Каталог каналов Новое Каналы в закладках Мои каналы Поиск постов Рекламные посты
Инструменты
Мониторинг Новое Детальная статистика Анализ аудитории Telegraph-статьи Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы
Защита от накрутки Создать своего бота Продать/Купить канал Монетизация

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «በክርስቶስ ( in christ)»

በክርስቶስ ( in christ)
736
340
3
0
8.1K
Who is ownership of kingdom
በዚህ ቻናል መንፈሳዊ አገልግሎት እና ጉዳዬች ላይ ይተኮራል @ownkin
Подписчики
Всего
1 269
Сегодня
-1
Просмотров на пост
Всего
163
ER
Общий
11.65%
Суточный
12.4%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 736 постов
Смотреть все посты
Пост от 21.10.2025 10:28
161
0
3
(አይ ወንጌል)                  ክፍል 4- ስንቅ ማቀበል ሽበት የወረራቸው ግርማ ሞገስ የተከናነቡ መጋቢ በአካባቢ አጠራራር አባት ልናገኛቸው ወደ ቤተክርስቲያን ቅጥር ግቢ ስንገባ በአዳራሽ ውስጥ ተንበርክከው ብቻቸውን እየፀለዩ ነው ። የጳጉሜ ፀሎት መርሃ ግብር በመሆኑ ለመፀለይ እንደመጡ ገምተናል ። ነገር ግን ማንም ሳይኖር በጠዋት ማልደው በጊዜ ብቻቸውን መፀለያቸው አስደነቀን በዛላይ እድሜያቸው ገፍቷ ። አቤት ትጋት! ግርማ ሞገስ የጠገቡት መጋቢ  ረጅም ተክለ ቁመና ከተላበሰው ገፅታቸው ላይ እንደ ጥጥ እርሻ ሸበት የወረረው ፀጉራቸው ልዩ ገፅታ ሰጥቷቸዋል ።  በተጨማሪ አንደበታቸው ራሱ ይጣፍጣል ። ወንጌል ከሰሙ በኋላ  ለወንጌል ስራ ከተለዩ ወደ አርባ አመት ይጠጋል ። እንደዚህ ታሪካቸውን ያጋሩን ጀመሩ " አዲስ አማኝ ሁኜ ከእኔ በፊት ከቀደሙ ክርስቲያን ስር ስር ያልኩ የወንጌልን ሀ ሁ መማር ያዝኩኝ ። የስደት ወቅት ስለነበረ አማኞች በድብቅ አምልኮአችን እናደርጋለን ። በግለሰብ ቤት አዘወትረን የፀሎትና ቃለ እግዚአብሔር እንማር ነበር ። አንድ ትልቅ አባት ሊያስተምሩን  ከሩቅ ስፍራ መጡ ፤ እሳቸው ለቀናት እያስተማሩን ቆዩ ። አንድ ቀን በመንገድ ላይ ንብረታቸውን ስለጣሉ ከነበሩት መካከል በእድሜ አነስ የምለው እኔ ስለሆንኩ እኔን ይዘውኝ የጣሉትን ንብረት ፍለጋ  ወጣን ። ለፍለጋ በወጣንበት ፖሊሶችና አብዮት ጠባቂዎች መጥተው በቤት የነበሩን አማኞች ጠራርገው ወደ እስር ቤት አስገቧቸው ። እኛም ሀገር አማን ነው ብለን ስንመለስ ቤቱ ወና ነው አንድም ሰው የለም ። ታፍሰው እንደሄዱ ሰማን በዘመኑ የነበረው መከራ ስለምናቅ አዘንን ። እኔ ልጅም ስለሆንኩ እጄን ሰጣለው