Каталог каналов Мои подборки Мои каналы Поиск постов Рекламные посты
Инструменты
Каталог TGAds Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «WALTA TV»

WALTA TV
19.6K
13.6K
186
100
72.1K
This is Walta Media and Communication Corporate’s official Telegram channel.

For more updates please visit https://www.facebook.com/wmcc
Подписчики
Всего
36 762
Сегодня
-20
Просмотров на пост
Всего
1 972
ER
Общий
5.01%
Суточный
3.5%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 19 568 постов
Смотреть все посты
Пост от 30.05.2026 22:16
361
0
3
ፒኤስጂ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን በድጋሚ አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፈረንሳዩ እግር ኳስ ክለብ ፒኤስጂ አርሰናልን በማሸነፍ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን በድጋሚ አንስቷል፡፡

ፒኤስጂ ከአስቸጋሪ አጀማመር በኋላ አርሰናልን 4 ለ 3 በሆነ ውጤት በመርታት ነው ለሁለተኛ ተከታታይ ዓመት የሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን ማሳካት የቻለው፡፡

ጨዋታው በጀመረ በ6ኛው ደቂቃ ካይ ሃቨርትዝ ለአርሰናል የመሪነቷን ግብ አስቆጥሮ የመጀመሪያው አጋማሽ በአርሰናል 1 ለ 0 መሪነት ተጠናቅቋል፡፡

ይሁን እንጂበሁለተኛው አጋማሽ ፒኤስጂ በ65ኛው ደቂቃ በኡስማን ዴምቤሌ የፍጹም ቅጣት ምት ግብ አቻ ሆኗል።

መደበኛ የጨዋታ ጊዜው በአቻ ውጤት መጠናቀቁን ተከትሎም ጨዋታው ወደ ተጨማሪ 30 ደቂቃ ያመራ ሲሆን፥ በዚህም  ሳይሸናነፉ ቀርተዋል።

በመጨረሻም የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ አሸናፊን ለመለየት በተሰጠ የመለያ ምት ፒኤስጂ አርሰናልን በማሸነፍ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን በድጋሚ ማንሳት ችሏል።
Пост от 30.05.2026 18:16
741
0
1
የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የፍጻሜ ተፋላሚዎቹ አሰላለፍ ይፋ ሆኗል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የፍጻሜ ተፋላሚዎች ፒኤስጂ እና አርሰናል አሰላለፋቸውን ይፋ አድርገዋል፡፡

በዚህም አርሰናል ራያ፣ ማጋሌስ፣ ሳሊባ፣ ሂንካፔ፣ ሞስኬራ፣ ራይስ፣ ሊዊስ ስኬሊ፣ ኦዴጋርድ፣ ሳካ፣ ሃቨርትዝ እና ትሮሳርድን ቋሚ በማድረግ ጨዋታውን ይጀምራል።

ፒኤስጂ በበኩሉ ዴምቤሌ፣ ሜንዴዝ፣ ማርኪኖዮስ፣ ፓቾ፣ ሃኪሚ፣ ቪቲኒያ፣ ኔቬስ፣ ሩይዝ፣ ክቫራቲስኬሊያ እና ዱዌ ቋሚ ተሰላፊ መሆናቸውን አስታውቋል፡፡

የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የፍጻሜ ጨዋታ በዛሬው ዕለት ከምሽቱ 1 ሰዓት ላይ ይጀምራል፡፡
Пост от 30.05.2026 14:38
1 168
0
3
ሊቨርፑል አሰልጣኝ አርነ ሥሎትን አሰናበተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንግሊዙ ክለብ ሊቨርፑል ኔዘርላንዳዊውን አሠልጣኝ አርነ ሥሎት ማሰናበቱን ይፋ አድርጓል፡፡
🙏 2
Пост от 30.05.2026 11:11
1 105
0
1
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ኢትዮ ኤሌክትሪክን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ34ኛው ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 2 ለ 1 አሸንፏል።

የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ ትናንት ተጀምሮ በከባድ ዝናብ ምክንያት በ30ኛው ደቂቃ ላይ የተቋረጠ ሲሆን÷ ዛሬ ከጠዋት 3፡30 ጀምሮ ነው የተካሄደው።

በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በተካሄደው በዚህ ጨዋታ ውጤት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ማሸነፊያ ግቦች ናትናኤል ዳንኤል ሲያስቆጥር÷ የኢትዮ ኤሌክትሪክን ግብ ሀብታሙ ሸዋለም ከመረብ አሳርፏል።

