Каталог каналов Мои подборки Мои каналы Поиск постов Рекламные посты
Инструменты
Каталог TGAds Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «WALTA TV»

WALTA TV
19.3K
13.6K
186
100
72.1K
This is Walta Media and Communication Corporate’s official Telegram channel.

For more updates please visit https://www.facebook.com/wmcc
Подписчики
Всего
37 382
Сегодня
+3
Просмотров на пост
Всего
1 819
ER
Общий
4.27%
Суточный
3.5%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 19 250 постов
Смотреть все посты
Пост от 05.05.2026 08:21
122
0
1
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ30ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡

በዕለቱ የመጀመሪያ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ስታዲየም ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ቀን 7 ሰዓት ላይ ይጫወታሉ።

ቀን 10 ሰዓት ላይ በዚሁ ስታዲየም መቐለ 70 እንደርታ እና አርባምንጭ ከተማ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።

ድሬዳዋ ከተማ ከኢትዮጵያ ቡና ቀን 9 ሰዓት እንዲሁም ምድረ ገነት ሽረ ከባህርዳር ከተማ ምሽት 12 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ይጫወታሉ።
Изображение
Пост от 05.05.2026 00:07
498
0
1
ማንቼስተር ሲቲ ነጥብ ጣለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ35ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኤቨርተን እና ማንቼስተር ሲቲ 3 ለ 3 አቻ ተለያይተዋል።

ምሽት 4 ሰዓት ላይ በተካሄደው ጨዋታ የኤቨርተንን ግቦች ባሪ (2) እና ኦብሬን አስቆጥረዋል።

የማንቼስተር ሲቲን ግቦች ደግሞ ጄርሚ ዶኩ (2) እና ኧርሊንግ ሃላንድ ከመረብ አሳርፈዋል።

አንድ ተስተካካይ ጨዋታ ያለው ማንቼስተር ሲቲ ከሊጉ መሪ አርሰናል በ5 ነጥቦች ርቆ ይገኛል።

ማንቼስተር ሲቲ በጨዋታው ከአርሰናል ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ ሶስት ለማጥበብ የነበረውን እድል ሳይጠቀምበት ቀርቷል።
👍 7
👎 1
Пост от 04.05.2026 19:22
994
0
2
ቼልሲ በኖቲንግሃም ፎረስት ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ35ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ቼልሲ በኖቲንግሃም ፎረስት 3 ለ 1 ተሸንፏል።

አመሻሽ 11 ሰዓት ላይ በስታምፎርድ ብሪጅ በተደረገው ጨዋታ የኖቲንግሃም ፎረስትን የማሸነፊያ ግቦች አወንዬ (2) እና ኢጎር ጄሱስ በፍጹም ቅጣት ምት አስቆጥረዋል፡፡

የቼልሲን ብቸኛ ግብ ደግሞ ብራዚላዊው ጃኦ ፔድሮ ከመረብ አሳርፏል፡፡

በጨዋታው ቼልሲ ያገኘውን የፍጹም ቅጣት ምት ዕድል ኮል ፓልመር ሳይጠቀምበት ቀርቷል።
Пост от 04.05.2026 18:40
879
0
1
ሀዋሳ ከተማና ሸገር ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ30ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሀዋሳ ከተማ እና ሸገር ከተማ 1 ለ 1 አቻ ተለያይተዋል፡፡

ቀን 10 ሰዓት 30 ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የሀዋሳ ከተማን ግብ ብሩክ ታደለ ሲያስቆጥር÷ የሸገር ከተማን ደግሞ ይሳቅ ገብረኢየሱስ ከመረብ አሳርፏል፡፡

በተመሳሳይ መቻል እና አዳማ ከተማ ቀን 10 ሰዓት ላይ ያደረጉት ጨዋታ ያለምንም ግብ በአቻ ውጤት ተጠናቅቋል፡፡
Пост от 04.05.2026 15:34
1 046
0
2
ወላይታ ድቻ ሀድያ ሆሳዕናን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ30ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ወላይታ ድቻ ሀድያ ሆሳዕናን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡

ቀን 7 ሰዓት 30 ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የወላይታ ድቻን የማሸነፊያ ግብ መልካሙ ቦጋለ በመጀመሪያው አጋማሽ አስቆጥሯል፡፡

የሊጉ ጨዋታ ሲቀጥል በተመሳሳይ ስታዲየም ቀን 10 ሰዓት 30 ላይ ሀዋሳ ከተማ እና ሸገር ከተማ ይገናኛሉ፡፡

በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ደግሞ ቀን 10 ሰዓት ላይ መቻል ከአዳማ ከተማ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡
Пост от 04.05.2026 10:37
1 219
0
2
ኤቨርተን ከማንቼስተር ሲቲ…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ35ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ማንቼስተር ሲቲ ከሜዳው ውጭ ኤቨርተንን ይገጥማል፡፡

የዛሬ ምሽቱን ጨምሮ ሁለት ቀሪ ጨዋታዎች በእጁ የሚገኘው ማንቼስተር ሲቲ ከአርሰናል ያለውን የስድስት ነጥብ ልዩነት ለማጥበብ ወደ ሜዳ ይገባል፡፡

በቀጣይ የውድድር አመት የአውሮፓ መድረክ ተሳትፎን ለማግኘት እየተፋለመ የሚገኘው ኤቨርተን በበኩሉ ለማንቼስተር ሲቲ ቀላል ተጋጣሚ እንደማይሆን ይጠበቃል፡፡

ጨዋታው ምሽት 4 ሰዓት ላይ በአዲሱ ሂል ዲኪንሰን ስታዲየም ይደረጋል፡፡

በሌላ የሊጉ የጨዋታ መርሐ ግብር አሰልጣኙን በማሰናበት የኤፍ ኤ ዋንጫ የፍጻሜ ተፋላሚ መሆኑን ያረጋገጠው ቼልሲ በስታምፎርድ ብሪጅ ኖቲንግሃም ፎረስትን ያስተናግዳል፡፡

በ48 ነጥብ 9ኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ የአውሮፓ መድረክ ቦታን ለማግኘት የሚጫወት ሲሆን፥ ጨዋታው ቀን 11 ሰዓት ላይ ይጀምራል፡፡
Изображение
Изображение
👍 1
Пост от 04.05.2026 10:06
1 080
0
1
https://www.youtube.com/watch?v=19ONdAz3yVc
Смотреть все посты