Каталог каналов Каналы в закладках Мои каналы Поиск постов Рекламные посты
Инструменты
Каталог TGAds beta Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «WALTA TV»

WALTA TV
12.0K
13.6K
186
100
72.1K
This is Walta Media and Communication Corporate’s official Telegram channel.

For more updates please visit https://www.facebook.com/wmcc
Подписчики
Всего
39 298
Сегодня
-5
Просмотров на пост
Всего
1 876
ER
Общий
4.33%
Суточный
3.5%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 11 954 постов
Смотреть все посты
Пост от 08.02.2026 21:34
533
0
2
ማንቼስተር ሲቲ ሊቨርፑልን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ25ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ማንቼስተር ሲቲ ሊቨርፑልን 2 ለ 1 አሸንፏል።

የማንቼስተር ሲቲን ግቦች በርናርዶ ሲልቫ እና ሀላንድ (በፍጹም ቅጣት ምት) አስቆጥረዋል።

ባለሜዳውን ሊቨርፑል ከሽንፈት ያልታደገችውን ብቸኛ ግብ ከመረብ ያሳረፈው ዶሚኒክ ሶቦዝላይ በጨዋታው መገባደጃ በቀይ ካርድ ከሜዳ ተሰናብቷል።

ውጤቱን ተከትሎ ማንቼስተር ሲቲ ከሊጉ መሪ አርሰናል ጋር ያለውን የዘጠኝ ነጥብ ልዩነት ወደ ስድስት ማጥበብ ችሏል።

ፕሪሚየር ሊጉን አርሰናል በ56 ነጥቦች ሲመራ፥ ማንቼስተር ሲቲ በ6 ነጥቦች ዝቅ ብሎ ይከተላል።

አስቶን ቪላ በ47፣ ማንቼስተር ዩናይትድ በ44፣ ቼልሲ በ43 እንዲሁም ሊቨርፑል በ39 ነጥብ ከ3 እስከ 6 ያለውን ደረጃ ይዘዋል።
Изображение
Изображение
👍 5
Пост от 08.02.2026 19:29
975
0
1
የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ15 የስፖርት አይነቶች በጅማ ዩኒቨርሲቲ አስተናጋጅነት ሲካሄድ የቆየው 10ኛው የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል ተጠናቋል፡፡

አዘጋጁ ጅማ ዩኒቨርሲቲ 21 የወርቅ ሜዳልያዎችን ጨምሮ 128 ሜዳልያዎችን በመሰብሰብ እንዲሁም አምስት ዋንጫዎችን በማንሳት ውድድሩን በበላይነት ማጠናቀቅ ችሏል፡፡

በመዝጊያ መርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ኮራ ጡሽኔ፥ የፌስቲቫሉ ዋነኛ ዓላማ ስብዕናው የተገነባ፣ ስነምግባር ያለውና የአካል ጤንነቱ የዳበረ ዜጋ መፍጠር መሆኑን ገልጸዋል፡፡

ዩኒቨርሲቲዎች የየአካባቢያቸውን ባህልና ወግና የሚያንጸባርቁ ሁነቶችን በማስተዋወቅ ለፌስቲቫሉ ድምቀት በመሆናቸው ምስጋና ይገባቸዋል ነው ያሉት፡፡

የጅማ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ጀማል አባፊጣ (ዶ/ር) በበኩላቸው፥ ኢትዮጵያ ታይተው፣ ተሰምተውና ተቀምሰው የማይጠገቡ ባህሎች ያሏቸው ህዝቦች ሀገር መሆኗን ያንጸባረቀ ፌስቲቫል መሆኑን ተናግረዋል።

ስፖርተኞቹ በጅማ ከተማ ቆይታቸው ከስፖርታዊ ክንውኖች ባሻገር በዩኒቨርሲቲው የማህበረሰብ አቀፍ የበጎ ፍቃድ አገልግሎቶች ላይ መሳተፋቸውን አንስተዋል፡፡

