Каталог каналов Каналы в закладках Мои каналы Поиск постов Рекламные посты
Инструменты
Каталог TGAds beta Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Telegraph-статьи Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы
Защита от накрутки Создать своего бота Продать/Купить канал Монетизация

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «WALTA TV»

WALTA TV
16.6K
13.6K
186
100
72.1K
This is Walta Media and Communication Corporate’s official Telegram channel.

For more updates please visit https://www.facebook.com/wmcc
Подписчики
Всего
39 641
Сегодня
0
Просмотров на пост
Всего
989
ER
Общий
2.91%
Суточный
2.2%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 16633 постов
Смотреть все посты
Пост от 10.01.2026 22:09
1
0
0
የፌስቡክ የስፖርት ገጻችንን ይከታተሉ https://www.facebook.com/share/1EModWytp6/
Пост от 10.01.2026 21:43
228
0
1
በየዓለም ሀገር አቋራጭ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ሁለተኛውን የብር ሜዳሊያ አገኘች አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ46ኛው የዓለም ሀገር አቋራጭ ሻምፒዮና በአዋቂ ወንዶች 10 ሺህ ሜትር ሩጫ ኢትዮጵያ ሁለተኛውን የብር ሜዳሊያ አግኝታለች። አትሌት በሪሁ አረጋዊ 28 ደቂቃ ከ36 ሰኮንድ በመግባት ሁለተኛ ደረጃን ይዞ በማጠናቀቅ የብር ሜዳሊያውን ማስገኘት ችሏል። እንዲሁም በዚሁ ውድድር ታደሰ ወርቁ 4ኛ እንዲሁም ቢኒያም መሃሪ 6ኛ በመውጣት አጠናቅቀዋል። በተጨማሪም ቀደም ብሎ በአዋቂ ሴቶች 10 ሺህ ሜትር ሩጫ ኢትዮጵያ ሁለተኛውን ነሃስ እንዲሁም በቡድን ወርቅ ሜዳሊያ ማግኘት ችላለች። በዚህም አትሌት ሰናይት ጌታቸው 3ኛ ደረጃን በመያዝ የነሃስ ሜዳሊያ ስታስገኝ አትሌት አሳየች አይቸው 4ኛ፣ አትሌት አለሺኝ ባወቀ 5ኛ እንዲሁም አትሌት ዓለም ንጉስ 7ኛ ደረጃን ይዘው ጨርሰዋል። በሻምፒዮናው ከ20 ዓመት በታች ሴቶች ውድድር አትሌት ማርታ አለማየሁ ለኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ወርቅ ሜዳልያ አስገኝታለች። እንዲሁም አትሌት ወሰኔ አሰፋ ሁለተኛ በመውጣት የብር ሜዳልያ ስታስገኝ አትሌት የኔነሽ ሽመክት አምስተኛ ደረጃን በመያዝ ማጠናቀቅ ችላለች።
Пост от 10.01.2026 21:14
1
0
0
ናይጄሪያ ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቀለች አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የ2025 የአፍሪካ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ናይጄሪያ አልጄሪያን 2 ለ 0 አሸንፋለች። ምሽት 1 ሰዓት በተካሄደው ጨዋታ ናይጄሪያ አልጄሪያን በማሸነፍ ግማሽ ፍጻሜውን መቀላቀሏን አረጋግጣለች። በጨዋታው የናይጄሪያን ማሸነፊያ ግቦችን ቪክቶር ኦሲሜን እና አኮር አዳምስ ከመረብ ጋር አገናኝተዋል። ይህንንም ተከትሎ ናይጄሪያ ካሜሩንን በማሸነፍ የግማሽ ፍጻሜውን መቀላቀል ከቻለችው ሞሮኮ ጋር በግማሽ ፍጻሜ ትገናኛለች። የሩብ ፍጻሜ የመጨረሻ ጨዋታ ምሽት 4 ሰዓት ላይ ግብጽ ከኮትዲቯር ያደርጋሉ።
Пост от 10.01.2026 20:09
1
0
0
