Каталог каналов Мои подборки Мои каналы Поиск постов Тарифы
Инструменты
Каталог TGAds Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «Tsegaye R Ararssa»

Tsegaye R Ararssa
3.7K
0
3.5K
3.4K
0
TA
Подписчики
Всего
10 795
Сегодня
0
Просмотров на пост
Всего
950
ER
Общий
8.8%
Суточный
5.78%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 3 742 постов
Смотреть все посты
Пост от 01.09.2026 08:04
1
0
0
ድርቅና ረሃብን ለመቆጣጠር የተደረጉ እንቅስቃሴዎች (1966-1983)

የሠፈራ መርሃ ግብር በወለጋ
--
ከ1966---1978 የወለጋ ህዝብ ለሰፈራ የተቀበላቸዉ ተረጂ ወገኖቻችን 252,174 ነበሩ:: ከእነዚህ ሠፋሪዎች ውስጥ 59 በመቶ የሚሆኑት የሰፈሩት በወለጋ፣ 19 በመቶ ኢሉባቡር 14 በመቶ ከፋ፣ እና 8 በመቶ ጎጃም ነው። ብዙ ሕዝብ የሠፈረበት አከባቢ በወለጋ በ1977 ዓም 246,268፣ በ1978 ዓም 252,714 በ1979 ዓም 128,717 በ198 ዓም 128,311 በ1981 ዓም 124,884 ነው።

የሰፈራ መርሃ ግብር በስፋት የተጀመረው በ1977 ዓም የሠፈራ ባለሥልጣን በአዋጅ ከዕማማኮ ጋር ከተዋሃደ በኋላ ነው። መጀመሪያ በጅባትና ሜጫ አውራጃ ሀሮሌና በደሌ በሚባሉት ቀበሌዎች ሠፈራ በስፋት የተሠራ ስሆን በ1977 ዓም ከወሎ 300,000 ሕዝብ ለማስፈር ተወስኖ እንቅስቃሴ ተጀመረ። ሰፈራው ሁለት ዓይነት ስሆን አንዱ ስግሰጋ ነበር። ማለትም ባሉ ገበሬ ማህበሮች ውስጥ ሰፋሪዎችን በትርፍ ቦታ መሰግሰግ ነበር። ሁለተኛው ደግሞ ድንግሉ መሬት ላይ የሚደረገው ሰፋፊ ሠፈራ ነው።

በ1981ዓ/ም ቆጠራ 124,884 የሚሆኑ ሰፋሪዎች ጠፍተዉ ወደ መጡበት ተመልሰዋል÷ወይም ኮብልለዋል:: የቀድሞዉ እማማኮ (ማለትም የዕርዳታ ማስተባበርያና ማቋቋሚያ ኮሚሽን) ኮሚሽኔር በነበሩት አቶ ሺመልስ አዱኛ" ድርቅና ረሀብን ለመቋቋም የተደረጉ ጥረቶችና እንቅስቃሴዎች ከ1966-1983" በሚል ተዘጋጅቶ በ1997 የታተመዉ ጥናት ሰፋሪዎቹ አዲሱን የሰፈራ መንደራቸውን ስለሚለቁበት ጉዳይ 8 ምክንያቶችን ዘርዝረዉ ጽፈዋል::

ምንጭ: ድርቅና ረሃብን ለመቆጣጠር የተደረጉ እንቅስቃሴዎች (1966-1983) በሽመልስ አዱኛ
Horn Insight HI
Видео/гифка
Пост от 30.08.2026 18:28
2
0
0
https://oromia.today/when-the-state-harvests-its-citizens-through-forced-recruitment/

When the State Harvests Its Citizens Through Forced Recruitment
Пост от 30.08.2026 07:03
1
0
0
ስም የማጥፈት ዘመቻ OMNን ከተቋቋመለት ዓለማ ልያስቆም አይችልም!

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የሕዝብ ሚዲያ በሆነው OMN ላይ ጠንካራ ዘመቻ እየተካሄደ ይገኛል።

ፅንፈኛ እና ጥቅማቸው የተነከባቸው  የፖሊቲካ ቡድኖች OMNን ኢላማ ያደረገ የስም ማጥፋት ብሎም የአፈና ሙከራ እያደረጉ መሆናቸው ተስተውሏል።

ይህ በOMN ላይ በፖሊቲካ ቡድኖቹ  እየተካሄደ ያለው ሚዲያውን የማፈን  ዘመቻ የሚመነጨው OMN ቡድኖቹ ከኦሮሞ ህዝብ መብት በተቀራኒው  የሚያደርጉትን እንቅስቃሴ ተከታትሎ ሙያዊ እና ህዝባዊ በሆነ መንገድ በማጋለጡ ነው።

ቡድኖቹ  ከወለጋ እስከ ፊንፊኔ የኦሮሞን ህዝብ ቄኤ ለመንጠቅ ያደረጉትን ሙከራ እና  የበላይነታቸውን ለማስመለስ ጭምር የሚያደርጉትን ፀረ ኦሮሞ ዘመቻዎችን  OMN እግር በእግር እየተከተተለ ስውር ሴራቸውን  በማጋለጡ በደጋፊዎቻቸው በኩል አዲስ ዘመቻ ከፍተዋል።

ይህ አደገኛ አካሄድ ፈፅሞ ተቀባይነት እንደሌለው OMN በአፅንኦት ይገልፃል። OMN በዚህ አይነቱ አካሄድ የምንበረከክ ሚዲያ እንዳልሆነ የሚዲያውን ያለፉት 12 አመታት የፅናት ጉዞ መለስ ብሎ ማየት ይሻል። 

ሚዲያው በጠንካራ የኤዲቶሪያል ፖሊሲ የሚመራ ሚዲያ ሲሆን፣ ሙያዊ ስነምግባር እና ህዝባዊነት የኤዲቶሪያል ፖሊሲው ምሶሶ ናቸው።

OMN ሀሰተኛ ዘገባን እጅጉኑ ይፀየፋል። በዚህ አቋሙ እውነተኛ ዘገባ ብቻ በማቅረቡ ከፍተኛ ዝናን አትርፏል፣ ሚሊዮኖች እንደቀዳሚ እና ተአማኒ የመረጃ ምንጭ እንዲከታተሉ አድርጓል።

OMN ይህን ሙያዊ እና ህዝባዊ ስራውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ለተከታዮቹ በአክብሮት ይገልፃል። በሀሰተኛ ስም የማጥፋት እና የማፈን ሙከራ ዘመቻ ከቶውኑ አይንበረከክም።

እውነትን በእውነተኛ ዘገባ ብቻ!
OMN
ነሐሴ 2026
Пост от 29.08.2026 16:19
3
0
0
https://oromia.today/dr-birhanu-m-lenjiso-another-political-gaffe-this-time-about-dialogue/
Пост от 28.08.2026 19:26
1
0
0
https://www.youtube.com/live/O4QLHrPm7RY?si=xE9e4sMTDUvqBSLv
Пост от 27.08.2026 19:24
26
0
1
Qaphu tana jedhiin!

Durisoo!

“Jennaan jenne malee saree ija hin dhiqanii!”
Пост от 27.08.2026 19:03
1
0
0
Смотреть все посты