Каталог каналов Мои подборки Мои каналы Поиск постов Рекламные посты
Инструменты
Каталог TGAds Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «WALTA TV»

WALTA TV
20.0K
13.6K
205
109
72.1K
This is Walta Media and Communication Corporate’s official Telegram channel.

For more updates please visit https://www.facebook.com/wmcc
Подписчики
Всего
36 524
Сегодня
0
Просмотров на пост
Всего
2 778
ER
Общий
6.87%
Суточный
4.3%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 20 038 постов
Смотреть все посты
Пост от 16.08.2026 19:40
183
0
1
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ 2ኛ ጨዋታውን የሚያደርግበት ቀን ታወቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ 2ኛ ጨዋታውን የሚያደርግበት ቀን ታወቀ፡፡

በዚህም መሰረት በ2027 የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ 10 ሁለተኛ የምድብ ጨዋታውን ከሴኔጋል ብሔራዊ ቡድን ጋር በባህር ዳር ስታዲየም መስከረም 19 ቀን 2019 ዓ.ም ከቀኑ 10 ሰዓት ላይ የሚያከናውን ይሆናል።

ካፍ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የሜዳ ጨዋታውን በባህር ዳር ስታዲየም እንዲያከናውን ጊዜያዊ ፈቃድ መስጠቱ ይታወሳል።

ዋልያዎቹ ለ2027 የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ ጨዋታዎች ዝግጅታቸውን መጀመራቸው ይታወቃል፡፡
Пост от 16.08.2026 19:00
115
0
1
አርሰናል የኮሚዩኒቲ ሺልድ ዋንጫ ሻምፒዮን ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሰናል ማንቼስተር ሲቲን 3 ለ 0 በማሸነፍ የኮሚዩኒቲ ሺልድ ዋንጫ ሻምፒዮን ሆኗል።

የአርሰናልን የማሸነፊያ ግቦች ካላፊዮሪ፣ ሀቨርትዝ እና ኦዴጋርድ አስቆጥረዋል።

አርሰናል በታሪኩ 18ኛ የኮሚዩኒቲ ሺልድ ዋንጫውን አሳክቷል።
Пост от 16.08.2026 09:45
118
0
1
አርሰናል ከማንቼስተር ሲቲ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኮሚዩኒቲ ሺልድ የፍጻሜ ጨዋታ አርሰናል እና ማንቼስተር ሲቲ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል፡፡

አርሰናል የፕሪሚየር ሊጉን ዋንጫ በማሳካት ማንቼስተር ሲቲ ደግሞ የኤፍኤ ካፕ ዋንጫን በማሸነፍ በኮሚዩኒቲ ሺልድ የፍጻሜ ጨዋታ ተገናኝተዋል፡፡

አርሰናል በኮሚዩኒቲ ሺልድ ዋንጫ ታሪክ 17 ጊዜ ሻምፒዮን ሲሆን፤ ተጋጣሚው ማንቼስተር ሲቲ በበኩሉ 7 ጊዜ ዋንጫውን አሳክቷል፡፡

አርሰናል ለመጨረሻ ጊዜ የኮሚዩኒቲ ሺልድ ዋንጫን ያሳካው በ2023/24 የውድድር ዓመት ሲሆን ማንቼስተር ሲቲ ደግሞ በ2024/25 ዋንጫውን ለመጨረሻ ጊዜ ማንሳቱ ይታወሳል፡፡

በኮሚዩኒቲ ሺልድ ዋንጫ ታሪክ ማንቼስተር ዩናይትድ 21 ጊዜ ሻምፒዮን በመሆን ቀዳሚው ክለብ ነው፡፡

በአርሰናል እና ማንቼስተር ሲቲ መካከል የሚደረገው የኮሚዩኒቲ ሺልድ የፍጻሜ ጨዋታ አመሻሽ 11 ሰዓት ላይ ይደረጋል፡፡
Пост от 15.08.2026 16:43
1
0
0
የባሕር ዳር ስታዲየም ዓለም አቀፍ ውድድሮችን ማስተናገድ የሚያስችለውን የካፍ ፍቃድ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባሕር ዳር ስታዲየም የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ዝቅተኛ መመዘኛ በማሟላት ዓለም አቀፍ ውድድሮችን ማስተናገድ የሚያስችለውን ፍቃድ አግኝቷል፡፡ የአማራ ክልል ባሕል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ ጋሻው ተቀባ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፥ የካፍን መስፈርቶች በመከተል ስታዲየሙ ለዓለም አቀፍ ውድድሮች ብቁ እንዲሆን በርካታ ስራዎች ሲሰሩ ቆይተዋል፡፡ በተለይም…

https://www.fanamc.com/archives/320764
Пост от 14.08.2026 09:39
1
0
0
ኮሚኒቲ ሺልድ-አርሰናል ከማንቼስር ሲቲ

ከደቂቃዎች በኋላ በኤክስትራ ታይም ስፖርት ቀጥታ ስርጭት ይጠብቁን

#ስፖርት_ፖድካስት
#ፖድካስት #ፋናፖድካስት #ፋናሚዲያኮርፖሬሽን #fanapodcast #fanadigitalmedia #fanamediacorporation #PoodkaastiiFaanaa #fanadigitalmedia فانا_عربي_بودكاست
Пост от 13.08.2026 18:45
16
0
1
አቶ እያሱ ወሰን የኢትዮጵያ ቦክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ሆነው ዳግም ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 07፣ 2018 ዓ.ም (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ቦክስ ፌዴሬሽን ባካሄደው 20ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ አቶ እያሱ ወሰን ለቀጣይ አራት ዓመታት ፌዴሬሽኑን እንዲመሩ በድጋሚ መርጧል።

ፌዴሬሽኑ ዓለም አቀፍ ውድድሮችን በሀገር ውስጥ ማካሄድና የቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጉ የተገለጸ ሲሆን፤ የዳኞች አሰራርና የአሰልጣኝነት ፈቃድ አሰጣጥ ሥርዓት እንዲስተካከል አቅጣጫ ተቀምጧል።

የፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት አቶ እያሱ ወሰን አዲሱ አመራር በኦሊምፒክና በዓለም አቀፍ መድረኮች ውጤታማ የሚሆኑ አትሌቶችን ለማፍራትና ፌዴሬሽኑን በፋይናንስ ራሱን እንዲችል በቁርጠኝነት እንደሚሠራ ተናግረዋል።

የኢትዮጵያ ቦክስ ፌዴሬሽን 20ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ከፕሬዚዳንቱ በተጨማሪ ስድስት የሥራ አስፈፃሚ አባላትን በመምረጥ ተጠናቅቋል።
Пост от 13.08.2026 00:04
1
0
0
ፒኤስጂ የአውሮፓ ሱፐር ካፕ ዋንጫ ሻምፒዮን ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፒኤስጂ በአውሮፓ ሱፐር ካፕ የፍጻሜ ጨዋታ አስቶንቪላን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ሻምፒዮን ሆኗል።

የፒኤስጂን የማሸነፊያ ግቦች ኪቪቻ ክቫረትስኬሊያ እና ዴዝሪ ዱዌ አስቆጥረዋል።

አስቶንቪላን ከሽንፈት ያልታደገችዋን ብቸኛ ግብ ብሪያን ማጆ ከመረብ አሳርፏል።

ፒኤስጂ በተከታታይ ለሁለተኛ ጊዜ የአውሮፓ ሱፐር ካፕ ዋንጫን አሳክቷል።
Смотреть все посты