Каталог каналов Каналы в закладках Новинка Мои каналы Поиск постов Рекламные посты
Инструменты
Каталог TGAds Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «በክርስቶስ ( in christ)»

በክርስቶስ ( in christ)
1.0K
334
3
0
7.3K
Who is ownership of kingdom
በዚህ ቻናል መንፈሳዊ አገልግሎት እና ጉዳዬች ላይ ይተኮራል @ownkin
Подписчики
Всего
1 440
Сегодня
0
Просмотров на пост
Всего
307
ER
Общий
16.02%
Суточный
9.6%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 1 045 постов
Смотреть все посты
Пост от 07.04.2026 19:09
97
0
2
(ሁላችንም ይመለከታል!)


ዶክተር ኖርማል ኤል ጋይዝለር  አጠር ባለው (Essential doctrine Made easy ) በተሰኘው ስራው ለድነት አስፈላጊ የሆኑ ቀዳሚ አስተምሮዎችን ይዘረዝራል ። የክርስትና አስተምሮ ቀዳሚ(primary doctrine) ሊሆኑ የሚገቡ አስተምሮዎች አሉ ። እነዚህ አስተምሮዎች ማስቀደም ትኩረት መስጠት አስፈላጊ ነው ለድነት ጠቃሚ ናቸውና ። ዶክተር ጋይዝለር  መሰረታዊ ያላቸውን 14 (essential doctrine) ዘርዝር አስቀምጧል ። እነዚህ 14 መሰረታዊ አስተምሮ ለድነት አስፈላጊ ጠቃሚ መሆናቸውን ያትታል ።  አስተምሮዎቹን ያወጣው ከሐዋሪያት የእምነት መግለጫ ነው ። የሐዋሪያት የእምነት መግለጫ (creed) እንደ ዶክተር ጋይዝለር አገላለፅ እንደሚለው መፀሃፍ ቅዱስን በአጭሩ ( creed are short summaries of what the bible teaches) በዚህ መንገድ ያስረዳናል ። የሐዋሪያት የእምነት መግለጫ መፀሃፍ ቅዱስን በአጭሩ ያሳዩናል ። ይሔ ማለት የእምነት መግለጫው (creed) በመፀሃፍ ቅዱስ መሰረት ላይ የቆመ ፣ የተመዘነ በመፀሃፍ ቅዱስ ስልጣን ስር ያለ ነው ። creed ላይ የመጣ አዲስ ትምህርት የለም የመፀሃፍ ቅዱስ ትምህርት እውቅና ሰጡ አስተጋቡ እንጂ ። ስለዚህ ዶክተር ኖርማል መሰረታዊ ቀዳሚ ሁሉም አማኝ በቀላሉና ግልፅ በሆነ መንገድ ለድነት ወሳኝ የሆነው አስተምሮ የሃዋሪያት እምነት መግለጫ ከጉባኤያት የወጡትን ትምህርቶች ይጠቁማል ። እነዚህም አስራ አራቱም :-

1, የእግዚአብሔር አንድነት
2, የእግዚአብሔር ሶስነትና አንድነት
3, የሰው ውድቀት
4, የክርስቶስ በድንግል መወለድ
5, የክርስቶስ ሀጢያት አልባነት
6, የክርስቶስ አምላክነት
7, የክርስቶስ ሰውነት
8, የእግዚአብሔር ፀጋ አስፈላጊነት
9,  የእምነት አስፈላጊነት
10, የክርስቶስ ሞት
11, የክርስቶስ የስጋ ትንሳኤ
12, የክርስቶስ በስጋ ማረግ
13, የክርስቶስ ምልጃ
14,  የክርስቶስ ዳግም መምጣት

