Каталог каналов Каналы в закладках Мои каналы Поиск постов Рекламные посты
Инструменты
Каталог TGAds beta Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «WALTA TV»

WALTA TV
12.1K
13.6K
186
100
72.1K
This is Walta Media and Communication Corporate’s official Telegram channel.

For more updates please visit https://www.facebook.com/wmcc
Подписчики
Всего
38 341
Сегодня
0
Просмотров на пост
Всего
2 045
ER
Общий
4.74%
Суточный
3.8%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 12 060 постов
Смотреть все посты
Пост от 22.03.2026 21:40
612
0
2
ማንቼስተር ሲቲ የካራባኦ ዋንጫ ሻምፒዮን ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ሲቲ አርሰናልን 2 ለ ዐ በማሸነፍ የ2025/26 የእንግሊዝ ካራባኦ ዋንጫ ሻምፒዮን ሆኗል።

የማንቼስተር ሲቲን የማሸነፊያ ግቦች ኒኮ ኦ'ሬሊ በሁለተኛው አጋማሽ አስቆጥሯል።

ውሃ ሰማያዊዎቹ በታሪካቸው ለ9ኛ ጊዜ ዋንጫውን ያሳኩ ሲሆን፥ አርሰናል ከ33 ዓመታት በኋላ ዋንጫውን ለማሸነፍ ያደረገው ጥረት ሳይሳካለት ቀርቷል።
👍 11
Пост от 22.03.2026 20:27
996
0
1
ማን የሚያሸንፍ ይመስላችኋዋል?

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሰናል ከማንቼስተር ሲቲ የእንግሊዝ ካራባኦ ዋንጫ ፍጻሜ ጨዋታ ያለምንም ግብ በአቻ ውጤት ወደ መልበሻ ክፍል አምርተዋል።

በጨዋታው የመጀመሪያው አጋማሽ በአርሰናል በኩል ፔሮ ሄንካፔ እንዲሁም በማንቼስተር ሲቲ በኩል ኩሳኖቭ የማስጠንቀቂያ (ቢጫ) ካርድ ተመልክተዋል።

በመጀመሪያው አጋማሽ ጨዋታ ሲቲዎች የኳስ ቁጥጥር ብልጫ ነበራቸው።

በጨዋታው ማን የሚያሸንፍ ይመስላችኋዋል?
ሐሳብዎትን በአስተያየት መስጫው ያጋሩን👇

https://web.facebook.com/fanasport/posts/pfbid0388Yr3uxxXK4mKYxtLPrNznaEpuk7JfU5EH8GEv1WWearMWK61mwCm9L2JQxx5TEql
Изображение
Пост от 22.03.2026 18:45
1 192
0
2
አርሰናል ከማንቼስተር ሲቲ... አሰልጣኞቹ  ምን አሉ?

‎አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ካራባኦ ዋንጫ ፍጻሜ አርሰናል ከማንቼስተር ሲቲ ምሽት 1 ሰዓት ከ30 በዌምብሌይ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል።

የሁለቱ ክለቦች አሰልጣኞች ስለ ወሳኙ የምሽቱ ፍልሚያ በሰጡት አስተያየት ምን አሉ?

አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ፦

"ጨዋታው ለክለባችን ታሪክ መስራት የምንችልበት ስለሆነ በከፍተኛ ጉጉት እየጠበቅነው ነው፥ ደጋፊዎቻችንን ማስደሰት እንፈልጋለን...

