Каталог каналов Каналы в закладках Мои каналы Поиск постов Рекламные посты
Инструменты
Каталог TGAds beta Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «WALTA TV»

WALTA TV
11.9K
13.6K
186
100
72.1K
This is Walta Media and Communication Corporate’s official Telegram channel.

For more updates please visit https://www.facebook.com/wmcc
Подписчики
Всего
39 332
Сегодня
-12
Просмотров на пост
Всего
1 899
ER
Общий
4.39%
Суточный
3.4%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 11 941 поста
Смотреть все посты
Пост от 05.02.2026 20:04
596
0
1
ነገሌ አርሲ መቐለ 70 እንደርታን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ19ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ነገሌ አርሲ መቐለ 70 እንደርታን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡

በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የነገሌ አርሲን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ሮሆቦት ስላሎ ከመረብ አሳርፏል፡፡

ቀደም ሲል በተደረጉ ጨዋታዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ከወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ 1 ለ 1፣ ባህር ዳር ከተማ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 2 ለ 2 እንዲሁም ኢትዮጵያ መድን ከፋሲል ከነማ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል፡፡
Пост от 05.02.2026 18:10
755
0
1
ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ19ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ 1 ለ 1 አቻ ተለያዩ፡፡

በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው የሁለቱ ክለቦች ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ በፍፁም ጥላሁን ግብ መምራት ቢችልም፥ ጥዑመልሳን ሃ/ሚካኤል በራሱ ላይ ባስቆጠራት ግብ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ነጥብ ተጋርቷል፡፡

ቀደም ሲል በተደረጉ ጨዋታዎች ባህር ዳር ከተማ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 2 ለ 2 እንዲሁም ኢትዮጵያ መድን ከፋሲል ከነማ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል፡፡

በአሁኑ ሰዓት ነገሌ አርሲ ከመቐለ 70 እንደርታ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ጨዋታቸውን እያደረጉ ይገኛሉ፡፡
Пост от 05.02.2026 17:11
786
0
1
ባህርዳር ከተማ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ19ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ባህርዳር ከተማ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 2 አቻ ተለያይተዋል፡፡

ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የባህርዳር ከተማን ግቦች ግርማ ዲሳሳ እና ወንደሰን በለጠ አስቆጥረዋል፡፡

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን የአቻነት ግቦች ደግሞ ሁዘይፋ ሻፊ እና ሲሞን ፒተር ከመረብ አሳርፈዋል፡፡

የሊጉ ጨዋታ ሲቀጥል በተመሳሳይ ስታዲየም ምሽት 12 ሰዓት ላይ ነገሌ አርሲ ከመቐለ 70 እንደርታ ጨዋታቸውን የሚያደርጉ ይሆናል፡፡

ቀን 10 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም መደረግ የጀመረው የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ጨዋታ 1 አቻ በሆነ ውጤት ቀጥሏል፡፡
Пост от 05.02.2026 15:06
1 050
0
1
ኢትዮጵያ መድን እና ፋሲል ከነማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ19ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን እና ፋሲል ከነማ አቻ ተለያይተዋል፡፡

ቀን 7 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ሁለቱም ቡድኖች ግብ ሳያስቆጥሩ ወጥተዋል፡፡

የሊጉ ጨዋታ ሲቀጥል በተመሳሳይ ስታዲየም ቀን 10 ሰዓት ላይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡

በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም የባህርዳር ከተማ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጨዋታ ቀን 9 ሰዓት ላይ መደረግ ጀምሯል፡፡

በተመሳሳይ ስታዲየም ምሽት 12 ሰዓት ላይ ነገሌ አርሲ ከመቐለ 70 እንደርታ ጨዋታቸውን የሚያደርጉ ይሆናል፡፡
👍 1
Пост от 05.02.2026 08:56
1 398
0
1
በሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ19ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሃ ግብር በዛሬው ዕለት አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡

ቀን 7 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም ኢትዮጵያ መድን ከፋሲል ከነማ እንዲሁም ቀን 10 ሰዓት ላይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ይገናኛሉ፡፡

በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ደግሞ ቀን 9 ሰዓት ላይ ባህር ዳር ከተማ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እንዲሁም ምሽት 12 ሰዓት ላይ ነገሌ አርሲ ከመቐለ 70 እንደርታ ጨዋታቸውን የሚያደርጉ ይሆናል፡፡
Пост от 04.02.2026 20:06
1 559
0
1
ሀዋሳ ከተማ አዳማ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 19ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ሀዋሳ ከተማ አዳማ ከተማን 2 ለ 0 አሸንፏል።

አመሻሽ 12 ሰዓት ላይ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደ ጨዋታ የሀዋሳ ከተማን ግቦች ሽመልስ በቀለ እና ተባረክ ሄፋሞ ከመረብ አገናኝተዋል።

ቀደም ብለው በተካሄዱ የሊጉ ጨዋታዎች ሀዲያ ሆሳዕና እና መቻል 1 ለ 1 አቻ ሲለያዩ÷ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከሲዳማ ቡና እንዲሁም ሸገር ከተማ ከምድረ ገነት ሽረ ያለምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል።
Пост от 04.02.2026 18:03
1 490
0
1
ሀዲያ ሆሳዕና እና መቻል አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 19ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ሀዲያ ሆሳዕና እና መቻል 1 ለ 1 አቻ ተለያይተዋል።

ቀን 10 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው በዚህ ጨዋታ የሀዲያ ሆሳዕናን ግብ ደስታ ዋሚሾ ሲያስቆጥር ቸርነት ጉግሳ ደግሞ የመቻልን ግብ ከመረብ አሳርፏል።

ቀደም ብለው በተካሄዱ ጨዋታዎች ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከሲዳማ ቡና እንዲሁም ሸገር ከተማ ከምድረ ገነት ሽረ ያለምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል።

የሊጉ ጨዋታ ቀጥሎ ሲካሄድ አመሻሽ 12 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም አዳማ ከተማ እና ሀዋሳ ከተማ ይጫወታሉ።
Смотреть все посты