መሰረታዊ አስተምሮዎችን የማወቅና የማሳወቅ ክርስቲያዊ ሃላፊነት አለብን ። ዶክተር ጋይዝለር ለሁሉም ግልፅ ተደራሽ እንዲሆን አስፈላጊና ለድነት ጠቃሚን አስተምሮ ከሐዋሪያት የእምነት መግለጫ አውጥቷል ። በቤተክርስቲያን ውስጥ ለሁሉም ተደራሽ በሆነ መልኩ ባልተወሳሰበ ለሁሉም ልክ በሚሆን መሰረታዊ አስተምሮን መማር አለብን ። ከመሰረታዊ አስተምሮ(basic doctrines) የተፋታ ተግባራዊ ህይወት (devotional life) ምንጩና መነሻው አያስታውቅም ።  ከተግባራዊ ህይወት የተፋታ መሰረታዊ አስተምሮ አላማውን የተሳተ ነው ። ይሔ ጉዳይ ሁላችንም ይመለከተናል ። በቤተክርስቲያን ልንማር ፣ በህብረት የጥናት ወቅቶቻችን ልናጠናው ፣ በኑሮም ስርአታችን የህይወት መርህ አርገናቸው ልንኖር ያስፈልጋል ።


@cgfsd
🔥 3
Пост от 03.04.2026 09:27
251
0
2
(ቤተመቅደስ እና ቤተመንግሥት )


እግዚአብሔር አምላክ (ያህዌ ኤሎሂም) ሰውን ወስዶ እንዲያለማትና እየተንከባከበ እንዲጠብቃት በዔድን የአትክልት ስፍራ አስቀመጠው።
ዘፍጥረት 2:15

በእግዚአብሔር መልክና አምሳል ሰው ተፈጠረ ። ሰው ከተፈጠረ በኋላ እግዚአብሔር ሰውን ምድርን ፣ ይጠብቃት ፣ ይንከባከባትና እንዲያለማት በኤደን ገነት ጌታ  አስቀመጠው ። አዳም በእግዚአብሔር መልክ መፈጠሩ ትልቅ አስደናቂ ጉዳይ ሲሆን ከተፈጠረ በኋላም በኤደን ገነት ትልቅ ሃላፊነት ተሰጠው ። የመንከባከብ ፣ የመጠበቅ ሃላፊነት ተሰጥቶት በአትክልት ቦታው ተቀመጠ ። ኤደን ገነትን መንከባከብና መጠበቅ ለአዳም ከእግዚአብሔር የተሰጠው አደራ ነው ። መጠበቅና መንከባከብ የሚለው ቃልና ሃሳብ ከብሉይ ኪዳኑ የቤተ መቅደ ስርአት እንቅስቃሴ በማሰብ ከሚውል ቃል ጋር ተመሳሳይነት አለው ። ካህኑ በቤተመቅደስ የሚያደርገውን ተግባር ይመስላል አዳም በኤደን ገነት እንዲንከባከብ የተሰጠው ። ስለዚህ ኤዴን ገነት ለአዳም ከተሰጠው ካህናዊ አገልግሎትና በስፍራው ካለው የእግዚአብሔር መገኘት የተነሳ ኤደን ገነት ቤተመቅደስ ነው ማለት ይቻላል ። መቅደስ ነው ስንል እግዚአብሔር መገኘቱ አለ ፤  አዳም ደግሞ ካህን ሁኖ ይንከባከባል ።

    እግዚአብሔርም (ኤሎሂም)፣ “ብዙ ተባዙ፤ ምድርን ሙሏት፤ ግዟትም፤ የባሕርን ዓሦች፣ የሰማይን ወፎች፣ እንዲሁም በምድር ላይ
የሚንቀሳቀሱትን ሕያዋን ፍጡራንን ሁሉ ግዟቸው” ብሎ ባረካቸው።
ዘፍጥረት 1:28

