Каталог каналов Каналы в закладках Мои каналы Поиск постов Рекламные посты
Инструменты
Каталог TGAds beta Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Telegraph-статьи Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы
Защита от накрутки Создать своего бота Продать/Купить канал Монетизация

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «WALTA TV»

WALTA TV
16.6K
13.6K
186
100
72.1K
This is Walta Media and Communication Corporate’s official Telegram channel.

For more updates please visit https://www.facebook.com/wmcc
Подписчики
Всего
39 579
Сегодня
+9
Просмотров на пост
Всего
1 543
ER
Общий
4.08%
Суточный
3.3%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 16633 постов
Смотреть все посты
Пост от 19.01.2026 19:01
609
0
0
ማንቼስተር ሲቲ የማርክ ጉሂ ዝውውር ይፋ አደረገ አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተከላካይ መስመር ተጫዋቹ ማርክ ጉሂ ወደ ማንቼስተር ሲቲ ያደረገውን ዝውውር ክለቡ ይፋ አድርጓል። የክርስታል ፓላስ የኋላ ደጀን የነበረው እንግሊዛዊው ተጫዋች ጉሂ በፕሪሚየር ሊግ ውስጥ ከሚገኙ ወጥ እና አስተማማኝ ከሚባሉ ተከላካዮች ተርታ መመደብ የቻለ ተጫዋች ነው። የ25 ዓመቱ የመሃል ተከላካይ ተጫዋቹ በሲቲዎች ቤት ለ5 ዓመታት ከግማሽ የሚያቆየውን የረጅም ዓመት ውል ተፈራርሟል። ሊቨርፑል እና ባየር ሙኒክን ጨምሮ በበርካታ ታላላቅ ክለቦች ሲፈለግ የነበረው ጉሂ በማንቼስተር ሲቲ በዓመት 15 ነጥብ 6 ሚሊየን ፓውንድ ክፍያ እንደሚያገኝ ተመላክቷል።
😢 3
Пост от 19.01.2026 09:16
1 156
0
2
ሴኔጋል የአፍሪካ ዋንጫ ሻምፒዮን መሆኗን ተከትሎ የዛሬው ዕለት ብሔራዊ በዓል እንዲሆን አወጀች አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሴኔጋል የአፍሪካ ዋንጫ ሻምፒዮን መሆኗን ተከትሎ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ባሲሩ ዲዮማዬ የዛሬው ዕለት ብሔራዊ በዓል እንዲሆን አውጀዋል፡፡ ሴኔጋል በሞሮኮ አስተናጋጅነት ሲካሄድ በቆየው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ አዘጋጇን ሀገር ሞሮኮ በማሸነፍ በትናንትናው ዕለት የውድድሩ ሻምፒዮን ሆናለች፡፡ ድሉን ተከትሎ በዋና ከተማዋ ዳካር እና በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ሴኔጋላውያን ደስታቸውን እየገለጹ ይገኛሉ፡፡ የቴራንጋ አንበሶቹ እልህ አስጨራሽ በነበረው የፍፃሜ ጨዋታ ትናንት ምሽት ሞሮኮን በማሸነፍ በታሪካቸው ለ2ኛ ጊዜ የአፍሪካ ሻምፒዮን መሆን ችለዋል፡፡ ሴኔጋል በፈረንጆቹ 2021 የተዘጋጀውን 30ኛ የአፍሪካ ዋንጫ ባነሳችበት ወቅት የወቅቱ ፕሬዚዳንት ማኪ ሳል በተመሳሳይ ብሔራዊ የድል በዓል ማወጃቸው ይታወሳል፡፡ በሚኪያስ አየለ
👍 12
Пост от 19.01.2026 01:05
1 201
0
2
ሴኔጋል የአፍሪካ ዋንጫ አሸናፊ ሆነች አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ አስተናጋጇን ሞሮኮ በማሸነፍ ሴኔጋል ዋንጫውን አንስታለች። ምሽት 4 ሰዓት ላይ በተካሄደው የፍጻሜ ጨዋታ ሴኔጋል በተጨማሪ ሰዓት ባስቆጠረችው ብቸኛ ግብ የዋንጫ ባለቤት ሆናለች። የሴኔጋልን የድል ግብ ፓፔ ጉዬ ከመረብ አሳርፏል።
👍 9
Пост от 18.01.2026 21:43
1 361
0
0
