Каталог каналов Каналы в закладках Мои каналы Поиск постов Рекламные посты
Инструменты
Каталог TGAds beta Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «WALTA TV»

WALTA TV
11.9K
13.6K
186
100
72.1K
This is Walta Media and Communication Corporate’s official Telegram channel.

For more updates please visit https://www.facebook.com/wmcc
Подписчики
Всего
39 512
Сегодня
-10
Просмотров на пост
Всего
1 956
ER
Общий
4.69%
Суточный
3.5%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 11 911 постов
Смотреть все посты
Пост от 24.01.2026 17:30
1
0
0
ዌስትሃም ዩናይትድ ሰንደርላንድን አሸነፈ አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ23ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዌስትሃም ዩናይትድ ሰንደርላንድን 3 ለ 1 አሸንፏል፡፡ የዌስትሃም ዩናይትድን ግቦች ሰመርቪል፣ ፈርናንዴዝ እና ቦውን (በፍጹም ቅጣት ምት) አስቆጥረዋል፡፡ ሰንደርላንድን ከሽንፈት ያልታደገችዋን ብቸኛ ግብ ብሪያን ብሮቢይ ከመረብ አሳርፏል፡፡ የሊጉ ጨዋታዎች ሲቀጥሉ ማንቼስተር ሲቲ ከወልቭስ፣ ፉልሃም ከብራይተን እንዲሁም በርንሌይ ከቶተንሃም ሆትስፐር በተመሳሳይ ምሽት 12 ሰዓት ላይ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡ ምሽት 2 ሰዓት 30 ላይ ቦርንማውዝ በሜዳው ቪታሊቲ ሊቨርፑልን ያስተናግዳል፡፡
Пост от 24.01.2026 09:39
622
0
0
በአረብኛ ቋንቋ አማራጭ የመረጃ ምንጭ የሚሆንዎን የፌስቡክ ገጻችንን ይቀላቀሉ! https://web.facebook.com/fanaarabic
Пост от 23.01.2026 13:40
1 546
0
1
ማንቼስተር ዩናይትድ ለኮቢ ማይኑ አዲስ ውል ለማቅረብ ዝግጁ ነው አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ ወጣቱን አማካይ ኮቢ ማይኑ ለረዥም ዓመታት በክለቡ ለማቆየት አዲስ ውል የማቅረብ ፍላጎት እንዳለው ተነግሯል፡፡ የ20 ዓመቱ እንግሊዛዊ በፈረንጆቹ 2023 ከማንቼስተር ዩናይትድ አካዳሚ ወደ ዋናው ቡድን ካደገ ወዲህ ለክለቡ ባደረጋቸው 87 ጨዋታዎች ሰባት ግቦችን አስቆጥሯል፡፡ ተጫዋቹ በተለይም በዘንድሮው የውድድር ዓመት በአሰልጣኝ ሩበን አሞሪም በቂ የመሰለፍ እድል አለማግኘቱን ተከትሎ በዚህ የጥር የዝውውር መስኮት ከክለቡ እንደሚለቅ በስፋት ሲዘገብ ቆይቷል፡፡ የአሰልጣኝ ሩበን አሞሪምን ስንብት ተከትሎ በጊዜያዊ አሰልጣኝነት ወደ ኃላፊነት የመጣው ማይክል ካሪክ ተጫዋቹን በቋሚነት የመጠቀም ፍላጎት እንዳለው እየተነገረ ይገኛል፡፡ ባሰለፍነው ቅዳሜ በውድድር ዓመቱ ለመጀመሪያ ጊዜ በሊጉ በቋሚነት በጀመረበት የማንቼስተር ደርቢ ጨዋታ ላይ ጥሩ እንቅስቃሴ ማሳየቱ ይታወሳል፡፡ ይህን ተከትሎ ክለቡ ለወጣቱ አማካይ አዲስ ውል ለማቅረብ ፍላጎት እንዳለውና ከተጫዋቹ ወኪሎች ጋር የመጀመሪያ ደረጃ ንግግር ማድረጉን ስካይ ስፖርት ዘግቧል፡፡ ብራዚላዊው አማካይ ካሴሚሮ በመጪው ክረምት ከኦልድትራፎርድ እንደሚለቅ ይፋ ማድረጉን ተከትሎ ዩናይትድ ለኮቢ ማይኑ አዲስ የረዥም ጊዜ ውል ለማቅረብ ዝግጁ መሆኑ ነው የተገለጸው፡፡
