Каталог каналов Мои подборки Мои каналы Поиск постов Рекламные посты
Инструменты
Каталог TGAds Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «WALTA TV»

WALTA TV
19.8K
13.6K
186
100
71.6K
This is Walta Media and Communication Corporate’s official Telegram channel.

For more updates please visit https://www.facebook.com/wmcc
Подписчики
Всего
36 404
Сегодня
0
Просмотров на пост
Всего
1 988
ER
Общий
5.2%
Суточный
3.5%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 19 793 постов
Смотреть все посты
Пост от 30.06.2026 03:04
31
0
1
ጀርመን ከዓለም ዋንጫ ተሰናበተች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ዋንጫ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ፓራጓይ የ4 ጊዜ ሻምፒዮኗን ጀርመንን በመለያ ምት በማሸነፈ 16ቱን ተቀላቅላለች።

በጨዋታው ኢንሲሶ ፓራጓይን ቀዳሚ ሲያደርግ ካይ ሀቨርትዝ ደግሞ ጀርመንን አቻ አድርጓል፡፡

ሁለቱ ቡድኖች መደበኛውን የጨዋታ ክፍለ ጊዜ እና ተጨማሪ 30 ደቂቃውን 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቅቀዋል፡፡

አሸናፊውን ለመለየት በተሰጠ የመለያ ምትም ፓራጓይ የ4 ጊዜ ሻምፒዮኗን ጀርመንን 4 ለ 3 በማሸነፍ 16ቱን መቀላቀል ችላለች፡፡

ፓራጓይ በቀጣዩ ዙር ጨዋታ የፈረንሳይ እና የስዊድንን አሸናፊ የምትገጥም ይሆናል።
Пост от 29.06.2026 22:07
157
0
1
ብራዚል 16ቱን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ዋንጫ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ብራዚል ጃፓንን 2 ለ 1 በማሸነፍ 16ቱን ተቀላቅላለች፡፡

የብራዚልን የማሸነፊያ ግቦች ካሴሚሮ እና ጋብሬል ማርቲኔሊ ከመረብ አሳርፈዋል።
Пост от 29.06.2026 12:13
1
0
0
https://t.me/FMCSport
Пост от 29.06.2026 10:24
1
0
0
ብራዚል ከጃፓን – ጀርመን ከፓራጓይ – ኔዘርላንድስ ከሞሮኮ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ እየተካሄደ በሚገኘው የ2026 የዓለም ዋንጫ የ32ቱ የጥሎ ማለፍ መርሐ ግብር ዛሬ ሦስት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ በጥሎ ማለፉ ብራዚል ከጃፓን ምሽት 2 ሰዓት፣ ጀርመን ከፓራጓይ ምሽት 5 ሰዓት ከ30 እንዲሁም ኔዘርላንድስ ከሞሮኮ ሌሊት 10 ሰዓት ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡ የአምስት ጊዜ የመድረኩ አሸናፊ ብራዚል ሰባት…

https://www.fanamc.com/archives/317753
Пост от 28.06.2026 18:17
1
0
0
ሸገር ከተማ መቻልን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ37ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሸገር ከተማ መቻልን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡

በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ቀን 10 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ የሸገር ከተማን የማሸነፊያ ግቦች ፍቅሩ አለማየሁ እና ያሬድ መኮንን ከመረብ አሳርፈዋል፡፡

በተመሳሳይ ሰዓት በአበበ ቢቂላ ስታዲየም የተገናኙት ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ሀዋሳ ከተማ 1 ለ 1 አቻ ተለያይተዋል፡፡

የኢትዮ ኤሌክትሪክን ግብ ሀሰን ሁሴን ሲያስቆጥር ጌታነህ ከበደ የሀዋሳ ከተማን የአቻነት ግብ አስቆጥሯል፡፡

በተመሳሳይ ስታዲየም አስቀድሞ በተደረገ ጨዋታ ሲዳማ ቡና በሀብታሙ ታደሰ ብቸኛ ግብ ባሕር ዳር ከተማን ማሸነፉ ይታወቃል፡፡
Пост от 28.06.2026 15:15
1
0
0
ሻምፒዮኑ ሲዳማ ቡና ባሕር ዳር ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ37ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሲዳማ ቡና ባሕር ዳር ከተማን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡

ቀን 7 ሰዓት ላይ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የሲዳማ ቡናን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ሀብታሙ ታደሰ አስቆጥሯል፡፡

የሊጉ ጨዋታ ሲቀጥል በተመሳሳይ ስታዲየም ቀን 10 ሰዓት ላይ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከሀዋሳ ከተማ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡

በተመሳሳይ ሰዓት በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ደግሞ ሸገር ከተማ ከመቻል ይገናኛሉ፡፡
Пост от 28.06.2026 08:04
1
0
0
የ32ቱ የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ እየተካሄደ በሚገኘው የ2026 የዓለም ዋንጫ የምድብ ጨዋታዎች ተጠናቅቀዋል።

ከየምድቦቻቸው 1ኛ እና 2ኛ በመሆን 24 ሀገራት በቀጥታ እንዲሁም ተጨማሪ 8 ሀገራት ምርጥ 3ኛ በመሆን የ32ቱን ጥሎ ማለፍ ተቀላቅለዋል።

በዚህም መሰረት የ32ቱ የጥሎ ማለፍ መርሐ ግብር ከምድብ 1 እና 2 ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ ያጠናቀቁት ደቡብ አፍሪካ እና አዘጋጇ ሀገር ካናዳ ዛሬ ምሽት 4 ሰዓት  በሚያደርጉት ጨዋታ ይጀምራል።

ምድብ ሦስትን በበላይነት ያጠናቀቀችው ብራዚል ከጃፓን እንዲሁም የምድብ 5 አሸናፊዋ ጀርመን ከፓራጓይ ተደልድለዋል።

ኔዘርላንድስ ከሞሮኮ፣ ኮትዲቯር ከኖርዌይ፣ ፈረንሳይ ከስዊድን፣ ሜክሲኮ ከኢኳዶር፣ እንግሊዝ ዲሞክራቲክ ኮንጎ ሪፐብሊክ እንዲሁም ቤልጂየም ከሴኔጋል ይገናኛሉ።

አሜሪካ ከቦሲኒያ ሄርዞጎቪና፣ ስፔን ከኦስትሪያ፣ ፖርቹጋል ከክሮሺያ፣ ስዊዘርላንድ ከአልጄሪያ፣ አውስትራሊያ ከግብጽ፣ አርጀንቲና ከኬፕቨርዴ እንዲሁም ኮሎምቢያ ከጋና ተደልድለዋል።
Смотреть все посты