Каталог каналов Мои подборки Новинка Мои каналы Поиск постов Рекламные посты
Инструменты
Каталог TGAds Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «WALTA TV»

WALTA TV
19.1K
13.6K
186
100
72.1K
This is Walta Media and Communication Corporate’s official Telegram channel.

For more updates please visit https://www.facebook.com/wmcc
Подписчики
Всего
37 657
Сегодня
-11
Просмотров на пост
Всего
1 663
ER
Общий
3.97%
Суточный
3.1%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 19 121 поста
Смотреть все посты
Пост от 20.04.2026 11:11
197
0
1
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን 29ኛው ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ እየተካሄደ ይገኛል፡፡

የባህል እና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ መኪዩ መሐመድ በጉባኤው መክፈቻ ላይ አዲሱ የፌዴሬሽን ስራ አስፈፃሚ በአንድ ዓመት ውስጥ በርካታ ተግባራት ማከናወኑን አንስተዋል፡፡

የአትሌቲክሱን ዘርፍ ለማሳደግ ፌዴሬሽኑ ከመንግስት ጋር በመተባበር የውድድር ዝግጀት እና የፋይናንስ ድጋፍ እንዲደረግ ጥረት ማድረግ መቻሉን ገልጸዋል፡፡

ለሁለት ቀናት በሚካሄደው በዚህ መድረክ በ28ኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ቃለጉባኤ፣ በ2017 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት፣ በውጭ ኦዲት ሪፖርት፣ በ2018 በጀት ዓመት የሥራ እቅድና በጀት፣ በተቋማዊ አሰራር ሪፎርም ሰነድ እና የሰው ኃይል መዋቅራዊ ጥናት ቀርቦ ውይይት ይደረግባቸዋል ተብሏል።

እንዲሁም በተሻሻለው የፌዴሬሽኑ መተዳደሪያ ደንብ፣ በአምስት ዓመት ስትራቴጂክ እቅድ እና በተሻሻለውን የፌዴሬሽኑ የግዥ፣ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር መመሪያ በአጀንዳነት የሚመከርባቸው ጉዳዮች መሆናቸው ተገልጿል።

በሌዊ በለጠ
Пост от 20.04.2026 10:34
324
0
1
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ሦስት ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ28ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት ሦስት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡

በአዲስ አበባ ስታዲየም ቀን 7 ሰዓት ላይ ባህር ዳር ከተማ ከሸገር ከተማ እንዲሁም ቀን 10 ሰዓት ላይ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከኢትዮጵያ መድን ይገናኛሉ፡፡

በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ደግሞ ቀን 10 ሰዓት ላይ ምድረ ገነት ሽረ ከወላይታ ድቻ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡
Пост от 20.04.2026 10:06
366
0
0
https://www.youtube.com/live/YpByRIZwpTY?si=i1n3iXkQn_eZTSEl
Пост от 20.04.2026 09:41
392
0
1
ኤክስትራ ታይም ስፖርት በፋና ፖድካስት

ከደቂቃዎች በኋላ በቀጥታ ስርጭት ይጠብቁን

#ስፖርት_ፖድካስት​
#ፖድካስት #ፋናፖድካስት #ፋናሚዲያኮርፖሬሽን #fanapodcast #fanadigitalmedia #fanamediacorporation #PoodkaastiiFaanaa #fanadigitalmedia فانا_عربي_بودكاست
Пост от 19.04.2026 20:34
1 051
0
3
ማንቼስተር ሲቲ አርሰናልን በማሸነፍ ነጥቡን አጠበበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ33ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ተጠባቂ ጨዋታ ማንቼስተር ሲቲ አርሰናልን 2 ለ 1 አሸንፏል።

በሜዳው ኢትሃድ ምሽት 12 ሰዓት ከ30 ላይ የሊጉን መሪ አርሰናልን ያስተናገደው ማንቼስተር ሲቲ ቼሪኪ እና ሃላንድ ባስቆጠሯቸው ግቦች ነጥቡን ወደ ሶስት ለማጥበብ ያስቻለውን ድል አስመዝግቧል።

የአርሰናልን ብቸኛ ግብ ካይ ሀቨርት ከመረብ ጋር አገናኝቷል።

አንድ ቀሪ ጨዋታ ያለው ማንቼስተር ሲቲ ነጥቡን 67 በማድረስ በ70 ነጥብ ሊጉ እየመራ ከሚገኘው አርሰናል ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ ሶስት አጥብቧል።
Изображение
Изображение
Изображение
Изображение
Изображение
👍 9
Пост от 19.04.2026 20:15
922
0
1
መቻል እና ሀዋሳ ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ28ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ምሽት 12 ሰዓት ላይ የተገናኙት መቻል እና ሀዋሳ ከተማ ያለምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል።

ቀን 10 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም የተካሄደው የነገሌ አርሲ እና ሀድያ ሆሳዕና ጨዋታ 1 ለ 1 ተጠናቅቋል።

ለነገሌ አርሲ ኪቲካ ጅማ፤ ለሀድያ ሆሳዕና ደግሞ ተመስገን ብርሃኑ ግቦቹን አስቆጥረዋል።

ቀደም ሲል በተደረጉ የሊጉ ጨዋታዎች ሲዳማ ቡና ድሬዳዋ ከተማን 2 ለ 0 ሲያሸንፍ፤ ኢትዮጵያ ቡና እና አርባምንጭ ከተማ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት መለያየታቸው ይታወቃል።
Пост от 19.04.2026 19:22
1 102
0
1
ማንቼስተር ሲቲ እና አርሰናል በአቻ ውጤት ወደ መልበሻ ክፍል አምርተዋል

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ33ኛ ሳምንት መርሐ ግብር የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ተጠባቂ ጨዋታ ማንቼስተር ሲቲ እና አርሰናል 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ወደ እረፍት አምርተዋል፡፡

በኢትሃድ ስታዲየም እየተደረገ ባለው ጨዋታ ሪያን ቼርኪ የግል ብቃቱን ተጠቅሞ ማንቼስተር ሲቲን መሪ ሲያደርግ ካይ ሀቨርት የበረኛውን ጂያንሉጂ ዶናሩማ ስህተት ተጠቅሞ አርሰናልን አቻ አድርጓል፡፡

እስከ እረፍት በተደረገው ጨዋታ ማንቼስተር ሲቲ 62 በመቶ የኳስ ቅብብል በማድረግ የጨዋታ ብልጫ መውሰድ ችሏል፡፡
Изображение
Изображение
Смотреть все посты