ኢትዮጵያ መድን ወላይታ ድቻን አሸነፈ አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ14ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ መድን ወላይታ ድቻን 2 ለ 1 አሸንፏል። በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ምሽት 12 ሰዓት ላይ በተካሄደው ጨዋታ የኢትዮጵያ መድንን የማሸነፊያ ግቦች በረከት ካሌብ እና ብሩክ ሙሉጌታ አስቆጥረዋል። ወላይታ ድቻን ከመሸነፍ ያላዳነችውን ብቸኛ ግብ ደግሞ ቴዎድሮስ ሀ/ማርያም ከመረብ አሳርፏል። በሊጉ ቀደም ሲል በተካሄዱ ጨዋታዎች ባሕር ዳር ከተማ መቻልን 2 ለ 1 እንዲሁም ኢትዮጵያ ቡና ፋሲል ከነማን 2 ለ 0 ሲያሸንፉ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ሀድያ ሆሳዕና 0 ለ 0 ተለያይተዋል።
Пост от 10.01.2026 19:09
1
0
0
በ46ኛው የዓለም ሀገር አቋራጭ ሻምፒዮና ከ20 ዓመት በታች ሴቶች ውድድር ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ወርቅ ሜዳልያ አገኘች አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ46ኛው የዓለም ሀገር አቋራጭ ሻምፒዮና ከ20 ዓመት በታች ሴቶች ውድድር ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ወርቅ ሜዳልያ አገኘች። በሻምፒዮናው አትሌት ማርታ አለማየሁ በ18 ደቂቃ 52 ሰኮንድ በመግባት የመጀመሪያውን ወርቅ ሜዳልያ ለኢትዮጵያ አስገኝታለች። በውድድሩ ኢትዮጵያን ወክለው የተሳተፉት ወሰኔ አሰፋ 2ኛ ስትወጣ የኔነሽ ሽመክት 5ኛ በመውጣት አጠናቅቀዋል። "ለፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎች የፋና ዲጂታል አድራሻዎችን ከአስተያየት መስጫ ሳጥኑ ያግኙ"
Пост от 10.01.2026 18:10
1
0
0
ኢትዮጵያ ቡና ፋሲል ከነማን አሸነፈ አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ14ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ቡና ፋሲል ከነማን 2 ለ 0 አሸንፏል። ቀን 10፡00 ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም የተካሄደው ጨዋታ በኢትዮጵያ ቡና አሸናፊነት ተጠናቅቋል። በጨዋታው የኢትዮጵያ ቡናን የማሸነፊያ ግቦች ዘላለም አባተ እና አቡበከር አዳሙ ከመረብ ጋር አገናኝተዋል። የዕለቱ መርሐ ግብር ቀጥሎ ሲካሄድ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ምሽት 12 ሰዓት ላይ ወላይታ ድቻ ከ ኢትዮጵያ መድን ይጫወታል። በሊጉ ቀደም ሲል በተካሄዱ ጨዋታዎች ባሕር ዳር ከተማ መቻልን 2 ለ 1 ሲያሸንፍ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ሀድያ ሆሳዕና 0 ለ 0 ተለያይተዋል።
Пост от 10.01.2026 18:09
1
0
0
በአፍሪካ ዋንጫ ዛሬ ሁለት የሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች ይደረጋሉ አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የ2025 የአፍሪካ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች አልጄሪያ ከናይጄሪያ እንዲሁም ግብፅ ከኮትዲቯር ይገናኛሉ። ምሽት 1፡00 ሰዓት ላይ በውድድሩ ጠንካራ አቋማቸውን በማስመልከት የምድብ ጨዋታቸውን ሙሉ በሙሉ ያሸነፉት አልጄሪያ እና ናይጄሪያ ግማሽ ፍጻሜውን ለመቀላቀል ይፋለማሉ። የዚህ ጨዋታ አሸናፊ የሆነው ቡድን የውድድሩ አስተናጋጅ ከሆነችው ሞሮኮ ጋር በግማሽ ፍጻሜ ይገናኛሉ። እንዲሁም ምሽት 4፡00 ሰዓት ላይ ግብጽ ከኮትዲቯር የሚያደርጉት የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ይጠበቃል። ሁለቱ ሀገራት በሚያደርጉት ጨዋታ አሸናፊ የሚሆነው ቡድን ማሊን በማሸነፍ የግማሽ ፍጻሜው ውድድሩን ከተቀላቀለችው ሴኔጋል ጋር ይጫወታሉ።
Смотреть все посты