ጉዟችንን በድልና በዋንጫ ለመቋጨት የምንችልበት እድል በእጃችን ስለሆነ ዛሬ ትልቅ ቀን ነው፥ ያን ማሳካት የምንችል ከሆነ ለቡድናችን ተጨማሪ ጉልበት ይሆነናል፤ ሌሎች በእኛ ላይ ያላቸውን እምነትም ያጠነክራል"

አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ፦

"ጨዋታው ለእኛ ትልቅ ትርጉም አለው፥ ሁሌም በዌምብሌይ ከባድ ፈተና እና ትልቅ ድል አለ። የትኛውም የፍጻሜ ጨዋታ ቀላል አይሆንም፥ ይህ እድል መቼ ተመልሶ እንደሚመጣ ስለማናውቅ አጋጣሚውን በአግባቡ መጠቀም አለብን"
Изображение
👍 7
Пост от 22.03.2026 18:33
1 089
0
1
‎የካራባኦ ዋንጫ የፍጻሜ ተፋላሚዎች አሰላለፋቸውን ይፋ አደረጉ

‎አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የካራባኦ ዋንጫ የፍጻሜ ተፋላሚዎቹ አርሰናል እና ማንቼስተር ሲቲ አሰላለፋቸውን ይፋ አድርገዋል።

ምሽት 1፡30 ላይ በዌምብሌይ ስታዲየም ለሚደረገው ጨዋታ አሰላለፋቸውን ይፋ ያደረጉት መድፈኞቹ÷ ኤቤሬቺ ኤዜ እና ጁሊያን ቲምበር ከስብስባቸው ውጪ መሆናቸውን አስታውቀዋል።

እንዲሁም በፔፕ ጓርዲዎላ የሚመሩት ውሃ ሰማያዊዎቹ የተከላካይ መስመር ተጫዋቻቸውን ሩብን ዲያዝን አገልግሎት የማያገኙ መሆናቸውን አመልክተዋል።
Изображение
Изображение
👍 2
Пост от 22.03.2026 17:25
1 034
0
1
ሰንደርላንድ ኒውካስልን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ 31ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ሰንደርላንድ ኒውካስልን 2 ለ 1 አሸንፏል።

ዛሬ 9 ሰዓት ላይ በሴንት ጀምስ ፓርክ በተደረገው ጨዋታ የሰንደርላንድን ግቦች ኬምስዲን ታልቢ እና ብሪያን ብሮቢይ ሲያስቆጥሩ የኒውካስልን ግብ ደግሞ አንቶኒ ጎርዶን ከመረብ አገናኝቷል።

የሊጉ ጨዋታዎች ቀጥለው ሲደረጉ አመሻሽ 11:15 ጀምሮ አስቶን ቪላ ከዌስትሃም እንዲሁም ቶተንሀም ሆትስፐር ከኖቲንግሃም ፎረስት እየተጫወቱ ይገኛሉ።
Пост от 21.03.2026 22:30
1 708
0
1
ቼልሲ በኤቨርተን 3 ለ 0 ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ31ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ቼልሲ በኤቨርተን 3 ለ 0 ተሸንፏል፡፡

ምሽት 2 ከ30 በተደረገው የሁለቱ ክለቦች ጨዋታ የኤቨርተንን ግቦች ቤቶ (2) እና  ኢሊማን ኢንጃይ አስቆጥረዋል።

ሊጉ ሲቀጥል ምሽት 5 ሰዓት ላይ ሊድስ ዩናይትድ ከብሬንትፎርድ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡
Изображение
Изображение
Изображение
Изображение
👍 6
Пост от 21.03.2026 20:03
1 762
0
2
ፉልሃም በርንሌይን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ31ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ፉልሃም በርንሌይን 3 ለ 1 አሸንፏል፡፡

የፉልሃምን የማሸነፊያ ግቦች ጆሹዋ ኪንግ፣ ሃሪ ዊልሰን እና ራሁል ሂሚኔዝ አስቆጥረዋል፡፡

በርንሌይን ከሽንፈት ያልታደገችዋን ብቸኛ ግብ ፍሌሚንግ ከመረብ አሳርፏል፡፡

አስቀድሞ በተደረገ የሊጉ ጨዋታ ብራይተን ሊቨርፑልን 2 ለ 1 ማሸነፉ ይታወቃል፡፡

የሊጉ ጨዋታዎች ቀጥለው ሲደረጉ ምሽት 2 ሰዓት 30 ላይ ኤቨርተን ከቼልሲ እንዲሁም ምሽት 5 ሰዓት ላይ ሊድስ ዩናይትድ ከብሬንትፎርድ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡
Смотреть все посты