Каталог каналов Мои подборки Мои каналы Поиск постов Рекламные посты
Инструменты
Каталог TGAds Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «WALTA TV»

WALTA TV
20.0K
13.6K
205
109
72.1K
This is Walta Media and Communication Corporate’s official Telegram channel.

For more updates please visit https://www.facebook.com/wmcc
Подписчики
Всего
36 554
Сегодня
0
Просмотров на пост
Всего
2 376
ER
Общий
5.88%
Суточный
4.4%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 20 022 постов
Смотреть все посты
Пост от 10.08.2026 19:19
985
0
2
አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳሕሌ ለ39 ተጫዋቾች ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳሕሌ በመጪው መስከረም ወር ለሚያደርጋቸው የ2027 የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ የምድብ 10 የመጀመሪያ ሁለት ጨዋታዎች ዝግጅት 39 ተጫዋቾችን ጠርተዋል።

የብሔራዊ ቡድኑ አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳሕሌ ለዝግጅቱ ጥሪ ካደረጉላቸው ተጫዋቾች መካከል ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ውስጥ የሚገኙ ስድስት ተጫዋቾች ተካትተውበታል።

ጥሪ የተደረገላቸው ተጫዋቾች ዓርብ ነሐሴ 8 ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ በመሰባሰብ ዝግጅታቸውን እንዲጀምሩ ጥሪ ቀርቦላቸዋል።

ብሔራዊ ቡድኑ በመጪው መስከረም ወር በ2027 የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ የምድብ 10 የመጀመሪያ ሁለት ጨዋታዎቹን ያደርጋል።
👍 5
Пост от 10.08.2026 09:43
1
0
0
የራሽፎርድ ቆይታ

ከደቂቃዎች በኋላ በኤክስትራ ታይም ስፖርት ቀጥታ ስርጭት ይጠብቁን

#ስፖርት_ፖድካስት
#ፖድካስት #ፋናፖድካስት #ፋናሚዲያኮርፖሬሽን #fanapodcast #fanadigitalmedia #fanamediacorporation #PoodkaastiiFaanaa #fanadigitalmedia فانا_عربي_بودكاست
Пост от 10.08.2026 09:03
172
0
1
ኢትዮጵያ በዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና 6 ሜዳልያዎችን በማግኘት ውድድሯን አጠናቀቀች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ)ኢትዮጵያ በአሜሪካ ኦሪገን በተካሄደው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና 6 ሜዳልያዎችን በማግኘት ውድድሯን አጠናቅቃለች።

ኢትዮጵያ በሻምፒዮናው 2 ወርቅ፣ 3 ብር እና 1 ነሐስ በድምሩ 6 ሜዳልያዎችን በማግኘት ከዓለም 5ኛ ከአፍሪካ ደግሞ 2ኛ ደረጃን በመያዝ ውድድሯን አጠናቅቃለች።

የዘንድሮውን ውድድር አዘጋጇ አሜሪካ 24 ሜዳልያዎችን በመሰብሰብ በበላይነት ስታጠናቅቅ፤ ኬንያ በ11 ሜዳልያ 2ኛ ደረጃ ላይ መቀመጥ ችላለች፡፡
Пост от 09.08.2026 10:15
1 308
0
5
የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ ፍጻሜውን ያገኛል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ ኦሪገን እየተካሄደ የሚገኘው 21ኛው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና በዛሬው ዕለት ፍጻሜውን ያገኛል፡፡

ኢትዮጵያ በሻምፒዮናው እስካሁን ድረስ በተደረጉ ውድድሮች 2 ወርቅ፣ 3 ብር እና 1 ነሐስ በድምሩ 6 ሜዳልያዎችን አግኝታለች፡፡

በዚህም ኢትዮጵያ በሜዳልያ ሰንጠረዥ ሦስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች።

አሜሪካ በ8 ወርቅ፣ 6ብር እና 4 ነሐስ በአጠቃላይ በ18 ሜዳልያ ቀዳሚ ስትሆን ጣሊያን በ3 ወርቅ እና 2 ነሐስ በድምሩ 5 ሜዳልያዎች ሁለተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች፡፡
Пост от 09.08.2026 09:35
1
0
0
በዓለም ከ20 ዓመት በታች ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ተጨማሪ የወርቅ ሜዳሊያ አገኘች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሴቶች 3 ሺህ ሜትር ውድድር ዮርዳኖስ ጽጋብ እና ሽቶ ጉሚ 1ኛ እና 2ኛ በመሆን ውድድራቸውን አጠናቅቀዋል።

ዮርዳኖስ ጽጋብ ውድድሩን በቀዳሚነት ያጠናቀቀች ሲሆን፥ ርቀቱን ለመጨረስ 8:43.65 ወስዶባታል።

ሽቶ ጉሚ 8:45.06 በሆነ ጊዜ 2ኛ በመሆን የብር ሜዳሊያ አግኝታለች።
Пост от 08.08.2026 20:48
1
0
0
https://web.facebook.com/fanabroadcasting/videos/1062462512844876/
Пост от 07.08.2026 09:26
1
0
0
ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በ1 ሺህ 500 ሜትር በሁለቱም ጾታ ለፍጻሜ አለፉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ21ኛው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በ1 ሺህ 500 ሜትር ውድድር በሁለቱም ጾታ ለፍጻሜ አለፉ

በዚህም አትሌት ደስታው ታዴ 4ኛ ደረጃን ይዞ በማጠናቀቅ ወደ ፍጻሜው አልፏል።

በተመሳሳይ ርቀት በሴቶች ደግሞ አትሌት ሀረገወይን እና አትሌት ኤልሳቤት አማረ ለፍጻሜው ውድድሩ አልፈዋል።
Смотреть все посты