ኤደን ገነት በሌላ ጎኑ ቤተመንግስትን ይወክላል ። ቤተመንግስት የንጉስ መኖሪያ ነው ። አዳም የንግስና ድርሻ በፍጥረት መሃል  ሲሰጠው ማየት ይቻላል ። " በምድር
ላይ የሚንቀሳቀሱትን ፣ ሕያዋን ፍጡራንን ሁሉ ግዟቸው የሚል ሃላፊነት ለሰው ተሰጥቷል ። መግዛት የንጉስ መገለጫ ነው ። እዚህ ጋር ልብ ማለት ያለብን የአዳም ንግስና ወይም ገዢነት የባህሪ ወይም የእግዚአብሔር አይነት የመለኮት ገዢነት አይደለም ። የፀጋ ገዢነት ነው ። ይሔ ደግሞ የሚያሳየው የአደራ ገዢነት በአደራ የማስተዳደር የእግዚአብሔር ገዢነት ለማሳየት በፀጋው የሆነ የመንከባከብ ፣ የአደራ ገዢነት የተሰጠው በሌላ አገላለፅ የእግዚአብሔር ወኪል የሆነበት እንደማለት ነው። ይሔም የፀጋ ገዢነት ይባላል ። ምሳሌ የእኛ ልጅነት ኢየሱስ ልጅ እንደተባለው አይነት የመለኮት ወይንም የባህሪ ልጅነት ሳይሆን የፀጋ ነው ። ልጅ ያልነበረውን በምህረቱ ፣ በፍቅሩ የተገኘ እድል ነው ።  አዳም ገዢ ነህ ሲባል ብዙ ተአምር የለውም የፀጋ ገዚነት ባላደራነት ነው ። በዚህ መልኩ አዳም ንጉስ ይመስላል ። ኤደን ገነት እንደ ቤተመቅደስም እንደ ቤተመንግስት መመልከት ይቻላል ።

ይህም የሚያስረዳን እግዚአብሔር ሰው በቤተመቅደሱ  በመገኘቱ እንዲኖር ካህን እንዳደረገው ፣ የእግዚአብሔር ወኪል በመሆን እግዚአብሔርን እንዲያስተዋውቅ ፍጥረት እየመራ የእግዚአብሔርን መልክ የሚያሳይ መሪ እንዲሆን ኤደን ገነትን ቤተመንግስት አርጎለት ነበር። አዳም ንጉስም ካህን ነበር ።  ታስበው ዘንድ ሰው ምንድነው (መዝ8)  አቤት እግዚአብሔር ግን እንዴት ነው? ሰውን የወደደው ፤ ሰውን ያሰበው ።  የእግዚአብሔር ፍጥረት ግሩም ነበር ! የሰው ውድቀት አስከፊ የሚሆነው ለዚህም ምክኒያት ነው ። እግዚአብሔር ግን ዕቅዱና ስራው ዕፁብ ድንቅ ነው ።


@cgfsd
11
🔥 2
🥰 2
Пост от 02.04.2026 08:35
297
0
3
በቤተክርስቲያን ታሪክ ውስጥ የቤተክርስቲያን አባት(church fathers) ተብለው ከሚጠሩት መካከል ፖሊካርፕ ይጠቀሳል ። ፖሊካርፕ በቤተክርስቲያን ታሪክ ከሐዋሪያው ዩሀንስ ስር ቁጭ ብሎ የተማረ ደቀመዝሙር እንደሆነ ይታመናል ። ፖሊካርፕ የእድሜው መጨረሻ ላይ ወታደሮች ሊይዙት ወደ እርሱ ሲመጡ ወታደሮች በደስታ ተቀብሎ የሚበሉት ምግብ አቅርቦ አበላቸው ። የተወሰነ ጊዜ ብቻ እንዲሰጡት በትህትና ጠይቆ ለ2 ሰአታት ያክል ስለሚያቃቸው ሰዎች ሁሉ ፣ አለም ላይ ስላለችው ቤተክርስቲያን ሲፀልይ ቆየ ፤ ከዛም በ86 አመቱ ለመሰዋት ተዘጋጅቶ ከወታደሮቹ ጋር ሄደ ።

