Каталог каналов Мои подборки Мои каналы Поиск постов Рекламные посты
Инструменты
Каталог TGAds Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «WALTA TV»

WALTA TV
19.3K
13.6K
186
100
71.6K
This is Walta Media and Communication Corporate’s official Telegram channel.

For more updates please visit https://www.facebook.com/wmcc
Подписчики
Всего
37 246
Сегодня
-18
Просмотров на пост
Всего
1 826
ER
Общий
4.46%
Суточный
3.5%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 19 306 постов
Смотреть все посты
Пост от 10.05.2026 11:51
610
0
1
የአየር ንብረት ለውጥ ለ2026ቱ የዓለም ዋንጫ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አስቸጋሪ የአየር ሁኔታ ሊካሄድ ጥቂት ጊዜያት ለቀረው የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ ውድድር ፈተና ሊሆን እንደሚችል ተጠቆመ። ውድድሩን በሚያስተናግዱ አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ ያለው የአየር ንብረት በከፍተኛ ሙቀት፣ በነጎድጓዳማ ዝናብ እና በሰደድ እሳት የሚታወቅ መሆኑ ከውድድሩ መጀመር አስቀድሞ በርካቶችን እያሳሰበ ይገኛል። በደቡባዊ አሜሪካ እና በሰሜናዊ ሜክሲኮ በሚገኙ…

https://www.fanamc.com/archives/314538
Пост от 10.05.2026 10:58
605
0
1
ዌስትሃም ዩናይትድ ከአርሰናል…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ36ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር የሊጉ መሪ አርሰናል ከሜዳው ውጪ ተጉዞ ምሽት 12 ሰዓት ከ30 ላይ ከዌስትሃም ዩናይትድ ጋር ጨዋታውን ያደርጋል።

አርሰናል 76 ነጥቦችን በመሰብሰብ ሊጉን እየመራ ሲሆን፥ ተጋጣሚው ዌስትሃም ዩናይትድ በበኩሉ 36 ነጥቦችን በመሰብሰብ 18ኛ ደረጃን በመያዝ ወራጅ ቀጣና ላይ ይገኛል።

የሊጉ መሪ አርሰናል ከማንቼስተር ሲቲ ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ አምስት ከፍ ለማድረግ ወደ ሜዳ ይገባል።

ወራጅ ቀጣና ላይ የሚገኘው ዌስትሃም በበኩሉ÷ በሊጉ ለመቆየት በሚያደርገው ፍልሚያ የዛሬው ጨዋታ እጅጉን ወሳኝ ነው።

ከዚህ ጨዋታ አስቀድሞ በተመሳሳይ ቀን 10 ሰዓት ላይ በርንሌይ ከአስቶንቪላ፣ ኖቲንግሃም ፎረስት ከኒውካስል ዩናይትድ እንዲሁም ክሪስታል ፓላስ ከኤቨርተን ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።
Пост от 10.05.2026 09:30
666
0
1
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ31ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡

በዕለቱ የመጀመሪያ መርሐ ግብር ቀን 7 ሰዓት በአዲስ አበባ ስታዲየም ሸገር ከተማ እና ሲዳማ ቡና ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡

በተመሳሳይ ስታዲየም ቀን 10 ሰዓት ደግሞ አርባ ምንጭ ከተማ ከወላይታ ድቻ ይገናኛል።

ቀን 9 ሰዓት ባሕር ዳር ከተማ ከወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም ምሽት 12 ሰዓት ላይ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከፋሲል ከነማ በአዳማ ሳይስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።
Пост от 10.05.2026 08:10
738
0
1
ኤልክላሲኮ – ባርሴሎና የቡድን አንድነቱን ካጣው ሪያል ማድሪድ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ35ኛ ሳምንት የስፔን ላሊጋ መርሐ ግብር ባርሴሎናን ከሪያል ማድሪድ የሚያገናኘው ኤልክላሲኮ ዛሬ ምሽት 4 ሰዓት በካምፕ ኑ ይደረጋል፡፡ በቀደሙት ዓመታት ኤልክላሲኮ በከፍተኛ ጉጉት የሚጠበቅና ከፍተኛ ፉክክር የሚታይበት መርሐ ግብር ነበር፡፡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የሁለቱ ቡድኖች የእርስ በርስ ግንኙነት በቀደሙት ዓመታት የነበረውን ከፍተኛ ፉክክሩን እያጣ መጥቷል፡፡…

