Каталог каналов Каналы в закладках Мои каналы Поиск постов Рекламные посты
Инструменты
Каталог TGAds beta Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «WALTA TV»

WALTA TV
11.9K
13.6K
186
100
71.6K
This is Walta Media and Communication Corporate’s official Telegram channel.

For more updates please visit https://www.facebook.com/wmcc
Подписчики
Всего
39 346
Сегодня
-6
Просмотров на пост
Всего
1 912
ER
Общий
4.54%
Суточный
3.4%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 11 929 постов
Смотреть все посты
Пост от 03.02.2026 15:04
1 199
0
4
አርሰናል ከቼልሲ - ተጠባቂው የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ…

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዛሬ ምሽት በእንግሊዝ ካራባኦ ካፕ የግማሽ ፍጻሜ የመልስ ጨዋታ አርሰናል እና ቼልሲ የሚያደርጉት ፍልሚያ ይጠበቃል፡፡

በሚኬል አርቴታ የሚመራው አርሰናል በስታምፎርድ ብሪጅ በተደረገው የመጀመሪያ ዙር የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ 3 ለ 2 ማሸነፉ ይታወሳል፡፡

የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል በዚህ የውድድር ዓመት አራት ዋንጫ ለማሳካት እየተፋለመ ይገኛል፡፡

የሁለቱ ቡድኖች ተጠባቂ የግማሽ ፍጻሜ የመልስ ጨዋታ ምሽት 5 ሰዓት ላይ በኢምሬትስ ስታዲየም መደረግ ይጀምራል፡፡

የአርሰናል እና ቼልሲ የድምር ውጤት አሸናፊ በፍጻሜው ከማንቼስተር ሲቲ እና ኒውካስል ዩናይትድ አሸናፊ ጋር ለዋንጫው የሚፋለም ይሆናል፡፡
Пост от 02.02.2026 11:39
1 893
0
0
Пост от 02.02.2026 10:05
1 846
0
0
የዩናይትድ 3ኛ ተከታታይ ድል
#ስፖርት_ፖድካስት​
👇
https://web.facebook.com/share/v/1CKZF7grxa/
🙏 1
Пост от 02.02.2026 09:01
1 859
0
0
ኤክስትራ ታይም ስፖርት በፋና ፖድካስት

ከደቂቃዎች በኋላ በቀጥታ ስርጭት  ይጠብቁን

#ስፖርት_ፖድካስት​
#ፖድካስት #ፋናፖድካስት  #ፋናሚዲያኮርፖሬሽን  #fanapodcast #fanadigitalmedia #fanamediacorporation #PoodkaastiiFaanaa #fanadigitalmedia فانا_عربي_بودكاست
Пост от 01.02.2026 21:55
1 758
0
1
ማንቼስተር ሲቲ እና ቶተንሃም ሆትስፐር አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ24ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ተጠባቂው የማንቼስተር ሲቲ እና ቶተንሃም ሆትስፐር 2 ለ 2 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቀቀ።

ምሽት 1 ሰዓት ከ30 በተደረገው ጨዋታ የማንቼስተር ሲቲን ግቦች ሼርኪ እና ሴሜንዮ አስቆጥረዋል።

የቶተንሃም ሆትስፐርን ግቦች ደግሞ ሶላንኬ ከመረብ አሳርፏል።
😢 1
Пост от 01.02.2026 20:02
1 575
0
2
ነገሌ አርሲ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ18ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ነገሌ አርሲ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡

አመሻሽ 12 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገ ጨዋታ የነገሌ አርሲን የማሸነፊያ ግቦች ከቤ ብዙነህ እና ዳዊት ተፈራ (በፍጹም ቅጣት ምት) አስቆጥረዋል።

በዕለቱ በተደረጉ የሊጉ 18ኛ ሳምንት መርሐ ግብሮች መቐለ 70 እንደርታ እና ኢትዮጵያ ቡና 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ሲለያዩ፤ አርባምንጭ ከተማ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲን 2 ለ 1፣ ፋሲል ከነማ ቅዱስ ጊዮርጊስን 1 ለ 0 አሸንፈዋል።
👍 2
Пост от 01.02.2026 19:13
1 446
0
1
ማንቼስተር ዩናይትድ ፉልሃምን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ24ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በሜዳው ኦልድትራፎርድ ፉልሃምን ያስተናገደው ማቼስተር ዩናይትድ 3 ለ 2 አሸንፏል፡፡

የማንቼስተር ዩናይትድን የማሸነፊያ ግቦች ካሴሜሮ፣ ማቲያስ ኩንሃ እና ቤንጃሚን ሴሼኮ ሲያስቆጥሩ የፉልሃምን ግቦች ራዎል ሄሚኔዝና ኬቪን ከመረብ አሳርፈዋል፡፡

በተመሳሳይ ሰዓት በተደረጉ ሌሎች ጨዋታዎች አስቶንቪላ በሜዳው ቪላፓርክ በብሬንትፎርድ 1 ለ 0 ሽንፈት ሲያስተናግድ፤ ኖቲንግሃም ፎረስት ከክሪስታል ፓላስ 1 አቻ ተለያይተዋል፡፡
Смотреть все посты