Каталог каналов Мои подборки Мои каналы Поиск постов Рекламные посты
Инструменты
Каталог TGAds Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «WALTA TV»

WALTA TV
19.8K
13.6K
186
100
72.1K
This is Walta Media and Communication Corporate’s official Telegram channel.

For more updates please visit https://www.facebook.com/wmcc
Подписчики
Всего
36 405
Сегодня
0
Просмотров на пост
Всего
1 967
ER
Общий
4.98%
Суточный
3.5%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 19 811 постов
Смотреть все посты
Пост от 01.07.2026 07:11
1
0
0
ፈረንሳይ እና ሜክሲኮ 16ቱን ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ዋንጫ የ32ቱ የጥሎ ማለፍ መርሐ ግብር ፈረንሳይ እና ሜክሲኮ ተጋጣሚዎቻቸውን በማሸነፍ 16ቱን ተቀላቅለዋል።

ሌሊት 6 ሰዓት ላይ ከስዊድን ጋር ጨዋታዋን ያደረገችው ፈረንሳይ በኪሊያን ምባፔ (2) እና ባርኮላ ግቦች 3 ለ 0 አሸንፋለች።

ውጤቱን ተከትሎ ፈረንሳይ 16ቱን የተቀላቀለች ሲሆን፥ ወደ ሩብ ፍጻሜ ለማለፍ ፓራጓይን ትገጥማለች።

በሌላ ጨዋታ አዘጋጇ ሀገር ሜክሲኮ ኢኳዶርን 2 ለ ዐ በማሸነፍ 16ቱን መቀላቀል ችላለች።

ሜክሲኮ ሩብ ፍጻሜውን ለመቀላቀል ከእንግሊዝ እና ዲሞክራቲክ ኮንጎ ሪፐብሊክ አሸናፊ ጋር ትገናኛለች።
Пост от 30.06.2026 22:13
1
0
0
ኖርዌይ ኮትዲቯርን በማሸነፍ 16ቱን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ዋንጫ የ32ቱ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ኖርዌይ ኮትዲቯርን 2 ለ 1 በማሸነፍ 16ቱን ተቀላቅላለች።

የኖርዌይን ግቦች ኧርሊንግ ብራውት ሀላንድ እና አንቶኒዮ ኑሳ ሲያስቆጥሩ፥ ኮትዲቯርን ከሽንፈት ያልታደገችውን ብቸኛ ግብ አማድ ዲያሎ ከመረብ አሳርፏል።

ኖርዌይ ሩብ ፍጻሜውን ለመቀላቀል ብራዚልን ትገጥማለች።
Пост от 30.06.2026 10:30
1 407
0
4
ፈረንሳይ ከስዊድን - ኮትዲቯር ከኖርዌይ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ እየተካሄደ በሚገኘው የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ የ32 ጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ዛሬም ቀጥለው ይደረጋሉ፡፡

ምድቧን በበላይነት እየመራች ጥሎ ማለፉን የተቀላቀለችው ፈረንሳይ ዛሬ እኩለ ሌሊት 6 ሰዓት ላይ ከስዊድን ጋር ጨዋታዋን ታደርጋለች፡፡

ለዋንጫው በቀዳሚነት ከተገመቱ ሀገራት አንዷ የሆነችው የሁለት ጊዜ የመድረኩ ሻምፒዮን ፈረንሳይ የዛሬውን ጨዋታ የማሸነፍ ቅድመ ግምት አግኝታለች፡፡

ተጋጣሚዋ ስዊድን ከምድቧ አራት ነጥብ ይዛ ምርጥ ሦስተኛ በመሆን ጥሎ ማለፉን የተቀላቀለች ሲሆን፥ የሁለቱ ብሔራዊ ቡድን አሸናፊ በ16ቱ ጥሎ ማለፍ ከፓራጓይ ጋር ይገናኛል፡፡

https://web.facebook.com/share/p/1CNNzhoBDX/
Пост от 30.06.2026 09:37
1
0
0
ፓራጓይ በዓለም ዋንጫ ጀርመንን ያሸነፈችበትን ቀን ብሔራዊ በዓል እንዲሆን አወጀች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ዋንጫ የ32ቱ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ፓራጓይ የ4 ጊዜ የመድረኩን ባለክብር ጀርመን ሳትጠበቅ በማሸነፍ 16ቱን መቀላቀል ችላለች፡፡

ደቡብ አሜሪካዊቷ ሀገር ትናንት ምሽት ጀርመንን በመለያ ምት 4 ለ 3 በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፏ ይታወቃል፡፡

ድሉን ተከትሎ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሳንቲያጎ ፔና የዛሬው ዕለት የፓራጓይ ብሔራዊ የድል በዓል እንዲሆን አዋጅ አስተላልፈዋል፡፡

ፓራጓይ በቀጣይ ሩብ ፍጻሜውን ለመቀላቀል ከፈረንሳይ እና ስዊድን አሸናፊ ጋር በአሜሪካ ፊላደልፊያ ጨዋታዋን ታደርጋለች፡፡
Пост от 30.06.2026 06:56
99
0
1
ሞሮኮ ኔዘርላንድስን በማሸነፍ 16ቱን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ዋንጫ የ32ቱ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ሞሮኮ ኔዘርላንድስን በመለያ ምት በማሸነፍ 16ቱን ተቀላቅላለች።

ሁለቱ ብሔራዊ ቡድኖች በመደበኛው 90 ደቂቃ እንዲሁም በተጨማሪ 30 ደቂቃ 1 ለ 1 አቻ ተለያይተዋል።

አሸናፊውን ለመለየት በተሰጠ የመለያ ምት ሞሮኮ 3 ለ 2 በማሸነፍ 16ቱን መቀላቀል ችላለች፡፡

ሰሜን አፍሪካዊቷ ሀገር ሞሮኮ ሩብ ፍጻሜውን ለመቀላቀል አዘጋጇን ሀገር ካናዳ ትገጥማለች።
Пост от 30.06.2026 03:04
31
0
1
ጀርመን ከዓለም ዋንጫ ተሰናበተች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ዋንጫ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ፓራጓይ የ4 ጊዜ ሻምፒዮኗን ጀርመንን በመለያ ምት በማሸነፈ 16ቱን ተቀላቅላለች።

በጨዋታው ኢንሲሶ ፓራጓይን ቀዳሚ ሲያደርግ ካይ ሀቨርትዝ ደግሞ ጀርመንን አቻ አድርጓል፡፡

ሁለቱ ቡድኖች መደበኛውን የጨዋታ ክፍለ ጊዜ እና ተጨማሪ 30 ደቂቃውን 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቅቀዋል፡፡

አሸናፊውን ለመለየት በተሰጠ የመለያ ምትም ፓራጓይ የ4 ጊዜ ሻምፒዮኗን ጀርመንን 4 ለ 3 በማሸነፍ 16ቱን መቀላቀል ችላለች፡፡

ፓራጓይ በቀጣዩ ዙር ጨዋታ የፈረንሳይ እና የስዊድንን አሸናፊ የምትገጥም ይሆናል።
Пост от 29.06.2026 22:07
157
0
1
ብራዚል 16ቱን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ዋንጫ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ብራዚል ጃፓንን 2 ለ 1 በማሸነፍ 16ቱን ተቀላቅላለች፡፡

የብራዚልን የማሸነፊያ ግቦች ካሴሚሮ እና ጋብሬል ማርቲኔሊ ከመረብ አሳርፈዋል።
Смотреть все посты