የሊጉ መርሐ ግብር ቀጥሎ ሲካሄድ ቀን 7 ሰዓት ላይ ሲዳማ ቡና ከአዳማ ከተማ እንዲሁም ቀን 10 ሰዓት መቐለ 70 እንደርታ ከባህር ዳር ከተማ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።

እንዲሁም ቀን 10 ሰዓት በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ እና ኢትዮጵያ መድን ይገናኛሉ።
Пост от 29.05.2026 20:28
1 243
0
1
ሸገር ከተማ ፋሲል ከነማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ34ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሸገር ከተማ ፋሲል ከነማን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡

በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ምሽት 12 ሰዓት ላይ በተደረገ ጨዋታ ሄኖክ አዱኛ ባስቆጠረው ግብ ሸገር ከተማ ሶስት ነጥብ ይዞ ወጥቷል።

ቀደም ሲል በተደረገ ጨዋታ ሆሳዕና እና ምድረ ገነት ሽረ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል፡፡

በአዲስ አበባ ስታዲየም ቀን 7 ሰዓት ላይ መደረግ ጀምሮ 34ኛው ደቂቃ ላይ የተቋረጠው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ ጨዋታ በነገው ዕለት 3 ሰዓት ከ30 በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ይደረጋል።

በተመሳሳይ ስታዲየም ቀን 10 ሰዓት ላይ ሊደረግ የነበረው የወላይታ ድቻ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ እንደሚደረግ ተመላክቷል፡፡

በተጨማሪም ግንቦት 22 ቀን 2018 ዓ.ም የሚደረጉ የአዲስ አበባ ስታዲየም መርሐ ግብሮች በተያዘላቸው ሰዓት የቦታ ለውጥ ተደርጎባቸው በአበበ ቢቂላ ስታዲየም የሚካሄዱ ይሆናል፡፡
👏 1
Пост от 29.05.2026 17:33
1 420
0
2
ሪያል ማድሪድ አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪኒሆን በኃላፊነት ሾመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፖርቹጋላዊው አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪኒሆ የስፔኑ ክለብ ሪያል ማድሪድ ዋና አሰልጣኝ ሆነዋል፡፡

አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪኒሆ በሪያል ማድሪድ ቤት እስከ ፈረንጆቹ 2029 ድረስ የሚያቆያቸውን ውል ተፈራርመዋል፡፡

አሰልጣኙ ከዚህ ቀደም ከፈረንጆቹ 2010 እስከ 2013 ሪያል ማድሪድን ማሰልጠናቸው ይታወሳል፡፡
Пост от 29.05.2026 17:19
1 272
0
1
ሀድያ ሆሳዕና እና ምድረ ገነት ሽረ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ34ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሀድያ ሆሳዕና እና ምድረ ገነት ሽረ 1 ለ 1 አቻ ተለያይተዋል፡፡

በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ቀን 9 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ የሀድያ ሆሳዕናን ግብ እዮብ አለማየሁ ሲያስቆጥር ዳንኤል ዳርጌ ደግሞ የምድረ ገነት ሽረን ግብ ከመረብ አሳርፏል፡፡

የሊጉ መርሐ ግብር ሲቀጥል በተመሳሳይ ስታዲየም ምሽት 12 ሰዓት ላይ ፋሲል ከነማ ከሸገር ከተማ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡

በአዲስ አበባ ስታዲየም ቀን 7 ሰዓት ላይ መደረግ ጀምሮ 34ኛው ደቂቃ ላይ የተቋረጠው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ ጨዋታ በነገው ዕለት 3 ሰዓት ከ30 በአበበ ቢቂላ ስታዲየም እንደሚደረግ አክሲዮን ማህበሩ አስታውቋል፡፡

በተመሳሳይ ስታዲየም ቀን 10 ሰዓት ላይ ሊደረግ የነበረው የወላይታ ድቻ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ እንደሚደረግ ተመላክቷል፡፡

በተጨማሪም ግንቦት 22 ቀን 2018 ዓ.ም የሚደረጉ የአዲስ አበባ ስታዲየም መርሐ ግብሮች በተያዘላቸው ሰዓት የቦታ ለውጥ ተደርጎባቸው በአበበ ቢቂላ ስታዲየም የሚካሄዱ ይሆናል፡፡
Смотреть все посты