Каталог каналов Каналы в закладках Мои каналы Поиск постов Рекламные посты
Инструменты
Каталог TGAds beta Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Telegraph-статьи Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы
Защита от накрутки Создать своего бота Продать/Купить канал Монетизация

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «WALTA TV»

WALTA TV
16.6K
13.6K
186
100
72.1K
This is Walta Media and Communication Corporate’s official Telegram channel.

For more updates please visit https://www.facebook.com/wmcc
Подписчики
Всего
39 496
Сегодня
-25
Просмотров на пост
Всего
1 372
ER
Общий
3.39%
Суточный
3.4%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 16633 постов
Смотреть все посты
Пост от 16.01.2026 20:12
221
0
0
ኢትዮ ኤሌክትሪክ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን አሸነፈ አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 15ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ኢትዮ ኤሌክትሪክ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል። ምሽት 12 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ኢዮብ ገ/ማርያም እና ሀሰን ሁሴን ባስቆጠሯቸው ግቦች ሶስት ነጥብ ይዞ ወጥቷል። ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሽንፈት ያልታደገችውን ብቸኛ ግብ ቢንያም ካሳሁን ከመረብ አሳርፏል።
Пост от 16.01.2026 18:22
516
0
0
ሀዲያ ሆሳዕና ምድረ ገነት ሽረን አሸነፈ አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 15ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ሀዲያ ሆሳዕና ምድረ ገነት ሽረን 3 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል። ቀን 10 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የሀዲያ ሆሳዕናን ግቦች ብሩክ በየነ በፍጹም ቅጣት ምት፣ ኤልያስ አህመድ እና ሱራፌል ተመስገን ሲያስቆጥሩ፤ ተካልኝ ደጀኔ የምድረ ገነት ሽረን ብቸኛ ግብ ከመረብ አሳርፏል። ቀደም ሲል በተካሄዱ ጨዋታዎች ነገሌ አርሲ ከወላይታ ድቻ 1 ለ 1፤ ሸገር ከተማ እና ፋሲል ከነማ ደግሞ 0 ለ 0 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል።
Пост от 16.01.2026 14:29
879
0
0
በኦሬዶ ዶሃ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሬዶ ዶሃ ማራቶን በሁለቱም ፆታዎች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ተከታትለው በመግባት አሸንፈዋል። በዚህም በወንዶች ማራቶን አትሌት ታምራት ቶላ 2 ሰዓት ከ5 ደቂቃ ከ37 ሰኮንድ በመግባት የቦታውን ሪከርድ በመስበር አሸንፏል። በውድድሩ ኢትዮጵያዊያኑ አትሌቶች አሰፋ ቦኪ እና ቦኪ ድሪባ ሁለተኛ እና ሦስተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቅቀዋል። እንዲሁም አትሌት ድንቅዓለም አየለ 4ኛ፣ አትሌት ባለው ይሁንልኝ 5ኛ፣ አትሌት ሙሉጌታ ደባሱ 7ኛ፣ አትሌት ደሳለኝ ግርማ 8ኛ፣ አትሌት ውበት ገ/ህይወት 10ኛ በመሆን ውድድሩን ማጠናቀቅ ችለዋል። በሴቶቹ ምድብ በተመሳሳይ አትሌት ትዕግስት ገዛኸኝ 2 ሰዓት ከ21 ደቂቃ ከ10 ሰኮንድ በመግባት ቀዳሚ ስትሆን÷ አትሌት ትዕግስት ግርማ እና ጉታ አብዮት ሁለተኛ እና ሦስተኛ ደረጃን ይዘው አጠናቅቀዋል። በዚህም ኢትዮጵያውያኑ አትሌቶች ሙሉሀብት ፀጋ 4ኛ፣ ሮማን ግደይ 6ኛ፣ አለምፀሐይ መኩሪያ 8ኛ፣ ሀመልማል ታገል 9ኛ፣ ስንታየሁ 10ኛ በመሆን በውድድሩ የበላይነታቸውን አረጋግጠዋል።
👍 3
Пост от 16.01.2026 10:37
1
0
0
https://web.facebook.com/share/v/1C8fddNzst/
Пост от 16.01.2026 10:36
1
0
0
https://web.facebook.com/share/v/17tXMytcLc/
Пост от 15.01.2026 21:47
1 458
0
0
ሪቻርልሰን ለሰባት ሳምንታት ከሜዳ ይርቃል አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቶተንሃም ሆትስፐር አጥቂ ሪቻርልሰን ባጋጠመው ጉዳት ምክንያት ለሰባት ሳምንታት ከሜዳ እንደሚርቅ ክለቡ አሳውቋል፡፡ የ28 ዓመቱ ብራዚላዊ በዘንድሮው የውድድር ዓመት በሁሉም የፕሪሚየር ሊጉ ጨዋታዎች ላይ ለሰሜን ለንደኑ ክለብ ተሰልፎ መጫወት ችሏል፡፡ በተጫዋቾች ጉዳትና በውጤት ማጣት ውስጥ ለሚገኘው የቶማስ ፍራንክ ቡድን ሰባት ግቦችን በማስቆጠር የክለቡ ከፍተኛ አስቆጣሪ ነው፡፡ ተጫዋቹ ባጋጠመው ጉዳት ለሰባት ሳምንታት ከሜዳ እንደሚርቅ ተረጋግጧል፡፡
👎 3
👍 2
Пост от 15.01.2026 18:14
1 343
0
0
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሁለት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀቁ አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ15ኛ ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ መድን ከወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም ባህርዳር ከተማ ከመቐለ 70 እንደርታ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም የተገናኙት ኢትዮጵያ መድንና ወልዋሎ አዲግራት ጨዋታቸውን ያለግብ አቻ ተለያይተዋል፡፡ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም 10 ሰዓት ላይ የተደረገው የባህርዳር ከተማ እና መቐለ 70 እንደርታ ጨዋታ በተመሳሳይ ያለግብ አቻ ተጠናቋል፡፡
👍 1
Смотреть все посты