የኢትዮጵያ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ስፖርት ማህበር ፕሬዚዳንት አባይ በላይሁን በፌስቲቫሉ ላይ የባህል ልውውጥ መካሄዱን ገልጸው፥ የታየውን አብሮነትና ስፖርታዊ ፍቅር ማስቀጠል ይገባል ብለዋል።

ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ 11ኛውን የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል እንዲያዘጋጅ ተመርጧል፡፡

በወርቅአፈራው ያለው
Изображение
Пост от 08.02.2026 19:07
906
0
1
ክሪስታል ፓላስ ብራይተንን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ25ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ክሪስታል ፓላስ ብራይተንን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡

ዛሬ ቀን 11 ሰዓት ላይ በአሜክስ ስታዲየም በተደረገው የኤም-23 ደርቢ ጨዋታ የእንግዳውን ቡድን ክሪስታል ፓላስ የማሸነፊያ ብቸኛ ግብ ኢስማኤላ ሳር አስቆጥሯል፡፡

ሊቨርፑል ማንቼስተር ሲቲን የሚያስተናግድበት የሳምንቱ ተጠባቂና የመጨረሻ መርሐ ግብር ምሽት 1 ሰዓት ከ30 በአንፊልድ ይጀምራል፡፡
Изображение
Изображение
👍 4
Пост от 08.02.2026 11:59
1 007
0
1
ሀገር አቀፍ የአዳጊ ወጣቶች ስፖርት ስልጠና እና ምዘና ውድድር መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎ሀገር አቀፍ የአዳጊ ወጣቶች ስፖርት ስልጠና እና ምዘና ውድድር በኦሮሚያ ክልል አስተናጋጅነት በአዳማ ከተማ መካሄድ ጀምሯል።

"የአዳጊ ስፖርተኞች ልማት ለኢትዮጵያ ከፍታ" በሚል መሪ ሀሳብ የሚካሄደው ውድድር መክፈቻ ሥነ ሥርዓት በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ይገኛል።

በመክፈቻ መርሐ ግብሩ ላይ የባህልና ስፖርት ሚኒስር ሸዊት ሻንካ እንዳሉት÷ የሀገርን ገጽታ ለመገንባት እና አንድነትን ለማጠናከር ስፖርት የላቀ ፋይዳ አለው፡፡

‎መንግሥት ለአዳጊዎች ስፖርት ልዩ ትኩረት መስጠቱን ገልጸው፤ ይህም በቀጣይ ለታቀደው ተወዳዳሪ ብሔራዊ ቡድን ግንባታ ወሳኝ እንደሆነ ተናግረዋል።

‎የአዳጊ ወጣቶች ስፖርት ስልጠና እና ምዘና ውድድር ተተኪ ስፖርተኞችን ለማፍራት ቁልፍ ሚና አለው ያሉት ሚኒስትሯ÷ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚደረገው በዚህ ውድድር ሁሉም ክልሎችና ሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች ተሳትፎ እንዳላቸው ጠቁመዋል።

‎በውድድሩ ከ3 ሺህ በላይ ልዑካን በ15 የስፖርት አይነቶች ከዛሬ ጀምሮ ለስምንት ተከታታይ ቀናት ያወዳደራሉ።

በሙባረክ ፋንታው
Изображение
Изображение
Изображение
Изображение
Пост от 08.02.2026 09:38
904
0
1
የሐዋሳ ሐይቅ ግማሽ ማራቶን የሩጫ ውድድር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) "ልውቅሽ ኢትዮጵያ" በሚል መሪ ሀሳብ በዛሬው ዕለት የሐዋሳ ሐይቅ ግማሽ ማራቶን የሩጫ ውድድር ተካሂዷል።

