Каталог каналов Мои подборки Мои каналы Поиск постов Рекламные посты
Инструменты
Каталог TGAds Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «WALTA TV»

WALTA TV
19.5K
13.6K
186
100
72.1K
This is Walta Media and Communication Corporate’s official Telegram channel.

For more updates please visit https://www.facebook.com/wmcc
Подписчики
Всего
36 913
Сегодня
0
Просмотров на пост
Всего
1 780
ER
Общий
4.47%
Суточный
3.8%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 19 510 постов
Смотреть все посты
Пост от 23.05.2026 21:25
1
0
0
ኢትዮጵያ ከዓለም ዋንጫው ውጪ ሆነች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በሞዛምቢክ በመለያ ምት ተሸንፎ ከኳታሩ የዓለም ዋንጫ ውጪ ሆኗል፡፡

ሁለቱ ቡድኖች በመደበኛው 90 ደቂቃ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ጨዋታቸውን አጠናቅቀው ወደ መለያ ምት ያመሩ ሲሆን በዚህም ሞዛምቢክ በመለያ ምት 5 ለ 4 አሸንፋ ለዓለም ዋንጫው አልፋለች፡፡
Пост от 23.05.2026 20:14
172
0
1
Пост от 23.05.2026 19:33
363
0
1
በሺያመን ዳይመንድ ሊግ አትሌት አዲሱ ይሁኔ አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2026 የዳይመንድ ሊግ ሁለተኛ መዳረሻ በሆነችው የቻይናዋ ሺያመን ከተማ በወንዶች 5 ሺህ ሜትር አዲሱ ይሁኔ አሸንፏል።

አትሌት አዲሱ 12፡57.32 በሆነ ሰዓት ውድድሩን ያጠናቀቀ ሲሆን ይህም የዓመቱ የዓለማችን ፈጣኑ ሰዓት እንዲሁም የውድድሩ አዲስ ክብረ ወሰን ሆኖ ተመዝግቧል።

ሌላኛው ኢትዮጵያዊው አትሌት ቢኒያም መሐሪ 3ኛ ደረጃን በመያዝ ውድድሩን አጠናቅቋል፡፡

በሴቶች 1 ሺህ 500 ሜትር በለፈው ሳምንት በሻንግሀይ ዳይመንድ ሊግ ያሸነፈችው አትሌት ብርቄ ሀየሎም በዛሬው ዕለት 2ኛ ደረጃን ይዛ ጨርሳለች።

አትሌት ሳሮን በርሄ 6ኛ እና አትሌት ወርቅነሽ መሰለ 15ኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቅቀዋል፡፡

በሴቶች 3 ሺህ ሜትር መሰናክል ውድድር የተሳተፉት አትሌት ኬና ቱፋ 5ኛ፣ አትሌት ዓለምናት ዋለ 8ኛ እና አትሌት ፍሬሕይወት ገሰሰ 9ኛ ሆነው ውድድሩን ጨርሰዋል።
Пост от 23.05.2026 15:29
230
0
2
ኒኮ ኦራይሊ የፕሪሚየር ሊጉ ምርጥ ወጣት ተጫዋች ሽልማትን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እንግሊዛዊው የማንቼስተር ሲቲ ተጫዋች ኒኮ ኦራይሊ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ምርጥ ወጣት ተጫዋች ሽልማትን አሸንፏል፡፡

ከክለቡ አካዳሚ የተገኘው የ21 ዓመቱ ተጫዋች ከደጋፊዎች በተሰበሰበ ድምፅ ነው የምርጥ ወጣት ተጫዋች ሽልማትን ማሸነፍ የቻለው፡፡

ኒኮ ከአርሰናል ጋር እልህ አስጨራሽ የዋንጫ ፉክክር ባደረገው የማንቼስተር ሲቲ ስብብስብ ውስጥ የግራ መስመር ክፍሉን በብቃት በመምራት ምርጥ የውድድር ዓመትን አሳልፏል፡፡

በፕሪሚየር ሊጉ ማንቼሰተር ሲቲ ካደረጋቸው 37 ጨዋታዎች በ34ቱ ተሰልፎ መጫዎት የቻለው ኒኮ ኦራይሊ አምስት ግቦችን ሲያስቆጥር ሶስት ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ አቀብሏል፡፡
👍 1
Пост от 23.05.2026 13:26
250
0
2
ብሩኖ ፈርናንዴዝ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ተብሎ ተመረጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፖርቹጋላዊው የማንቼስተር ዩናይትድ አምበል ብሩኖ ፈርናንዴዝ የ2025/26 የውድድር ዘመን ምርጥ ተጫዋች ሽልማትን አሸንፏል፡፡

ብሩኖ ፈርናንዴዝ በውድድር ዓመቱ በ34 ጨዋታዎች 8 ግቦችን ሲያስቆጥር ÷ 20 ለግብ የሚሆኑ የመጨረሻ ኳሶችን ደግሞ ለቡድን አጋሮቹ አመቻችቶ አቀብሏል፡፡

በዚህም በቀድሞ የአርሰናል አጥቂ ቲየሪ ኦንሪ እና በቀድሞ የማንቼስተር ሲቲ አማካይ ኬቪን ደ ብሩይነ ተይዞ የነበረውን የሊጉን የምንጊዜም ክብረ ወሰን መጋራቱ ይታወሳል፡፡
Пост от 22.05.2026 13:34
805
0
3
ማንቼስተር ሲቲ ከፔፕ ጋርዲዮላ ጋር እንደሚለያይ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ሲቲ ከአሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ጋር በውድድር ዓመቱ መጨረሻ እንደሚለያይ ይፋ አድርጓል፡፡

ስፔናዊው አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ በኢትሃድ የአስር ዓመታት ቆይታቸው 20 ዋንጫዎችን አሳክተዋል፡፡

አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ በማንቼስተር ሲቲ ታሪክ በርካታ ዋንጫዎችን ያሳኩ ቀዳሚው አሰልጣኝ ናቸው፡፡

የ55 ዓመቱ አሰልጣኝ የፊታችን እሑድ ማንቼስተር ሲቲ በሜዳው ኢትሃድ ከአስቶን ቪላ ጋር በሚያደርገው ጨዋታ ክለቡን የሚሰናበቱ ይሆናል።
Пост от 22.05.2026 13:24
793
0
2
ማንቼስተር ዩናይትድ አሰልጣኝ ማይክል ካሪክን በቋሚነት ሾመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ አሰልጣኝ ማይክል ካሪክን በቋሚነት መሾሙን ይፋ አድርጓል፡፡

አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ በቀያይ ሰይጣኖቹ ቤት እስከ ፈረንጆቹ 2028 ድረስ የሚያቆየውን ውል ተፈራርሟል፡፡

የ44 ዓመቱ አሰልጣኝ ቡድኑን በጊዜያዊነት እየመራ ከሁለት ዓመታት በኋላ ወደ አውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ መድረክ መመለስ ችሏል፡፡

በ15 የሊግ ጨዋታዎች ማንቼስተር ዩናይትድን የመራው ካሪክ የሊጉ የዓመቱ ምርጥ አሰልጣኝ እጩ ዝርዝር ውስጥ መካተቱ ይታወሳል፡፡
👍 1
Смотреть все посты