Каталог каналов Каналы в закладках Мои каналы Поиск постов Рекламные посты
Инструменты
Каталог TGAds beta Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «WALTA TV»

WALTA TV
18.9K
13.6K
186
100
72.1K
This is Walta Media and Communication Corporate’s official Telegram channel.

For more updates please visit https://www.facebook.com/wmcc
Подписчики
Всего
38 123
Сегодня
-3
Просмотров на пост
Всего
2 021
ER
Общий
4.7%
Суточный
3.4%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 18 887 постов
Смотреть все посты
Пост от 30.03.2026 19:40
681
0
2
በ2026 የዓለም ዋንጫ ላይ ያንዣበበው የሰብዓዊ መብት ጥሰት ስጋት…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ በሚካሄደው የ2026 የዓለም ዋንጫ ላይ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ስጋት ሊኖር ይችላል አለ አምነስቲ ኢንተርናሽናል፡፡

አምነስቲ ኢንተርናሽናል “ሰብዓዊነት ማሸነፍ አለበት” በሚል ይፋ ባደረገው ሪፖርት÷ በ2026 የዓለም ዋንጫ ውድድር የሰብዓዊ መብት ስጋት ሊኖር እንደሚችል አስጠንቅቋል።

በተለይም አብዛኛዎቹን መርሐ ግብሮች በምታስተናግደው አሜሪካ ሃሳብን በነጻነት ከመግለጽ እና ከኢሚግሬሽን ሕግ አፈጻጸም ጋር ተያይዞ ስጋቶች መኖራቸውን በሪፖርቱ አመልክቷል።

ከሀገሪቱ ኢሚግሬሽንና የጉምሩክ አስፈጻሚ (አይ ሲ ኢ) ጋር በተያያዘ ያለው ከሀገር የማባረርና የዘፈቀደ እስር በውድድሩ ላይ ያንዣበበ ስጋት መሆኑን አስገንዝቧል፡፡

በአንጻሩ የዓለም አቀፉ እግር ኳስ ማህበር (ፊፋ) የ2026 ዓለም ዋንጫን በታቀደው መሠረት ደህንነቱ በተጠበቀ መልኩ በስኬት ለማከናወን ዝግጅት መደረጉን አረጋግጧል፡፡

አምነስቲ ኢንተርናሽናል ግን በዓለም ዋንጫ ውድድር ወቅት የሰብዓዊ መብት ጥበቃ ማድረግ እንደሚያስፈልግ አጽንኦት ሰጥቷል፡፡

ስለሆነም ፊፋ እና የውድድሩ አስተናጋጅ ሀገራት ደጋፊዎች፣ ተጫዋቾች እና ጋዜጠኞች በውድድሩ ወቅት ጥበቃ ሊደረግላቸው እንደሚገባ ነው ያሳሰበው፡
Изображение
👍 3
Пост от 30.03.2026 10:27
1 355
0
1
በቶተንሃም ሆትስፐር እየተፈለገ የሚገኘው አሰልጣኝ ሮቤርቶ ዲዘርቢ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሃም ሆትስፐር ጣሊያናዊውን አሰልጣኝ ሮቤርቶ ዲዘርቢን ለማስፈረም ፍላጎት አሳይቷል፡፡

አሰልጣኝ ኢጎር ቱዶርን በትናንትናው ዕለት ያሰናበተው ቶተንሃም ሆትስፐር ሮቤርቶ ዲዘርቢን በቋሚነት የቡድኑ አሰልጣኝ አድርጎ መቅጠር እንደሚፈልግ ተነግሯል፡፡

ኢጎር ቱዶር በሰሜን ለንደኑ ክለብ የ44 ቀናት ቆይታቸው ደካማ ውጤት በማስመዝገባቸው ከቡድኑ መሰናበታቸው ይታወቃል፡፡

ዲዘርቢ ቶተንሃም ሆትስፐርን ለመረከብ ፍላጎት ቢኖራቸውም ነገር ግን ክለቡ በሊጉ መቆየቱን ማረጋገጥ እንደሚፈልጉ ቢቢስ ስፖርት ምንጮቹን ጠቅሶ ዘግቧል፡፡

