Каталог каналов Мои подборки Новинка Мои каналы Поиск постов Рекламные посты
Инструменты
Каталог TGAds Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «WALTA TV»

WALTA TV
19.2K
13.6K
186
100
71.6K
This is Walta Media and Communication Corporate’s official Telegram channel.

For more updates please visit https://www.facebook.com/wmcc
Подписчики
Всего
37 455
Сегодня
-23
Просмотров на пост
Всего
1 888
ER
Общий
4.69%
Суточный
3.4%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 19 198 постов
Смотреть все посты
Пост от 30.04.2026 12:38
29
0
1
የበርንሌይ አሰልጣኝ ስኮት ፓርከር ከኃላፊነታቸው ተነሱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የበርንሌይ አሰልጣኝ ስኮት ፓርከር ክለቡ ከፕሪሚየር ሊጉ መውረዱን ተከትሎ ከኃላፊነታቸው ተነስተዋል፡፡

በዘንድሮው የውድድር ዓመት ወደ ፕሪሚየር ሊጉ ያደገው በርንሌይ በመጣበት ዓመት ወደ ሻምፒዮንሺፑ ለመውረድ ተገዷል፡፡

ይህን ተከትሎ አሰልጣኝ ስኮት ፓርከር ከክለቡ ጋር በስምምነት የተለያዩ ሲሆን፥ ምክትላቸው ማይክ ጃክሰን በቀሪ የሊግ ጨዋታዎች ክለቡን እንደሚመሩ ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
Пост от 30.04.2026 12:03
247
0
1
የቀድሞው የማንቼስተር ዩናይትድ ተጫዋች አሽሊ ያንግ ጫማ ሰቀለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እንግሊዛዊው የቀድሞ የማንቼስተር ዩናይትድ ተጫዋች አሽሊ ያንግ ጫማ መስቀሉን ይፋ አድርጓል፡፡

በዘንድሮው የውድድር ዓመት ለሻምፒዮንሺፑ ክለብ ኢፕስዊች ታውን በመጫወት ላይ የነበረ ሲሆን፥ በ40 ዓመቱ ነው ጫማውን የሰቀለው፡፡

ተጫዋቹ ከማንቼስተር ዩናይትድ ጋር የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ፣ ዩሮፓ ሊግ፣ ካራባኦ ካፕ፣ ኤፍ ኤ እና የኮሚኒቲ ሺልድ ዋንጫዎችን አሳክቷል፡፡

ከጣሊያኑ ክለብ ኢንተርሚላን ጋር ደግሞ የጣሊያን ሴሪ ኤ ዋንጫ ማሳካቱ ይታወሳል፡፡

ያንግ ከማንቼስተር ዩናይትድ እና ኢንተርሚላን በተጨማሪ ለአስቶን ቪላ፣ ኤቨርተን፣ ዋትፎርድ እና ኢፕስዊች ታውን መጫወት ችሏል፡፡
Изображение
Изображение
Изображение
Пост от 30.04.2026 09:49
551
0
1
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ29ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡

በዕለቱ የመጀመሪያ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ስታዲየም ሀድያ ሆሳዕና ከመቐለ 70 እንደርታ ቀን 7 ሰዓት ላይ የሚጫወቱ ሲሆን፥ አርባምንጭ ከተማ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቀን 10 ሰዓት ላይ ይገናኛሉ፡፡

ነገሌ አርሲ ከፋሲል ከነማ ቀን 9 ሰዓት እንዲሁም ኢትዮጵያ ቡና ከወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ምሽት 12 ሰዓት በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም የሚደረጉ ጨዋታዎች ናቸው፡፡
Изображение
Пост от 30.04.2026 00:07
1 086
0
3
አትሌቲኮ ማድሪድ እና አርሰናል አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የግማሽ ፍጻሜ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ አትሌቲኮ ማድሪድ እና አርሰናል 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል።

ምሽት 4 ሰዓት ላይ የስፔኑ ክለብ አትሌቲኮ ማድሪድ በሪያድ ኤር ሜትሮፖሊታኖ ስታዲየም የእንግሊዙን ክለብ አርሰናል አስተናግዷል፡፡

በዚህም አርሰናል ከእረፍት በፊት ዮኬሬሽ በፍጹም ቅጣት ምት ባስቆጠረው ግብ ቢመራም፤ አትሌቲኮ ማድሪድ ከእረፍት በኋላ በተመሳሳይ በፍጹም ቅጣት ምት ባስቆጠረው ግብ አቻ መሆን ችሏል።

የአትሌቲኮ ማድሪድን ግብ አልቫሬዝ ከመረብ አሳርፏል።
Изображение
Изображение
Пост от 29.04.2026 20:11
1 237
0
2
አዳማ ከተማ እና ድሬዳዋ ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ29ኛ ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር አዳማ ከተማ እና ድሬዳዋ ከተማ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል።

አመሻሽ 12 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ከእረፍት በፊት የአዳማ ከተማን ግብ አቡበከር ሳኒ ሲያስቆጥር÷ የድሬዳዋ ከተማን የአቻነት ግብ ደግሞ አብዱልሰላም የሱፍ በሁለተኛው አጋማሽ ከመረብ አሳርፏል።

ቀደም ሲል በተደረጉ የሊጉ ጨዋታዎች ኢትዮጵያ መድን ሀዋሳ ከተማን 2 ለ 1፣ መቻል ኢትዮ ኤሌክትሪክን 1 ለ 0 ሲያሸንፉ÷ ሸገር ከተማ እና ወላይታ ድቻ ያለምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል።
👍 3
Пост от 29.04.2026 17:18
1 333
0
2
መቻል ኢትዮ ኤሌክትሪክን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ29ኛ ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር መቻል ኢትዮ ኤሌክትሪክን 1 ለ 0 አሸንፏል።

ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የመቻልን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ኮሊንስ ኮፊ አስቆጥሯል፡፡

የሊጉ መርሐ ግብር ቀጥሎ ሲካሄድ ምሽት 12 ሰዓት ላይ አዳማ ከተማ ከድሬዳዋ ከተማ የሚጫወቱ ይሆናል፡፡
Изображение
👍 3
Пост от 29.04.2026 15:09
1 262
0
2
ኢትዮጵያ መድን ሀዋሳ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ29ኛ ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ መድን ሀዋሳ ከተማን 2 ለ 1 አሸንፏል።

ቀን 7 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ኢትዮጵያ መድንን የማሸነፊያ ግቦች አማኑኤል ኤርቦ ሲያስቆጥር÷ ሀዋሳ ከተማን ብቸኛ ግብ ተባረክ ሄፋሞ ከመረብ አሳርፏል።

በተመሳሳይ ስታዲየም ቀን 10 ሰዓት ላይ ሸገር ከተማ እና ወላይታ ድቻ ይገናኛሉ።

እንዲሁም በአዳማ ሳይስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ከ9 ሰዓት ጀምሮ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና መቻል ጋር እየተጫወቱ ሲሆን÷ አመሻሽ 12 ሰዓት ላይ ደግሞ አዳማ ከተማ ከድሬዳዋ ከተማ ጋር ይጫወታል።
Смотреть все посты