አስቶን ቪላ በኤቨርተን ተሸነፈ አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ22ኛ ሳምንት መርሐ ግብር አስቶን ቪላ በኤቨርተን ተሸነፈ፡፡ ምሽት 1 ሰዓት ከ30 ላይ በሜዳው ቪላ ፓርክ ኤቨርተንን ያስተናገደው አስቶን ቪላ 1 ለ 0 በሆነ ውጤት ተሸንፏል። የኤቨርተንን የማሸነፊያ ግብ ባሪ አስቆጥሯል። ቀን 11 ሰዓት ላይ በተካሄደ የሊጉ ጨዋታ ዎልቭስ እና ኒውካስል ዩናይትድ 0 ለ 0 በሆነ አቻ ውጤት መለያየታቸው ይታወቃል።
Пост от 18.01.2026 12:13
1 765
0
0
በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ይደረጋሉ አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ22ኛ ሳምንት መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት ሁለት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ ምሽት 1 ከ30 ላይ አስቶን ቪላ ኤቨርተንን የሚያስተናግድበት ጨዋታ የሚጠበቅ ሲሆን፤ አስቶን ቪላ በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ 2ኛ ደረጃን ለመያዝ ወደ ሜዳ ይገባል። አስቶን ቪላ ከማንቼስተር ሲቲ ጋር እኩል 43 ነጥብ በመሰብሰብ በግብ ክፍያ ተበልጦ 3ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል። በአንጻሩ ኤቨርተን 29 ነጥብ በመያዝ በሊጉ 12ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። የሊጉ ጨዋታ ቀን 11 ሰዓት ላይ ዎልቭስ እና ኒውካስል ዩናይትድ በሚያደርጉት ጨዋታ ይጀምራል። በሰባት ነጥብ የሊጉ ግርጌ ላይ የሚገኘው ዎልቭስ ነጥቡን ለማሻሻል ኒውካስልን ሲያስተናግድ፤ ያለፉትን ሶስት የሊግ ጨዋታዎች ያሸነፈው ኒውካስል ደግሞ አሸናፊነቱን ለማስቀጠል ወደ ሜዳ ይገባል።
Пост от 18.01.2026 09:23
1 371
0
0
ሞሮኮ እና ሴኔጋል የአፍሪካ ዋንጫን ለማንሳት ይፋለማሉ አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ አስተናጋጇ ሞሮኮ እና ሴኔጋል ዋንጫውን ለማንሳት ወደ ሜዳ ይገባሉ። ጨዋታው ምሽት 4 ሰዓት ላይ በሞሮኮ መዲና ራባት ፕሪንስ ሙላይ አብደላ ስታዲየም ይካሄዳል። በደጋፊዎቹ ፊት የሚጫወተው የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን በግማሽ ፍጻሜው ከናይጄሪያ ጋር ያደረገውን ጨዋታ በመለያ ምት አሸንፎ ነው ለፍጻሜ የበቃው። ሴኔጋል በበኩሏ በግማሽ ፍጻሜው ግብጽን 1 ለ 0 በማሸነፍ ለፍጻሜ በቅታለች። ትናንት ምሽት ሶስተኛ ደረጃን ለመያዝ የተደረገው የናይጄሪያ እና የግብጽ ጨዋታ በናይጄሪያ አሸናፊነት መጠናቀቁ ይታወሳል።
👍 7
Пост от 17.01.2026 22:26
1 323
0
2
አርሰናል እና ኖቲንግሃም ፎረስት አቻ ተለያዩ አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ22ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር አርሰናል እና ኖቲንግሃም ፎረስት 0 ለ 0 ተለያይተዋል። ምሽት 2፡30 ላይ የተካሄደው የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ ያለምንም ግብ የተጠናቀቀ ሲሆን÷ አርሰናል በሊጉ በሁለተኛ ደረጃ ከሚከተለው ማንቼስተር ሲቲ ያለውን ልዩነት ወደ 9 ማስፋት የሚችልበትን ዕድል ሳይጠቀምበት ቀርቷል። ቀደም ብለው በተደረጉ ጨዋታዎች ማንቼስተር ዩናይትድ ማንቼስተር ሲቲን እንዲሁም ቼልሲ ብሬንትፎርድን 2 ለ 0 ሲያሸንፉ ሊቨርፑል እና በርንሌይ 1 ለ 1 አቻ ተለያይተዋል። በተጨማሪም ሰንደርላንድ ክሪስታል ፓላስን 2 ለ 1፣ ሊድስ ዩናይትድ ፉልሃምን 1 ለ 0 ሲያሸንፉ÷ ዌስትሀም ዩናይትድ ቶተንሃምን 2 ለ 1 መርታት ችሏል። 👉 ለፈጣን የሀገር ውስጥ እና የውጭ ስፖርታዊ መረጃዎች የቴሌግራም ቻናላችንን ይወዳጁ👇 https://t.me/FMCSport
Смотреть все посты