Каталог каналов Мои подборки Мои каналы Поиск постов Рекламные посты
Инструменты
Каталог TGAds Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «Tsegaye R Ararssa»

Tsegaye R Ararssa
3.6K
0
2.9K
2.8K
0
TA
Подписчики
Всего
11 475
Сегодня
-2
Просмотров на пост
Всего
996
ER
Общий
7.82%
Суточный
5.3%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 3 604 постов
Смотреть все посты
Пост от 23.05.2026 23:35
1
0
0
https://youtu.be/oZTghm6foes?si=ukDazLPXXL0ebGxk
Пост от 23.05.2026 16:00
95
0
1
የትግራይ ሕዝብ በሕገ መንግስቱ መሰረት የራሱን እድል በራሱ ለመወሰን በምያደረገው ትግል ህዋሀት የወስደውን እርምጃ በተመለከተ ከሲዳማ ብሐራዊ ነጻነት ግንባር የተሰጠ መግለጫ

ግንቦት 11 ቀን 2018 ዓ/ም

ህዋሀት ከዘር ፍጅቱ ጦርነት በኋላ ትግራይን ቀድሞ ወደነበረችበት ህገመንግስታዊና ዲሞክራሲዊ ቦታው በመመለስ ከጦርነቱ በፍት የተመረጠውን የትግራይን ም/ቤት ወደሥራው ተመልስ ደብረጽዮን ገ/ምካኤልን የትግራይ ብሐራዊ ክልላዊ መንግስት ፕሬዝዳንት አድርጎ በመምረጥ የወሰደውን እርምጃ ተቀባይነት ያለው ብቻ ሳይሆን የትግራይን ሉአላዊነት በህገ መንግስቱ መሰረት ያረጋገጠ መብት መሆኑን የሲዳማ ብሐራዊ ነጻነት ግንባር በአጽኖኦት ተመልክቶታል።

ይህም የፕርቶሪያው ስምምነት ከመፍረስ ጋር ያለው ሁኔታና ፋሽስታዊው የአብይ አስተዳደር የትግራይን ህዝብ ለሁለተኛ ዙር የዘር ማጥፋት ከበባ ውስጥ በማስገባት በምሳለቅበት ወቅት በ’ህዋሀት’ የተወሰደ ድንቅና ወቅታዊ እርምጃ መሆኑን በማመን ሙሉ ድጋፉችንን እንገልጻለን።

ድርጅታችን ይህንን የአቢይ አህመድ ፋሽስታዊ የዘር ማጥፋት ከበባ ጦርነት ከ2020-2022 እ.አ.አ. የተፈጸመ አሬመንያዊ ድርግት በተገኘው መረጃ መሰረት ከ1.2 ሚልዮን ተጋሩን ህይወት መቅጠፉ ልብ ሰባሪ የሆነ ስብአዊነት የጎደለው ተግባር ሲሆን፤ ይህንን የፈጸመው ፋሽስታዊው የአብይ አስተዳደር ዛሬም ተመሳሳይ ተግባር ለመፈጸም እያደባ ይገኛል። በተቃራንው፤ የትግራይ ህዝብና ተመሳሳይ ግፍ የተፈጸምባቸው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረስቦችና ህዝቦች ፍትህን ይሻሉ።

በተጨማርም፤ ተጋሩ ዳግም በከበባ ሥር ወድቆ ይገኛል። ይህም እርምጃ የትግራይን ህዝብ በድምፅ የለሽ መሳሪያ ለመግደል ምግብና መድሀኒት እንድሁም መሰረታዊ የሆኑትን ቁሳቁሶች ወደ ትግራይ እንዳይገቡ በማድረግና ትግራይን ከፈደረሽኑ በመነጥል ፀረ-ህዝብ የሆነ ፋሽስታዊ ከበባ የሆነውን የመንግስትን ፖሊሲ አጥብቀን እንቃወማለን›። በተጋሩ ላይ እየተወሰደ ያለው የግፍና የጥላቻ ምንጩ በህወሀት መሪነት በብሄር ብሄረስቦች ሙሉ ድጋፍ የረቀቀውን የ1995 አ/ም የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ህገመንግስት ማጸደቁ አሮጌውን ሥርአት ናፋቂዎችና ተጠቃሚዎችን ጥላቻ ያረገዙ ሀይሎች በአብይ ብልጽግና አስተባባሪነት እንድዘምቱ ያደረገ ሲሆን፤ ይህ በኢትዮጵያዊነት አዋዜ የተለከፈ ሀይል ተወፍታዊነት የሌለውን ማንነት በማላበስ ሀገመንግስቱን ለመሻር የተከደበት ርቀት መሆኑን ብሄር ብሄረሰቦች ልብ ልሉት ይገባል።