https://www.fanamc.com/archives/314520
Пост от 10.05.2026 08:10
1
0
0
ኤልክላሲኮ – ባርሴሎና የቡድን አንድነቱን ካጣው ሪያል ማድሪድ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ35ኛ ሳምንት የስፔን ላሊጋ መርሐ ግብር ባርሴሎናን ከሪያል ማድሪድ የሚያገናኘው ኤልክላሲኮ ዛሬ ምሽት 4 ሰዓት በካምፕ ኑ ይደረጋል፡፡ በቀደሙት ዓመታት ኤልክላሲኮ በከፍተኛ ጉጉት የሚጠበቅና ከፍተኛ ፉክክር የሚታይበት መርሐ ግብር ነበር፡፡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የሁለቱ ቡድኖች የእርስ በርስ ግንኙነት በቀደሙት ዓመታት የነበረውን ከፍተኛ ፉክክሩን እያጣ መጥቷል፡፡…

https://www.fanamc.com/archives/314520
Пост от 10.05.2026 08:07
741
0
1
የስልጤ ዞን አስተዳደር ለሀላባ ከተማ እግር ኳስ ክለብ አቀባበል አደረገለት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2018 የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ አጠቃላይ አሸናፊ በመሆን ወደ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ያደገው ሃላባ ከተማ ስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ ሲደርስ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል።

የስልጤ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ዘይኔ ቢልካ በዚህ ወቅት÷ ስፖርት የማህበረሰብን አንድነት እንደሚያጠናክር ገልጸው የሃላባ ከተማ ወደ ፕሪሚየር ሊግ ማደግ በአካባቢው ያለውን የስፖርት እንቅስቃሴ ያነቃቃል ብለዋል።

ክለቡን ተፎካካሪ እና የተጠናከረ እንዲሆን ለማገዝ በዞኑ አስተዳደር ስም የ500 ሺህ ብር ድጋፍ አድርገዋል።

በተመሳሳይም የቡታጅራ ከተማ አስተዳደር ለሃላባ ከተማ እግር ኳስ ክለብ አቀባበል እና ግብዣ አድርጓል።

የከተማዋ ከንቲባ አቶ አብዱ አህመድ የሃላባ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ውጤት ለክልሉ ስፖርት እና ለወጣቶች መነሳሳትን የሚፈጥር ታሪክ መስራቱን ገልጸዋል።

ክለቡ በደረሰበት አካባቢዎች የሚደረገሰለት አቀባበል ስፖርት የሕዝቦችን አንድነት ማጠናከር እንደሚችል ያሳየ መሆኑን የገለጹት ደግሞ የሃላባ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ስራ አስኪያጅ ናቸው።

ሻምፒዮኑ ሃላባ ከተማ ዛሬ ወደ ሃላባ ሲገባ ደማቅ አቀባበል እንደሚደረግለት ይጠበቃል።

ሃላባ ከተማ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው የ2018 የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የማጠቃለያ የፍፃሜ ጨዋታ በመለያ ምት ጋሞ ጨንቻን 4 ለ 3 በማሸነፍ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ አጠቃላይ አሸናፊ መሆኑ ይታወቃል።

በእንዳልካቸው ወዳጄ
Пост от 09.05.2026 21:24
1 274
0
3
ማንቼስተር ሲቲ ብሬንትፎርድን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ36ኛ ሳምንት መርሐግብር ማንቼስተር ሲቲ ብሬንትፎርድን 3 ለ 0 አሸንፏል፡፡

ምሽት 1 ሰዓት ከ30 በኢትሃድ በተደረገው ጨዋታ የውሃ ሰማያዊዎቹን ግቦች ዶኩ፣ ሀላንድ እና ማርሙሽ በ2ኛው አጋማሽ ከመረብ አሳርፈዋል፡፡

ውጤቱን ተከትሎ ማንቼስተር ሲቲ ነጥቡን 74 በማድረስ ከመሪው አርሰናል ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ ሁለት ማጥበብ ችሏል፡፡

ቀደም ሲል በተደረጉ የሊጉ ጨዋታዎች ማንቼስተር ዩናይትድ ከሰንድርላንድ 0 ለ 0፣ ሊቨርፑል ከቼልሲ 1 ለ 1 አቻ ሲለያዩ፥ ብራይተን ወልቭስን 3 ለ 0 እንዲሁም በርንማውዝ ፉልሃምን 1 ለ 0 አሸንፈዋል፡፡
👏 2
👎 1
Смотреть все посты