Каталог каналов Мои подборки Мои каналы Поиск постов Рекламные посты
Инструменты
Каталог TGAds Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «WALTA TV»

WALTA TV
19.5K
13.6K
186
100
72.1K
This is Walta Media and Communication Corporate’s official Telegram channel.

For more updates please visit https://www.facebook.com/wmcc
Подписчики
Всего
36 785
Сегодня
-8
Просмотров на пост
Всего
1 849
ER
Общий
5.09%
Суточный
3.9%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 19 544 постов
Смотреть все посты
Пост от 28.05.2026 09:32
1
0
0
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ሦስት ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ34ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት ሦስት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡

ሀዋሳ ከተማ ከኢትዮጵያ ቡና ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም ይገናኛሉ፡፡

ድሬዳዋ ከተማ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ቀን 9 ሰዓት እንዲሁም መቻል ከአርባምንጭ ከተማ ምሽት 12 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡

ሊጉን ሲዳማ ቡና በ58 ነጥብ እየመራ ሲሆን፥ መቻል በ53 እንዲሁም ነገሌ አርሲ በ52 ነጥብ 2ኛ እና 3ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል፡፡

አቤል ያለው በ14 ግቦች የሊጉን ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነት ሲመራ አዲስ ግደይ፣ ናትናኤል ዳንኤል እና ታምራት ኢያሱ በተመሳሳይ 11 ግቦች ይከተላሉ፡፡
Пост от 27.05.2026 11:18
1 052
0
5
ሚኬል አርቴታ የዓመቱ ምርጥ አሰልጣኝ ሽልማትን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ስፔናዊው አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ2025/26 ውድድር ዓመት ምርጥ አሰልጣኝ ሽልማትን አሸንፏል፡፡

ሚኬል አርቴታ በውድድር ዓመቱ የፕሪሚየር ሊጉን ዋንጫ ከአርሰናል ጋር ያነሳ ሲሆን በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግም ክለቡን ለፍፃሜ አድርሷል።

አርሴን ቬንገር በፈረንጆቹ 2003/4 የፕሪሚየር ሊጉ የዓመቱ ምርጥ አሰልጣኝ ሽልማትን ካሸነፉ ወዲህ የአርሰናል አሰልጣኝ ሽልማቱን ሲያሸንፍ ይህ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው።
👍 2
Пост от 26.05.2026 17:25
1 425
0
2
ሲዳማ ቡና ለኢትዮጵያ ዋንጫ ፍጻሜ አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሲዳማ ቡና ኢትዮጵያ መድንን በመለያ ምት በማሸነፍ ለኢትዮጵያ ዋንጫ ፍጻሜ ማለፉን አረጋግጧል፡፡

ቀን 9 ሰዓት ላይ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በተደረገው የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ ሁለቱ ቡድኖች መደበኛውን የጨዋታ ክፍለ ጊዜ 2 አቻ አጠናቅቀዋል፡፡

አሸናፊውን ለመለየት በተሰጠው የመለያ ምት ሲዳማ ቡና 4 ለ 3 በማሸነፍ ለፍጻሜ በቅቷል፡፡

ሲዳማ ቡና በፍጻሜው ከወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ጋር ለዋንጫው የሚፋለም ይሆናል፡፡
👏 6
Пост от 25.05.2026 21:13
1 745
0
1
ኤሲሚላን ከአሰልጣኝ ማሲሚሊያኖ አሌግሪ ጋር ተለያየ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጣሊያኑ ክለብ ኤሲሚላን ከአሰልጣኝ ማሲሚሊያኖ አሌግሪ ጋር ተለያይቷል፡፡

ሚላን በሴሪ ኤው የውድድር ዓመቱ የመጨረሻ ጨዋታ በካግሊያሪ 2 ለ 1 መሸነፉን ተከትሎ 5ኛ ደረጃን ይዞ ለማጠናቀቅ ተገዷል፡፡

በዚህም በተከታታይ ሁለት ዓመታት የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ቦታን ማግኘት ሳይችል ቀርቷል፡፡

ክለቡ ለአሰልጣኙ መሰናበት የውጤት ቀውስን ምክንያት አድርጓል፡፡

ኢንተር ሚላን፣ ናፖሊ፣ ሮማ እና ኮሞ ጣሊያንን በመወከል በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ መድረክ በቀጣይ የውድድር ዘመን ይጫወታሉ።
Пост от 25.05.2026 17:32
1 483
0
1
ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ለኢትዮጵያ ዋንጫ ፍጻሜ አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ መቐለ 70 እንደርታን በማሸነፍ ለኢትዮጵያ ዋንጫ ፍጻሜ ማለፉን አረጋግጧል፡፡

ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው የኢትዮጵያ ዋንጫ ግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ ሁለቱም ቡድኖች ግብ ሳያስቆጥሩ መደበኛውን የጨዋታ ክፍለ ጊዜ አጠናቅቀዋል፡፡

አሸናፊውን ለመለየት በተሰጠው የመለያ ምት ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ 7 ለ 6 በማሸነፍ ለፍጻሜው በቅቷል፡፡
Пост от 25.05.2026 10:15
1 615
0
0
https://www.youtube.com/live/p0WqZyl6kkE?si=3gfvc_E6PT-DmXXz
Пост от 24.05.2026 21:15
1 561
0
3
ሻምፒዮኑ አርሰናል ዋንጫውን ተረከበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ22 ዓመታት በኋላ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን የሆነው አርሰናል በዛሬው ዕለት ዋንጫውን ተረክቧል፡፡

ባለፉት ሦስት የውድድር ዓመታት በሊጉ ሁለተኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው አርሰናል÷ በዚህ ዓመት አንድ ጨዋታ እየቀረው ሻምፒዮን መሆኑን ማረጋገጡ ይታወሳል፡፡

በአሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ የሚመራው የሰሜን ለንደኑ ክለብ ከሜዳው ውጪ ተጉዞ የሊጉን የመጨረሻ መርሐ ግብር ዛሬ ምሽት 12 ሰዓት ላይ ከክሪስታል ፓላስ ጋር በማድረግ 2 ለ 1 አሸንፏል፡፡

በጨዋታው የአርሰናልን ግቦች ጄሱስ እና ማዱኬ ሲያስቆጥሩ ማቴታ የክሪስታል ፓላስን ግብ ከመረብ አሳርፏል።

በአሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ የቡድን ግንባታ ሒደት ከ22 ዓመታት በኋላ ከሊጉ ዋንጫ ጋር የተገናኙት መድፈኞቹ ዛሬ ምሽት በሴልኸረስት ፓርክ ነው ዋንጫውን በክብር የተቀበሉት፡፡
👏 5
👍 1
Смотреть все посты