በውድድሩ በሴቶች አትሌት ቤተልሄም አስማረ እንዲሁም በወንዶች ስማቸው ወልዴ አሸንፈዋል።

አትሌት ቤተልሄም አስማረ 1 ሰዓት ከ11 ደቂቃ ከ35 ሰከንድ በመግባት በቀዳሚነት አጠናቅቃለች።

አትሌት ትነበብ ነጋ እና አትሌት ያተነ ኮረምሼ 2ኛ እና 3ኛ ደረጃ በመያዝ ውድድሩን ፈጽመዋል።

በወንዶች ውድድሩን በቀዳሚነት ያጠናቀቀው አትሌት ስማቸው ወልዴ 1 ሰዓት ከ3 ደቂቃ ከ7 ሰኮንድ በሆነ ጊዜ ገብቷል።

አትሌት ጌታቸው ኪዳኔ እና ሱልጣን አብደላ 2ኛ እና 3ኛ ደረጃ በመያዝ ውድድሩን አጠናቅቀዋል።

የሐዋሳ ሐይቅ ግማሽ ማራቶን ሩጫ በአካባቢው የሚገኙ የቱሪዝም ሃብቶችን ለማስተዋወቅና ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠር ከፍተኛ አስተዋጽዖ እንደሚያበረክት ተገልጿል።

በጥላሁን ይልማ
Изображение
Изображение
Изображение
Изображение
Изображение
Изображение
Пост от 08.02.2026 09:16
1 009
0
1
በጉጉት የሚጠበቀው የሊቨርፑል እና ማንቼስተር ሲቲ ጨዋታ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ25ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ ቀጥሎ ሲካሄድ ሊቨርፑል ማንቼስተር ሲቲን የሚያስተናግድበት ጨዋታ በጉጉት ይጠበቃል፡፡

ምሽት 1 ሰዓት ከ30 ላይ በአንፊልድ የሚገናኙት ሊቨርፑል እና ማንቼስተር ሲቲ ብርቱ ፉክክር ያደርጋሉ።

በ47 ነጥብ በሊጉ 2ኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው ማንቼስተር ሲቲ ከመሪው አርሰናል ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ለማጥበብ ወደ ሜዳ የሚገባ ሲሆን፤ በ39 ነጥብ 6ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠው ሊቨርፑል ነጥቡን ለማሻሻል ወደ ሜዳ ይገባሉ።

ያለፉትን አራት የሊግ ጨዋታ ማሸነፍ ያልቻሉት ብራይተን እና ክሪስታል ፓላስ ቀደም ብሎ አመሻሽ 11 ሰዓት ላይ የሚገናኙ ሲሆን፤ ቡድኖቹ ወደ አሸናፊነት ለመመለስ ይጫወታሉ።
Изображение
Изображение
👍 2
Пост от 07.02.2026 22:40
1 198
0
1
ብሬንትፎርድ ኒውካስልን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 25ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ብሬንትፎርድ ኖውካስልን 3 ለ 2 አሸንፏል።

ምሽት 2፡30 ላይ በተደረገው ጨዋታ የብሬንትፎርድን ግቦች ቪታሊ ጃኔልት፣ ዳንጎ ኦታራ፣ ኢጎር ቲያጎ (በፍጹም ቅጣት ምት) ሲያስቆጥሩ፥ ስቬን ቦትማን እና ብሩኖ ጊማሬስ (በፍጹም ቅጣት ምት) የኒውካስልን ግቦች ከመረብ አሳርፈዋል።

ቀደም ብለው በተደረጉ ጨዋታዎች ማንቼስተር ዩናይትድ ቶተንሀምን 2 ለ 0፣ አርሰናል ሰንደርላንድን 3 ለ 0፣ ቼልሲ ዎልቭስን 3 ለ 1 ማሸነፍ ችለዋል።

እንዲሁም ኤቨርተን ፉልሃምን 2 ለ 1፣ ዌስትሃም በርንሌይን 2 ለ 0 ሲያሸንፉ አስቶንቪላ እና ቦርንማውዝ 1 ለ 1 ተለያይተዋል።
Смотреть все посты