Каталог каналов Мои подборки Новинка Мои каналы Поиск постов Рекламные посты
Инструменты
Каталог TGAds Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «WALTA TV»

WALTA TV
19.2K
13.6K
186
100
72.1K
This is Walta Media and Communication Corporate’s official Telegram channel.

For more updates please visit https://www.facebook.com/wmcc
Подписчики
Всего
37 519
Сегодня
-35
Просмотров на пост
Всего
1 677
ER
Общий
4.59%
Суточный
3.5%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 19 184 постов
Смотреть все посты
Пост от 27.04.2026 10:08
824
0
0
https://www.youtube.com/watch?v=GvYQjuxZI14
Пост от 27.04.2026 09:44
920
0
1
ማንቼስተር ዩናይትድ ከብሬንትፎርድ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ34ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ማንቼስተር ዩናይትድ በሜዳው ኦልድትራፎርድ ምሽት 4 ሰዓት ላይ ብሬንትፎርድን ያስተናግዳል፡፡

የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ተሳትፎ ቦታን ለማግኘት እየተፋለመ የሚገኘው ማንቼስተር ዩናይትድ በሊጉ ተከታታይ 2ኛ ድሉን ለማሳካት ወደ ሜዳ የሚገባ ይሆናል፡፡

በሊጉ ያለፉትን አምስት ተከታታይ ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ያጠናቀቀው ብሬንትፎርድ በበኩሉ ወደ አሸናፊነት ለመምጣት ይፋለማል፡፡

ሁለቱ ቡድኖች እርስበርስ ካደረጓቸው ያለፉት አምስት ጨዋታዎች ሁለቱም በተመሳሳይ ሁለት ጊዜ ድል ሲያደርጉ በቀሪው አንድ ጨዋታ ደግሞ አቻ ተለያይተዋል፡፡

ሊጉን አርሰናል በ73 ነጥብ ሲመራው ማንቼስተር ሲቲ በ70፣ ማንቼስተር ዩናይትድ በ58 ነጥብ 2ኛ እና 3ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል፡፡
Изображение
👍 1
Пост от 27.04.2026 09:02
799
0
1
ኤክስትራ ታይም ስፖርት በፋና ፖድካስት

ከደቂቃዎች በኋላ በቀጥታ ስርጭት  ይጠብቁን

#ስፖርት_ፖድካስት​
#ፖድካስት #ፋናፖድካስት  #ፋናሚዲያኮርፖሬሽን  #fanapodcast #fanadigitalmedia #fanamediacorporation #PoodkaastiiFaanaa #fanadigitalmedia فانا_عربي_بودكاست
Изображение
Пост от 26.04.2026 19:04
1 241
0
2
ቼልሲ ለኤፍ ኤ ዋንጫ ፍጻሜ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ኤፍ ኤ ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ መርሐ ግብር ቼልሲ ሊድስ ዩናይትድን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡

ቀን 11 ሰዓት ላይ በዌምብሌይ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የቼልሲን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ኢንዞ ፈርናንዴዝ አስቆጥሯል፡፡

ውጤቱን ተከትሎም ቼልሲ ለኤፍ ኤ ዋንጫ ፍጻሜ ጨዋታ መድረሱን አረጋግጧል፡፡

በፍጻሜ ጨዋታም ቼልሲ ከማንቼስተር ሲቲ ጋር የሚፋለሙ ይሆናል፡፡
👍 4
🙏 1
Пост от 26.04.2026 17:07
1 348
0
1
ኢትዮጵያ ቡና ቅዱስ ጊዮርጊስን 3 ለ 1 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ20ኛ ሳምንት ተስተካካይ መርሐ ግብር ዛሬ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና ጨዋታቸውን አድርገዋል፡፡

ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና ቅዱስ ጊዮርጊስን 3 ለ 1 አሸንፏል፡፡

የኢትዮጵያ ቡናን የማሸነፊያ ግቦች ኦካይ ጁል፣ ቢኒያም ጌታቸውና ዘላለም አባተ ሲያስቆጥሩ÷ የቅዱስ ጊዮርጊስን ብቸኛ ግብ ደግሞ ፍጹም ጥላሁን ከመረብ አሳርፏል፡፡
Изображение
👍 1
Пост от 26.04.2026 13:32
1 237
0
3
አትሌት ትዕግስት አሰፋ በለንደን ማራቶን አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተጠባቂው የሴቶች ለንደን ማራቶን ውድድር አትሌት ትዕግስት አሰፋ አሸንፋለች።

አትሌት ትዕግስት አሰፋ 2 ሰዓት ከ15 ደቂቃ ከ41 ሰከንድ በመግባት በበላይነት አጠናቅቃለች።
👍 5
Пост от 26.04.2026 11:59
1 092
0
3
ለሀዋሳ ከፍታ እንሩጥ በሚል መሪ ሀሳብ የ5 ኪ.ሜ የጎዳና ላይ ሩጫ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሀዋሳ ከፍታ እንሩጥ በሚል መሪ ሀሳብ የ5 ኪ.ሜ የጎዳና ላይ ሩጫ በሀዋሳ ከተማ ተካሂዷል፡፡

በወንዶች አትሌት ለማ መለሰ ከሲዳማ ፕሮጀክት 1ኛ ደረጃ ሲያሸንፍ፥ አትሌት ኢያሱ እሽኔ ከሲዳማ ፖሊስ 2ኛ እና አትሌት አረጋ ከበደ ከሲዳማ ፕሮጀክት 3ኛ ወጥተዋል፡፡

በሴቶች የሲዳማ ፖሊስ ስፖርት ፕሮጀክት አባል የሆነችዉ አትሌት ወርቅነሽ ሸቤ በቀዳሚነት ስታጠናቅቅ፥ አትሌት ዘሪቱ ጣሂሮ ከሀዋሳ ፕሮጀክት እንዲሁም ሰላማዊት ለገሰ 2ኛ እና 3ኛ በመሆን አጠናቅቀዋል፡፡

ለውድድሩ አሸናፊ አትሌቶች ከ200 እስከ 50 ሺህ ብር ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።

የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ ጥራቱ በየነ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ ከተማዋ ለቱሪስቶችና ኢንቨስተሮች የስበት ማዕከልነቷን ታጠናክራለች ብለዋል፡፡

ከተማዋ ባለፉት ጥቂት ወራቶች ብቻ የተለያዩ ሁነቶች ማስተናገዷን ጠቅሰው፥ ይህ ደግሞ ሀዋሳን ወደ ከፍታዋ እንድተጓዝ እያገዘ ነው ብለዋል።

በመርሐ ግብሩ ላይ አትሌት ገዛኸኝ አበራን ጨምሮ ሌሎች ትላልቅ አትሌቶችና የአካባቢው ነዋሪዎች ተገኝተዋል።

በደብሪቱ በዛብህ
👍 2
Смотреть все посты