Каталог каналов Мои подборки Мои каналы Поиск постов Рекламные посты
Инструменты
Каталог TGAds Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «WALTA TV»

WALTA TV
20.0K
13.6K
205
109
72.1K
This is Walta Media and Communication Corporate’s official Telegram channel.

For more updates please visit https://www.facebook.com/wmcc
Подписчики
Всего
36 562
Сегодня
0
Просмотров на пост
Всего
2 538
ER
Общий
5.29%
Суточный
4.6%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 20 009 постов
Смотреть все посты
Пост от 07.08.2026 09:26
1
0
0
ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በ1 ሺህ 500 ሜትር በሁለቱም ጾታ ለፍጻሜ አለፉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ21ኛው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በ1 ሺህ 500 ሜትር ውድድር በሁለቱም ጾታ ለፍጻሜ አለፉ

በዚህም አትሌት ደስታው ታዴ 4ኛ ደረጃን ይዞ በማጠናቀቅ ወደ ፍጻሜው አልፏል።

በተመሳሳይ ርቀት በሴቶች ደግሞ አትሌት ሀረገወይን እና አትሌት ኤልሳቤት አማረ ለፍጻሜው ውድድሩ አልፈዋል።
Пост от 07.08.2026 09:24
1
0
0
ቪኒሺየስ ከማድሪድ ጋር ይቀጥላል
ከደቂቃዎች በኋላ በኤክስትራ ታይም ስፖርት ቀጥታ ስርጭት ይጠብቁን
#ስፖርት_ፖድካስት
#ፖድካስት #ፋናፖድካስት #ፋናሚዲያኮርፖሬሽን #fanapodcast #fanadigitalmedia #fanamediacorporation #PoodkaastiiFaanaa #fanadigitalmedia فانا_عربي_بودكاست
Пост от 06.08.2026 21:24
1
0
0
ሪያል ማድሪድ ከቪኒሲየስ ጁኒየር ጋር ያለውን ውል አራዘመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የስፔኑ ክለብ ሪያል ማድሪድ ከብራዚላዊው የመሥመር አጥቂ ቪኒሲየስ ጁኒየር ጋር ያለውን ውል እስከ ፈረንጆቹ ሰኔ 2032 ድረስ ማራዘሙን ይፋ አድርጓል።

ቪኒሲየስ ጁኒየር በ18 ዓመቱ በፈረንጆቹ ሐምሌ 2018 ሪያል ማድሪድን ከተቀላቀለ በኋላ በክለቡ ባሳለፋቸው ስምንት የውድድር ዘመናት 375 ጨዋታዎችን አድርጎ 128 ግቦችን ሲያስቆጥር፣ 14 ዋንጫዎችንም አንስቷል።

በዚህም 2 የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ፣ 3 የክለቦች ዓለም ዋንጫ፣ 2 የአውሮፓ ሱፐር ካፕ፣ 3 የላሊጋ ክብረ ዋንጫ፣ 1 የኮፓ ዴል ሬይ እና 3 የስፔን ሱፐር ካፕ ይገኙበታል።

ባለፉት ጥቂት ሳምንታት ወደ እንግሊዙ ክለብ አርሰናል ሊዘዋወር እንደሚችል በርካታ መገናኛ ብዙሃን ሲዘግቡ መቆየታቸው ይታወሳል።
Пост от 06.08.2026 16:16
1
0
0
ሞሃመድ ሳላህ የቱርኩን ክለብ ትራብዞንስፖር ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ግብጻዊው ኮከብ ሞሃመድ ሳላህ በነጻ ዝውውር የቱርኩን ክለብ ትራብዞንስፖር ተቀላቅሏል፡፡

ባለፈው የውድድር ዓመት ከሊቨርፑል ጋር ጥሩ ጊዜ ማሳለፍ ያልቻለው የ34 አመቱ የፈርኦኖቹ ንጉስ በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ከክለቡ ጋር መለያየቱ ይታወሳል፡፡

በሳዑዲ ፕሮ ሊግ ክለቦች ሲፈለግ የነበረው ተጫዋቹ ቀጣይ መዳረሻውን ትራብዞንስፖርን በማድረግ ለቱርኩ ክለብ የሁለት ዓመት ውል ፈርሟል፡፡

ወደ ሳዑዲ ፕሮ ሊግ ሊያመራ እንደሚችል ሲጠበቅ የነበረው ሳላህ ቱርክን ምርጫው ማድረጉ አነጋጋሪ ሆኗል፡፡

በአቤል ነዋይ
Пост от 06.08.2026 16:15
1
0
0
Пост от 06.08.2026 12:28
1
0
0
የዩጋንዳ ብሔራዊ ቡድን አምበል በዘራፊዎች በተፈጸመበት ጥቃት ህይወቱ አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዩጋንዳ ብሔራዊ ቡድን እና የኤስሲ ቪላ ክለብ አምበል ዴቪድ ኦዎሪ በዘራፊዎች በተፈጸመበት ጥቃት ህይወቱ አለፈ

የ27 አመቱ የአማካይ ስፍራ ተጫዋች በዋና ከተማዋ ካምፓላ በተፈጸመበት ጥቃት ህይወቱ ማለፉን የሀገሪቱ ፖሊስ አረጋግጧል፡፡

በተጫዋቹ ላይ የተፈጸመው ግድያ በሀገሪቱ ከፍተኛ ድንጋጤን የፈጠረ ሲሆን፥ ፖሊስ ገዳዮቹን ለመያዝ ፍለጋ ላይ መሆኑን አስታውቋል፡፡

የዩጋንዳ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ባወጣው መግለጫ፥ ዴቪድ ኦዎሪ በሀገሪቱ እግር ኳስ እውነተኛ የመሪነት ሚና የነበረውና ለትውልዱም አርዓያ የሚሆን ተጫዋች ነበር ብሏል፡፡

በተመሳሳይ ክለቡ ኤስሲ ቪላ፥ ያጣነው ተጫዋች ብቻ ሳይሆን መሪያችንንም ጭምር ነው በማለት ሀዘኑን ገልጿል፡፡

በአቤል ነዋይ
Пост от 06.08.2026 06:43
235
0
1
ኢትዮጵያ የብር ሜዳልያ አገኘች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ21ኛው የዓለም ከ20 አመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮዽያ የብር ሜዳልያ አግኝታለች።

በ5 ሺህ ሜትር የሴቶች ፍጻሜ ውድድር አትሌት ሽቶ ጉሚ 2ኛ ደረጃን ይዛ በማጠናቀቅ ለኢትዮዽያ የብር ሜዳልያ አምጥታለች።

በዚህም ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ሜዳልያ አግኝታለች።

ሻምፒዮናው በአሜሪካ ኦሪገን ግዛት ዩጂን ከተማ ሄይዋርድ ፊልድ እስከ ነሀሴ 3 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል።
Смотреть все посты