አብሬያቸው እታሰራለሁ ብዬ ተነሳሁ ። አብሮኝ የነበሩት አባት አይሆንም አንተ እኮ ያልታሰርከው ለወንጌል ስራ እስር ላሉት ስንቅ እንድታቀብል ቢሆንስ ፤ በጦርነት ጊዜ ሁሉም አይዋጋም ስንቅ የሚያቀብሉ በወጊያ ግንባሩ ላሉት ሀይል ደጀን ይሆናል ። እናም ተግተህ የሚያስፍልጋቸውን አሟላ በእስር እንዳሉ አበርታቸው እነሱ በዛው ወንጌል ያስቀጥሉ አለኝ ። ከዛም በእየ ወረዳው እየዞርኩ ከአማኞች ምግብ እያመጣሁ 14 ታሳሪ የነበሩን አማኞች ስንቅ ማቀበል ያዝኩ ። በኋላ ገባኝ ለካ ለዚህ ነው እኔ ያልታሰርኩ በዚህ መልኩ ወንጌል ለሚሰሩ አቅም እንድሆን ብዬ ስለሰጠኝ ሌላ ስንቅ የማቀበል አገልግሎት እድል ጌታን አመሰገንኩ ። በኋላ ሲፈቱ 14 የነበሩት ታሳሪዎች ለሌላ 14 ሰው ወንጌል መስክረው  28 አማኝ ሁነው ተፈቱ ። "  ባለሞገሳሙ መጋቢ ታሪካቸው ቀንጭብው እንዲህ አጋሩን ። በወንጌል አገልግሎት ውስጥ ስንቅ ማቀበል ትልቅ የአገልግሎት እድል ነው ። መጋቢው በእስር ላሉት የወንጌል አገልግሎት ስንቅ ለማቀበል የተሰጣቸው ትልቅ የእግዚአብሔር ሀላፊነት እንደሆነ በማመን ያደረጉት እርምጃ ለሌሎች መዳን ምክኒያት ሁኗል ።  ስንቅ ማቀበል የግድ ስንቅ ብቻ መሆን የለበትም የምንችለውን ትንሽ ነገር ለእግዚአብሔር መንግስት ስራ ጠብ ማረግ ስንቅ ማቀበል ነው ። የምናቃቸው ሚሽነሪዎች ስንቅ አቀብለናቸው ይሁን ? በፀሎት መደገፍ አንድ መንገድ ነው ። ወንጌል ሰባኪ እንዳለ ሁሉ ለወንጌል አገልግሎት መፍጠን ስንቅ ማቀበልም ትልቅ አገልግሎት ነው ። የፊልጵስዩስ ቤተክርስቲያን ለእስረኛው ጳውሎስ ወንጌል ስራው የበለጠ እንዲፈጥን በአፍሮዲጡ በኩል ስንቅ ለማቀበል የተወሰነ ድጋፍ አደረጉ በጳውሎስ የወንጌል አገልግሎት ባቀበሉት ስንቅ ተሳታፊ ሆኑ (ፊል2)። የስንቅ አቀባይነት አገልግሎት ቸል አንበለው ። ስንቅ አቀባይ የሚፈልጉ ብዙ እውነተኛ የወንጌል አገልጋዮች በገጠር ከተማ አሉ ። @cgfsd
6
🔥 2
🥰 2
Пост от 08.10.2025 07:46
281
0
2
ከማኑሄ ለምን ጥቂት አንማርም ? ----------- ማኑሄ፣የሳምሶን አባት ነው።እስራኤላውያን በእግዚአብሔር ፊት በማመጻቸው ምክንያት በፍልስጥኤማውያን እጅ ለ40 አመታት የተገዙበት ወቅት ነው ።ምንም እንኳን "ይህን ብቻ ይቅር በለን "ያሉ እስራኤላውያን መልሰው ጣኦታትን በማምለክ እግዚአብሔር ቢቆጠባቸውም እንዲጎሳቆሉ ግን አይወድም ነበር ።ይህን ሕዝብ እንድታደግ ከመካን ሴት ለእግዚአብሔር ልጅ ነበረው ። የእግዚአብሔር መልአክ ለሚስቱ ነበር የተገለጠው።ማኑሄ በቦታ አልነበረም ።ሚስቱ መጥታ ስትነግረው ግን ለማመን ምንም ያገደው ነገር አልነበረም ።"ምናልባት ቅዠት ይሁን" አላለም ፤ "እርግጠኛ ነሽ አጣርተሻል " ብሎም አላስጨነቃትም። ምናልባት ባልና ሚስት ናቸውና ተመሳሳይ የጸሎት ርዕሰ ሳይኖራቸው አልቀረምና ወዲያውኑ ነበር  የሚስቱን ብስራት የተቀበለው ።ሳስበው ጥሩ መተማመንም ነበራቸው ።