ለዝህ ማስረጃ ካስፈለገ አብይ ወደ ሥልጣን በመጣ ጊዜ ለህዝብ ባደረገው ንግግር በግልጽ ያስቀመጠውና የገባው ቃል “ኢትዮጵያን ወደ ጥንቱ ዝናና ክብር” እመልሳታለሁ ብሎ የገባው ቃል የአሁኑን ህገመንግስት ‘አፈርሳለሁ’ ማለቱ መሆኑ ለተጋሩም ሆነ ለብሄር ብሄረስቦች ግልጽ ነበረ። የትግራይም ጦርነት የዝህ ድብቅ አላማ ጅማሮ ውጤት ነበረ፤ ነውም።

ዛሬ በአረብ ኤመሬት ድጋፍ በኦሮምያ፡ በአማራና በደቡብ ኢትዮጵያና ሲዳማ ክልልን ጨምሮ የሚካሄደው አፈናና ግድያ የዝህ ህገመንግስት ማፍረስ ሂደት መሆኑን የሲዳማ ብሐራዊ ነጻነት ግንባር በሚገባ ተረድቶታል። ኢትዮጵያ ባለቤት የሌላት እየፈራረስች ያለች አገር መሆኗን በአገርቷ እየተካሄደ ካለው ጦርነት በላይ ምንም ምሥክር አያስፈልገም። አገርቷም የምትድነው ከውሸታም ዲይቆናት፡ ደብተራዎች፡ ካድረዎችና ነቢያት መላቀቅ ስትችልና፤ የአሮጌው ሥርአት ናፍቅዎች የማይመለሰውን አሀዳዊነት እንመልስለን እያሉ ህዝባቸውን ከማጫረስ ተቆጥበው ሁሉን አቀፍ ወደሆነው ፈደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሥርአት መመሥረት ቢያመሩ የተሻለ ይሆናል ብለን እናምናለን። ለዚህም እንታገላለን።

በመጨረሻም፤ የሲዳማ ብሐራዊ ነጻነት ግንባር ለብሄር ብሄርስቦች የምያቀርበው ጥሪ፤ ያለምንም ማወላወል የትግራይ ህዝብ የራሱን አስተዳደር መመስረቱ ሀገመንግስታዊ መብታቸው መሆኑን አምነንና ተቀብለን ከጎናቸው እንድንቆምና ትግላቸውን እንድደግፍ ጥሪ እናቀርባለን።

ፍትህ ለኢትዮጵያ ብሄር ብሂረስቦች!

ነጻነት ለትግራይና ለተቀሩት ብሄር ብሄረስቦች በኢትዮጵያ!

የሲዳማ ብሐራዊ ነጻነት ግንባር
ግንቦት 11 ቀን 2018 ዓ/ም
Пост от 23.05.2026 12:07
64
0
0
https://youtu.be/K-Bd_1vECSw?feature=shared
Пост от 23.05.2026 06:33
71
0
0
https://www.youtube.com/live/GuBP59JzezY?si=qGgMMhXLcz_FMa5X
Пост от 23.05.2026 01:34
1
0
0
https://youtu.be/_OwQpmfe708?si=rqSW8A5quqtfEfMm
Пост от 22.05.2026 09:21
145
0
0
https://youtu.be/DqsaRQAxPds?si=aZS1UkGEEVmtqll3
Пост от 21.05.2026 06:36
1
0
0
Abiy’s is beyond ordinary human rights abuses; it’s his wars of genocide—and in the light of absolute silence on the genocide—the concern for human rights elsewhere becomes a lame hypocritical gesture.

Nobel laureates and human rights abuses | Brief letters
Смотреть все посты