አሰልጣኝ ሮቤርቶ ዲዘርቢ የፕሪሚየር ሊጉን ክለብ ብራይተንን ጨምሮ ኦሎምፒክ ደ ማርሴ፣ ፓሌርሞ፣ ሳሶሎ እና ሻካታር ዶኔስክ የመሳሰሉ ክለቦችን አሰልጥነዋል፡፡

ቶተንሃም ሆትስፐር በዚህ የውድድር ዓመት በሊጉ 30 ነጥብ በመሰብሰብ 17ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡

በወንድማገኝ ጸጋዬ
Изображение
Пост от 29.03.2026 19:35
1 632
0
2
አትሌት ልቅና አምባው የበርሊን ግማሽ ማራቶንን አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጀርመን በተደረገ የበርሊን ግማሽ ማራቶን ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ልቅና አምባው አሸንፋለች፡፡

አትሌቷ ልቅና ርቀቱን በ1 ሰዓት 5 ደቂቃ ከ7 ሰከንድ በማጠናቀቅ ነው ቀዳሚ የሆነችው፡፡
Изображение
👍 9
Пост от 29.03.2026 18:10
1 655
0
2
አሰልጣኝ ኢጎር ቱዶር ከቶተንሃም ሆትስፐር ጋር ተለያየ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሃም ከአሰልጣኝ ኢጎር ቱዶር ጋር መለያየቱን አስታውቋል፡፡

ከሊጉ የመውረድ ስጋት ያለበት ቶተንሃም ቶማስ ፍራንክን በማሰናበት የኢጎር ቱዶርን ቅጥር መፈጸሙ ይታወሳል፡፡

ይሁን እንጂ የ47 ዓመቱ አሰልጣኝ ኢጎር ቱዶር ባስመዘገበው ደካማ ውጤት ከ44 ቀናት ቆይታ በኋላ ከክለቡ ጋር ተለያይቷል፡፡

ቶተንሃም ሆትስፐር ከአሰልጣኝ ኢጎር ቱዶር ጋር በስምምነት እንደተለያየ መግለጹን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
👍 2
Пост от 29.03.2026 11:41
1 359
0
3
የኢትዮጵያ የባህል ስፖርቶች ውድድርና ፌስቲቫል በሐረር ከተማ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 23ኛው የኢትዮጵያ የባህል ስፖርቶች ውድድርና 19ኛው የባህል ስፖርቶች ፌስቲቫል በዛሬው ዕለት በሐረር ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡

በውድድርና ፌስቲቫሉ መክፈቻ ላይ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ፣ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴዔታ መኪዩ መሀመድ፣ የኢትዮጵያ ባህል ስፖርቶች ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ህይወት መሀመድን ጨምሮ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።

የባህል ስፖርቶች ልማት ለኢትዮጵያ ከፍታ በሚል መሪ ሀሳብ በሚካሄደው የባህል ስፖርቶች ውድድርና ፌስቲቫል ላይ ከ1ሺህ 500 በላይ ስፖርተኞች ይሳተፋሉ፡፡

ውድድሩ ከዛሬ ጀምሮ በ11 የስፖርት አይነቶች ለአንድ ሳምንት የሚካሄድ ይሆናል፡፡
👍 2
🙏 1
Пост от 29.03.2026 10:57
1 335
0
2
ማስታወቂያ!!

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሰነድ ማረጋገጥ አገልግሎትን ከመጋቢት 21 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በኦንላይ ብቻ የሚያስተናግድ በመሆኑ የቴሌሳይን መተግበሪያን (ከAPP Store ወይም ከPlay Store) በማውረድ አገልግሎቱን ካሉበት ያግኙ። የመተግበሪያ አጠቃቀም https://telesign.et/ ላይ ማግኘት ይችላሉ!
Изображение
Изображение
Изображение
Пост от 28.03.2026 22:34
1 581
0
6
ማስታወቂያ!!

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሰነድ ማረጋገጥ አገልግሎትን ከመጋቢት 21 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በኦንላይ ብቻ የሚያስተናግድ በመሆኑ የቴሌሳይን መተግበሪያን (ከAPP Store ወይም ከPlay Store) በማውረድ አገልግሎቱን ካሉበት ያግኙ። የመተግበሪያ አጠቃቀም https://telesign.et/ ላይ ማግኘት ይችላሉ!
Изображение
Изображение
Изображение
Смотреть все посты