ባልና ሚስት ማለትም ይኼ ነው ! ከዚህ ሁሉ የገረመኝ ማኑሄን  ያጨናነቀው ነገሩ እውነት ይሁን ወይስ የሚስቴ ቅዠት ነው የሚለው ሳይሆን የሚወለደው ልጅ የሚያድግበት መስመር ነበር ።አቤት !እምነት ያለው ሰው ! እግዚአብሔር የተናገረውን እንደሆነ ቆጠረው ።“ከዚያም ማኑሄ፣ “ጌታ ሆይ፤ የሚወለደውን ልጅ እንዴት አድርገን ማሳደግ አንዳለብን እንዲያስተምረን ያ ወደ እኛ የላክኸው የእግዚአብሔር ሰው እንደ ገና እንዲመጣ ታደርግ ዘንድ እለምንሃለሁ”። ብሎ ወደ እግዚአብሔር ጸለየ።” መሳፍንት 13:8 አመት። ደጉ ጌታም ጸሎቱን መለሰለት ።ሚስቱ በሁለተኛው ዙር እሱን ጠርታ ከእግዚአብሔር መልአኩ ጋር ብታገናኘውም፣ አሁንም የእርሱ ጥያቄ "እውነትም ለሚስቴ ተናግረሃታል ?"የሚል አልነበረም ፤ይልቁንስ “ማኑሄም፣ “ያልኸው በሚፈጸምበት ጊዜ የልጁ ሕይወት የሚመራው እንዴት ነው? እኛስ ምን ማድረግ አለብን?” ሲል ጠየቀው” የሚል ነበር ።   — መሳፍንት 13፥12 አመት። ማኑሄ እግዚአብሔር የተናገረውን ሊቀበል አንድ እርምጃ ሄዶ የሚጠብቅ የእምነት ሰው ነበር ። እርሱ ለሚስቱ የነበረው አመለካከት ጥሩ ባል ነበር ማለት ያስችለናል (ባሎች ከማኑሄ ተማሩ)። ማኑሄ እግዚአብሔር የተናገረውን ገና ከመቀበሉ በፊትም ለእግዚአብሔር መስዋዕት ማቅረብ የቻለ ፤አምላኩን በአይኑ በማያቱ ወዮልኝ ያለው የአምላኩን ከብር ጠንቅቆ ያወቀ ሰው ነበር ። እግዚአብሔር ሲናገረን አንድ እርምጃ ሄደን የመቀበል እምነት ይጨመርልን።እሱ ከተናገረ ሆነ ነው በቃ! ✍ ብሩክ ተመስገን @cgfsd
23
🥰 2
🔥 1
Пост от 07.10.2025 16:11
316
0
2
"ኢየሱስ በምድር ላይ ከተጠራባቸው ስሞች ሁሉ 'የኃጢአተኞች ወዳጅ' የሚለውን የበለጠ የሚወድ ይመስለኛል" ። በፊል ዋሬ @cgfsd
🥰 14
6
🔥 3
Пост от 06.10.2025 20:29
358
0
4
ብቻ ብዙ ነገር አለ እዚህ ቃል ውስጥ 👉 " በክርሰቶስ "
22
🥰 2
👍 1
🔥 1
Пост от 05.10.2025 14:23
417
0
4
መንፈስህ በሀይል ወርዶብኝ ፣ የነብሳት ሸክም በዝቶብኝ፣ በማያቋርጥ በእምነት ተስፋ፣ በሩጫ ላንተ ስሰራ ፣ አያለሁ ጠብቃለሁ፣ ፈልጋለሁ፣ ኢየሱስ እመኛለሁ ።። @cgfsd
24
🔥 12
🥰 3
Пост от 26.09.2025 09:18
282
0
1
Изображение
🔥 23
10
👍 1
😢 1
Пост от 23.09.2025 17:32
352
1
1
በእድሜ አያቴ የሚሆኑ ጎረቤቴ እማማ  ሁሌ ሳገኛቸው እና ስንነጋገር ገና ከንግግራቸው መሃል አይናቸው እንባ ያቅራል ። ወይኔ በአካባቢ ላሉ የክርስቶስ አዳኝነት ሳልናገር እያሉ ይቆጫሉ ። አንዴ ለፀሎት ወደ ቤተክርስቲያን ስጓዝ አግተውኝ እንዲህ አሉኝ  " ፀልዩላቸው ፀልዩላቸው " እኔም ለማን ? ስላቸው ። "ለምታገኟቸው ሁሉ ይሔን ህይወት ላልቀመሱ ህይወት እንዲያገኙ ። ፀልዩላቸው፣ ፀልዩላቸው " እያሉ ከመራራት ተነስተው ተልዕኮዬን ያስታውሱኛል። ተልዕኮን አስታዋሽ አያሳጣን ። @cgfsd
32
Смотреть все посты