Каталог каналов Каналы в закладках Мои каналы Поиск постов Рекламные посты
Инструменты
Каталог TGAds beta Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «WALTA TV»

WALTA TV
18.9K
13.6K
186
100
72.1K
This is Walta Media and Communication Corporate’s official Telegram channel.

For more updates please visit https://www.facebook.com/wmcc
Подписчики
Всего
38 093
Сегодня
-16
Просмотров на пост
Всего
2 104
ER
Общий
4.47%
Суточный
3.4%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 18 903 постов
Смотреть все посты
Пост от 01.04.2026 09:07
301
0
2
የሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን ከሦስት ክለቦች ጋር ያሳካ ብቸኛ ተጫዋች – ክላረንስ ሲዶርፍ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀድሞ የኔዘርላንድ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች ክላረንስ ሲዶርፍ የዓለም እግር ኳስ ከተመለከታቸው ምርጥ የመሀል ሜዳ ተጫዋቾች መካከል አንዱ ነው፡፡ ፕሮፌሽናል የእግር ኳስ ሕይወቱን በጀመረበት የሀገሩ ክለብ አያክስ አምስተርዳም የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግን ጨምሮ በርካታ ዋንጫዎችን በማሸነፍ ስኬታማ ጊዜ አሳልፏል፡፡ ሲዶርፍ ከአያክስ በተጨማሪ ከሪያል ማድሪድ እና ኤሲሚላን ጋር…

https://www.fanamc.com/archives/312193
Пост от 31.03.2026 18:37
1 033
0
1
አሰልጣኝ ሮቤርቶ ዲዘርቢ ቶተንሃም ሆትስፐርን ለማሰልጠን ተስማማ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጣሊያናዊው አሰልጣኝ ሮቤርቶ ዲዘርቢ ቶተንሃም ሆትስፐርን ለማሰልጠን ተስማምቷል፡፡

የቀድሞ የብራይተን እና የማርሴ አሰልጣኝ ሮቤርቶ ዲዘርቢ በሰሜን ለንደኑ ክለብ እስከ ፈረንጆቹ 2031 ድረስ የሚያቆየውን ውል እንደሚፈራረም ቢቢሲ ዘግቧል፡፡

ዲዘርቢ በዚህ የውድድር ዓመት ብቻ ቶተንሃምን ለማሰልጠን የተሾሙ ሦስተኛው አሰልጣኝ ሆኗል፡፡

በሊጉ ካደረጋቸው 31 ጨዋታዎች 30 ነጥብ በመሰብሰብ 17ኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው ቶተንሃም ሆትስፐር በሊጉ የ32ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ከሰንደርላንድ ጋር ጨዋታውን የሚያደርግ ይሆናል፡፡
👍 3
Пост от 31.03.2026 18:02
904
0
1
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2027 የአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ የመልስ ጨዋታ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡

ቀን 10 ሰዓት ላይ በድሬዳዋ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የዋልያዎቹን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ቸርነት ጉግሳ በመጀመሪያው አጋማሽ ከመረብ አሳርፏል፡፡

በድምር ውጤት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔን 4 ለ 0 አሸንፏል፡፡

ውጤቱን ተከትሎ ኢትዮጵያ በ2027 የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ ድልድል ላይ መካተት ችላለች፡፡
Пост от 31.03.2026 16:53
875
0
2
ኢትዮጵያ 1 - 0 ሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2027 የአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ የመልስ ጨዋታ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔን 1 ለ 0 እየመራ የመጀመሪያውን አጋማሽ አጠናቅቋል፡፡

ቀን 10 ሰዓት ላይ በድሬዳዋ ስታዲየም መደረግ በጀመረው ጨዋታ የዋልያዎቹን የመሪነት ግብ ቸርነት ጉግሳ 7ኛው ደቂቃ ላይ ከመረብ አሳርፏል፡፡

በድምር ውጤት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔን 4 ለ 0 እየመራ ይገኛል፡፡

ቡድኑ ወደ ሞሮኮ አቅንቶ ያደረገውን የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ 3 ለ 0 ማሸነፉ ይታወሳል፡፡
Пост от 31.03.2026 15:17
1 185
0
3
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰላለፍ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2027 የአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ የመልስ ጨዋታ ሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔን የሚገጥመው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰላለፍ ይፋ ሆኗል፡፡

በዚህም አቡበከር ኑራ፣ ዓለምብርሃን ይግዛው፣ ራምኬል ጀምስ፣ ያሬድ ባዬ፣ ያሬድ ካሳዬ፣ ጋቶች ፓኖም፣ ከነዓን ማርክነህ፣ ሀብታሙ ተከስተ፣ መስፍን ታፈሰ፣ አቤል ያለው እና ቸርነት ጉግሳ በመጀመሪያው አሰላለፍ ውስጥ ተካትተዋል።

ብሔራዊ ቡድኑ ከሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔ ጋር የሚያደርገው የመልስ ጨዋታ ቀን 10 ሰዓት ላይ በድሬዳዋ ስታዲየም መደረግ ይጀምራል፡፡

ቡድኑ ወደ ሞሮኮ አቅንቶ ያደረገውን የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ 3 ለ 0 ማሸነፉ ይታወሳል፡፡

የሁለቱ ብሔራዊ ቡድኖች የድምር ውጤት አሸናፊ በ2027 የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ ድልድል ላይ የሚካተት ይሆናል፡፡
Изображение
Пост от 31.03.2026 14:51
1 123
0
1
👍 3
Пост от 31.03.2026 09:55
1 373
0
2
ጋና አሰልጣኝ ኦቶ አዶን አሰናበተች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጋና ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ኦቶ አዶን አሰናበተ፡፡

ጋና ትናንት ምሽት ከጀርመን ጋር ባደረገችው የወዳጅነት ጨዋታ 2 ለ 1 ተሸንፋለች፡፡

ብሔራዊ ቡድኑ ያለፉትን አራት ተከታታይ ጨዋታዎች መሸነፉ ለአሰልጣኙ ስንብት ምክንያት መሆኑ ነው የተገለጸው፡፡

የጋና ብሔራዊ ቡድን በሞሮኮ አስተናጋጅነት በተካሄደው የ2025 የአፍሪካ ዋንጫ አለመሳተፉ ይታወሳል፡፡

አሰልጣኝ ኦቶ አዶ ከ2022 ጀምሮ ብሔራዊ ቡድኑን እየመሩ ካደረጓቸው 34 ጨዋታዎች በ12ቱ ድል ሲቀናቸው፥ በስምንቱ አቻ ተለያይተው 14 ሽንፈት አስተናግዷል፡፡
Смотреть все посты