Каталог каналов Мои подборки Мои каналы Поиск постов Рекламные посты
Инструменты
Каталог TGAds Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «WALTA TV»

WALTA TV
19.8K
13.6K
186
100
72.1K
This is Walta Media and Communication Corporate’s official Telegram channel.

For more updates please visit https://www.facebook.com/wmcc
Подписчики
Всего
36 426
Сегодня
0
Просмотров на пост
Всего
1 919
ER
Общий
4.64%
Суточный
3.6%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 19 836 постов
Смотреть все посты
Пост от 03.07.2026 04:10
77
0
1
ፖርቹጋል ክሮሺያን በማሸነፍ 16ቱን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ዋንጫ የ32ቱ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ፖርቹጋል ክሮሺያን 2 ለ 1 በማሸነፍ 16ቱን ተቀላቅላለች፡፡

የፖርቹጋልን ግቦች  ክሪስቲያኖ ሮናልዶ (በፍጹም ቅጣት ምት) እና ጎንሳሎ ራሞስ ከመረብ አሳርፈዋል፡፡

ፖርቹጋል በቀጣይ ወደ ሩብ ፍጻሜ ለማለፍ ከስፔን ጋር የምትጫወት ይሆናል፡፡
Пост от 03.07.2026 04:09
1
0
0
ፖርቹጋል ክሮሺያን በማሸነፍ 16ቱን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ዋንጫ የ32ቱ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ፖርቹጋል ክሮሺያን 2 ለ 1 በማሸነፍ 16ቱን ተቀላቅላለች፡፡

የፖርቹጋልን ግቦች  ክሪስቲያኖ ሮናልዶ (በፍጹም ቅጣት ምት) እና ጎንካሎ ራሞስ ከመረብ አሳርፈዋል፡፡

ፖርቹጋል በቀጣይ ወደ ሩብ ፍጻሜ ለማለፍ ከስፔን ጋር የምትጫወት ይሆናል፡፡
Пост от 03.07.2026 00:02
110
0
1
ስፔን 16ቱን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ23ኛው የዓለም ዋንጫ ጥሎ ማለፍ ጨዋታ ስፔን ኦስትሪያን 3 ለ 0 በማሸነፍ 16ቱን ተቀላቅላለች፡፡

የስፔንን የማሸነፊያ ግቦች ኦያርዛባል (2) እና ፖሮ ከመረብ አሳርፈዋል፡፡

ለዋንጫው ቅድመ ግምት ካገኙ ብሔራዊ ቡድኖች መካከል አንዷ የሆነችው ስፔን ወደ ሩብ ፍጻሜ ለመግባት ከፖርቹጋልና ክሮሺያ አሸናፊ ጋር የምትጫወት ይሆናል፡፡
Пост от 02.07.2026 16:49
566
0
2
የአርሰናል የቀድሞ ተጫዋች ሳንቲ ካዞርላ ራሱን ከእግር ኳስ ዓለም አገለለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ስፔናዊው የአርሰናል የቀድሞ ተጫዋች ሳንቲ ካዞርላ ራሱን ከእግር ኳስ ዓለም ማግለሉን ይፋ አድርጓል፡፡

የመድፈኞቹ የቀድሞ ተጫዋች ሳንቲ ካዞርላ በ41 ዓመቱ ጫማውን መስቀሉን በማህበራዊ ትስስር ገጹ አስፍሯል፡፡

ተጫዋቹ ያለፉትን ሦስት የውድድር ዓመታት በልጅነት ክለቡ ሪያል ኦቬዶ ማሳለፉ ይታወሳል፡፡

ሳንቲ ካዞርላ በተጨዋችነት ዘመኑ ለአርሰናል፣ ቪያሪያል፣ ማላጋ እና አል ሳድ ለመሳሰሉ ክለቦች ተጫውቶ አሳልፏል፡፡
Пост от 02.07.2026 13:50
1
0
0
ቶተንሃም ሆትስፐር ማቲያስ ፈርናንዴስን አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሃም ሆትስፐር ማቲያስ ፈርናንዴስን ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡

ቶተንሃም ሆትስፐር ፖርቹጋላዊውን የመሀል ሜዳ ተጫዋች ለማስፈረም የክለቡ የዝውውር ክብረ ወሰን የሆነ ሒሳብ 85 ሚሊየን ፓውንድ ወጪ አድርጓል፡፡

የ21 ዓመቱ ተጫዋች በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ለዌስትሃም ዩናይትድ በሊጉ ሁሉንም ጨዋታዎችን ማድረጉ ይታወሳል፡፡

ማቲያስ ፈርናንዴስ በሰሜን ለንደኑ ክለብ ቆይታው 18 ቁጥር ማሊያ የሚለብስ ይሆናል፡፡
Пост от 02.07.2026 09:40
353
0
2
ፖርቹጋል ከክሮሺያ ፤ ስፔን ከኦስትሪያ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ እየተካሄደ በሚገኘው 23ኛው የዓለም ዋንጫ የ32ቱ ጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ዛሬም ቀጥለው ይደረጋሉ፡፡

በዚህ መሰረትም የአንድ ጊዜ የመድረኩ ሻምፒዮን ስፔን ምሽት 4 ሰዓት ላይ ከኦስትሪያ ጋር ጨዋታዋን ታደርጋለች፡፡

ምድቧን በበላይነት እየመራች ጥሎ ማለፉን የተቀላቀለችው ስፔን ለዋንጫው ቅድመ ግምት ካገኙ ብሔራዊ ቡድኖች መካከል አንዷ ናት፡፡

ተጋጣሚዋ ኦስትሪያ በበኩሏ ከምድቧ በአራት ነጥብ ሁለተኛ ሆና ጥሎ ማለፉን መቀላቀሏ ይታወሳል፡፡

የሁለቱ ብሔራዊ ቡድኖች አሸናፊ ወደ ሩብ ፍጻሜ ለመግባት በሚደረገው ፍልሚያ ከፖርቹጋል እና ክሮሺያ አሸናፊ ጋር ይጫወታል፡፡

የጥሎ ማለፍ ጨዋታው ሲቀጥል ሌሊት 8 ሰዓት ላይ ፖርቹጋል ከክሮሺያ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡

ሁለቱ ብሔራዊ ቡድኖች ከየምድባቸው ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ ጥሎ ማለፉን መቀላቀላቸው አይዘነጋም፡፡

የጨዋታው አሸናፊ ወደ ሩብ ፍጻሜ ለመግባት ከስፔን እና ኦስትሪያ አሸናፊ ጋር የሚገናኝ ይሆናል፡፡

በሌላ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ስዊዘርላንድ ከአልጄሪያ ነገ ጠዋት 12 ሰዓት ላይ ይገናኛሉ፡፡
Пост от 02.07.2026 06:15
1
0
0
አሜሪካ16ቱን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ23ኛው ዓለም ዋንጫ የ32 ሀገራት ጥሎ ማለፍ ጨዋታ አሜሪካ ቦሲኒያ ሔርዞጎቪናን 2 ለ 0 በማሸነፍ 16ቱን ተቀላቅላለች።

የአሜሪካን የማሸነፊያ ግቦች ፎላሪን ባሎገን እና ማሊክ ቲልማን አስቆጥረዋል።

አዘጋጇ ሀገር አሜሪካ በቀጣዩ ዙር ሩብ ፍጻሜውን ለመቀላቀል ቤልጂዬምን የምትገጥም ይሆናል።
Смотреть все посты