Каталог каналов Мои подборки Мои каналы Поиск постов Рекламные посты
Инструменты
Каталог TGAds Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «WALTA TV»

WALTA TV
19.5K
13.6K
186
100
71.6K
This is Walta Media and Communication Corporate’s official Telegram channel.

For more updates please visit https://www.facebook.com/wmcc
Подписчики
Всего
36 919
Сегодня
-11
Просмотров на пост
Всего
1 727
ER
Общий
4.63%
Суточный
3.6%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 19 497 постов
Смотреть все посты
Пост от 22.05.2026 13:34
805
0
3
ማንቼስተር ሲቲ ከፔፕ ጋርዲዮላ ጋር እንደሚለያይ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ሲቲ ከአሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ጋር በውድድር ዓመቱ መጨረሻ እንደሚለያይ ይፋ አድርጓል፡፡

ስፔናዊው አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ በኢትሃድ የአስር ዓመታት ቆይታቸው 20 ዋንጫዎችን አሳክተዋል፡፡

አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ በማንቼስተር ሲቲ ታሪክ በርካታ ዋንጫዎችን ያሳኩ ቀዳሚው አሰልጣኝ ናቸው፡፡

የ55 ዓመቱ አሰልጣኝ የፊታችን እሑድ ማንቼስተር ሲቲ በሜዳው ኢትሃድ ከአስቶን ቪላ ጋር በሚያደርገው ጨዋታ ክለቡን የሚሰናበቱ ይሆናል።
Пост от 22.05.2026 13:24
793
0
2
ማንቼስተር ዩናይትድ አሰልጣኝ ማይክል ካሪክን በቋሚነት ሾመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ አሰልጣኝ ማይክል ካሪክን በቋሚነት መሾሙን ይፋ አድርጓል፡፡

አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ በቀያይ ሰይጣኖቹ ቤት እስከ ፈረንጆቹ 2028 ድረስ የሚያቆየውን ውል ተፈራርሟል፡፡

የ44 ዓመቱ አሰልጣኝ ቡድኑን በጊዜያዊነት እየመራ ከሁለት ዓመታት በኋላ ወደ አውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ መድረክ መመለስ ችሏል፡፡

በ15 የሊግ ጨዋታዎች ማንቼስተር ዩናይትድን የመራው ካሪክ የሊጉ የዓመቱ ምርጥ አሰልጣኝ እጩ ዝርዝር ውስጥ መካተቱ ይታወሳል፡፡
👍 1
Пост от 22.05.2026 10:07
908
0
0
https://www.youtube.com/live/kC_h9g8QFLw?si=6LCStKqJTlumkK1t
Пост от 22.05.2026 09:53
7 163
0
3
ኤክስትራ ታይም ስፖርት በፋና ፖድካስት

ከደቂቃዎች በኋላ በቀጥታ ስርጭት  ይጠብቁን

#ስፖርት_ፖድካስት​
#ፖድካስት #ፋናፖድካስት  #ፋናሚዲያኮርፖሬሽን  #fanapodcast #fanadigitalmedia #fanamediacorporation #PoodkaastiiFaanaa #fanadigitalmedia فانا_عربي_بودكاست
Пост от 22.05.2026 09:50
742
0
2
የራሱን ታሪክ የደገመው አርሰናል…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሰናል በስፔናዊው አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ እየተመራ የ2025/26 የውድድር ዓመት የሊጉ ሻምፒዮን መሆኑ ይታወቃል፡፡ ባለፉት ሦስት የውድድር ዓመታት በሊጉ ሁለተኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው አርሰናል በዚህ ዓመት ሻምፒዮን በመሆን ከዚህ ቀደም ራሱ ፅፎት የነበረውን ታሪክ መድገም ችሏል፡፡ የሰሜን ለንደኑ ክለብ በ2022/23 እና በ2023/24 ማንቼስተር ሲቲን እንዲሁም አምና…

https://www.fanamc.com/archives/315382
Пост от 21.05.2026 23:03
1 218
0
5
አልናስር የሳዑዲ ፕሮ ሊግ ሻምፒዮን ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፖርቹጋላዊው ኮከብ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ከአልናስር ጋር የሳዑዲ ፕሮ ሊግ ሻምፒዮን ሆኗል።

ዛሬ ምሽት በተደረገው የሳዑዲ ፕሮ ሊግ የውድድር ዓመቱ የመጨረሻ መርሐ ግብር አልናስር ዳማክን 4 ለ 1 አሸንፏል።

በጨዋታው ክርስቲያኖ ሮናልዶ ሁለት ግቦችን ሲያስቆጥር ቀሪዎቹን ግቦች ሳዲዮ ማኔ እና ኮማን ከመረብ አሳርፈዋል።

ውጤቱን ተከትሎ አልናስር በ86 ነጥብ የ2025/26 የሳዑዲ ፕሮ ሊግ ሻምፒዮን መሆኑን አረጋግጧል።
Пост от 21.05.2026 17:14
1 293
0
2
የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ወደ ድል ተመለሰ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ33ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሲዳማ ቡና አርባምንጭ ከተማን 3 ለ 0 አሸንፏል፡፡

ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የሲዳማ ቡናን የማሸነፊያ ግቦች መስፍን ታፈሰ (2) እና ኤፍሬም ታምራት (በራሱ ላይ) አስቆጥረዋል፡፡

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ከሦስት ተከታታይ ጨዋታዎች ሽንፈት በኋላ ወደ ድል ተመልሷል፡፡

በተመሳሳይ ሰዓት በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም የተገናኙት አዳማ ከተማ እና ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል፡፡

የሊጉ ጨዋታ ሲቀጥል በዚሁ ስታዲየም ምሽት 12 ሰዓት ላይ ነገሌ አርሲ ከምድረ ገነት ሽረ ይገናኛሉ፡፡
Смотреть все посты