Пост от 22.01.2026 20:23
1 794
0
0
ካሴሚሮ በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ከማንቼስተር ዩናይትድ ጋር ይለያያል አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ33 ዓመቱ ብራዚላዊ አማካይ ካሴሚሮ በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ከማንቼስተር ዩናይትድ ጋር እንደሚለያይ ተነግሯል። ተጫዋቹ በዩናይትድ የሚያቆየው ውል በመጪው ክረምት ሲጠናቀቅ ለተጨማሪ አንድ አመት ቆይታውን የማራዘም አማራጭ ቢኖርም ክለቡ ውሉን ለማራዘም ፍላጎት እንደሌለው ዘ አትሌቲክ ዘግቧል። ይህን ተከትሎ የቀድሞ የሪያል ማድሪድ ኮከብ የውድድር ዓመቱ ሲጠናቀቅ ከማንቼስተር ዩናይትድ ጋር እንደሚለያይ ተገልጿል። ተጫዋቹ በማህበራዊ የትስስር ገጹ ባሰፈረው መልዕክት፥ በኦልድትራፎርድ የነበረው ቆይታ ከአራት ወራት በኋላ እንደሚያበቃ አረጋግጧል። ተጫዋቹ በእስካሁን የዩናይትድ ቤት ቆይታው 146 ጨዋታዎችን በማድረግ 21 ግቦችን ማስቆጠር ችሏል። 4ኛ የውድድር ዓመት ከክለቡ ጋር እያሳለፈ የሚገኘው ካሴሚሮ አንድ የኤፍ ኤ እና አንድ የካራባኦ ዋንጫን አሳክቷል።
👍 4
Пост от 22.01.2026 17:27
1 784
0
0
በአረብኛ ቋንቋ አማራጭ የመረጃ ምንጭ የሚሆንዎን የፌስቡክ ገጻችንን ይቀላቀሉ! https://web.facebook.com/fanaarabic
Пост от 22.01.2026 15:18
1 626
0
1
ኢትዮጵያ መድን እና ድሬዳዋ ከተማ አቻ ተለያዩ አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ16ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን እና ድሬዳዋ ከተማ ያለምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል፡፡ ቀን 7 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ሁለቱም ቡድኖች ግብ ሳያስቆጥሩ ወጥተዋል፡፡ ኢትዮጵያ መድን ያለፉትን ሁለት ተከታታይ ጨዋታዎች አቻ ሲለያይ ድሬዳዋ ከተማ በበኩሉ ያለፉትን አምስት ጨዋታዎች ማሸነፍ አልቻለም፡፡ የሊጉ ጨዋታ በዚሁ ስታዲየም ሲቀጥል ቀን 10 ሰዓት ላይ መቻል ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ደግሞ ቀን 10 ሰዓት ላይ ሲዳማ ቡና ከኢትዮጵያ ቡና ይገናኛሉ፡፡
Пост от 21.01.2026 22:56
2 003
0
0
አትሌቲኮ ማድሪድ እና ጋላታሳራይ አቻ ተለያዩ አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛ ዙር የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታ አትሌቲኮ ማድሪድ እና ጋላታሳራይ 1 ለ 1 አቻ ተለያይተዋል። ምሽት 2፡30 በተካሄደው ጨዋታ የጋላታሳራይን ግብ ማርኮስ ሎሬንቴ በራሱ መረብ ላይ ሲያሳርፍ፥ ጁሊያኖ ሲሞኔ ደግሞ የአትሌቲኮ ማድሪድን ግብ አስቆጥሯል። በተመሳሳይ ሰዓት የተካሄደው የካራባግ እና ፍራንክፈርት ጨዋታ ደግሞ 3 ለ 2 በሆነ ውጤት ተጠናቅቋል። የካራባግን ግቦች ካሚሎ ዱራን (2) እና ሙስተፋዛድ ሲያስቆጥሩ፥ የፍራንክፈርትን ግቦች ካን ይልማዝ ኡዙን እና ፋሬስ ቻይቢ (በፍጹም ቅጣት ምት) ከመረብ አገናኝተዋል።
Смотреть все посты