በግል የፀሎት ጊዜያችን ሌሎች ሰዎች የፀሎት ርዕስ ሊሆኑን እንደሚገባ ከፖሊካርፕ መማር እንችላለን ፤ ፖሊካርፕ የህይወቱ የመጨረሻ ሰአታትን ለሌሎች በመቃተት ያሳለፈው ። ለሌሎች መንበርከክ ሌሎች የመውደድ ምልክት ነው ።  እዮብ  ያሳለፈው መከራ ያሳዝናል ስላጣው ነገር ከመፀለይ ይልቅ በምጡ ጊዜ ከልቡ ለወዳጆቹ ፀለየላቸው ።

    ኢዮብ ለወዳጆቹ ከጸለየ በኋላ፣ እግዚአብሔር እንደ ገና አበለጸገው፤ ቀድሞ በነበረው ፈንታ ዕጥፍ አድርጎ ሰጠው።
ኢዮብ 42:10

@cgfsd
👍 5
4
🔥 2
Пост от 01.04.2026 08:04
305
0
3
(ሙታን ትንሳኤ)


ሙታን ትንሳኤ ከሞት በኋላ ያለውን ትንሳኤ የሚያመለክት መንፈሳዊ ሀሳብ ነው ። ሞት እዚህ ምድር እንዳለ እውን ነው ። እንደዚሁ ደግሞ ትንሳኤ እንዳለ መፀሃፍ ቅዱሳችን በተደጋጋሚ ያረጋግጥልናል ። ሐዋሪያው ጳውሎስ ሙታን ትንሳኤ የለም ከሞት በኋላ ትንሳኤ አይኖርም ብለው የሚያስቡትን ሰዎች ምነኛ ምስኪኖች ናቸው ይላል(1ቆሮ15) ። ኢየሱስ በነበረበት ዘመን ሰዱቃዊያን የተባሉት ቡድኖች ከሞት በኋላ ትንሳኤ የለም በማለት ያምናሉ ። ሰዱቃዊያን ኢየሱስን ስለዚህ ጉዳይ ጠይቀውት ጌታ ሙታን ትንሳኤ ስለመኖሩ በአጭሩ እንደዚህ አስረዳቸው ።

" ስለ ሙታን ትንሣኤ ግን እግዚአብሔር እንዲህ ብሎ የተናገራችሁን አላነበባችሁምን? ‘እኔ የአብርሃም አምላክ፣ የይስሐቅ አምላክ፣ የያዕቆብ አምላክ ነኝ።’ እግዚአብሔር የሕያዋን እንጂ የሙታን አምላክ አይደለም።"
ማቴዎስ 22:31-32

በኢየሱስ አገላለፅ ሙታን ትንሳኤ አለ ። ለዚህ ማሳያ እግዚአብሔር ራሱን በብሉይ ኪዳን ሲያስተዋውቅ እኔ የአብርሃም ፣ የይስሃቅ ፣ የያዕቆብ አምላክ ነኝ በማለት ነው ። እነ አብርሃም ሙተዋል ግን ተስፋ የሰጣቸውና የሚፈፅመው እሱ ስለሆነ የእነሱ አምላክ ነኝ ሲል እነርሱን እንደሚያስነሳ የሰጠውን ተስፋ እንደሚፈፅም ሙተው እንደማይቀሩም እየተናገረ ነው ፤ ምክኒያቱ ደግሞ እግዚአብሔር የህያዋን አምላክ ስለሆነ ነው ። የእነ አብርሃም አምላክ ነኝ የሚለው የእግዚአብሔር ራሱን የገለጠበት መገለጫ ለሙታን ትንሳኤ የሚሰጥ አምላክ ነኝ እንደማለት ነው ። ሙታን ትንሳኤ የተስፋችን ማዕከልም ነው ። በክርስቶስ ዳግም መምጣት ውብ የሚያረገው ሙታን ትንሳኤ ነው ። የጥንት ቤተክርስቲያን የጉባኤያት የእምነት መግለጫ ላይ " በሙታን ትንሳኤ እናምናለን " የሚል የእምነት ማፅኛ አለ ። ሙታን ትንሳኤ ስለመኖሩ እግዚአብሔር ራሱ የአብርሃም ፣ የይስሃቅ፣ የያዕቆብ አምላክ ነኝ ብሎ አረጋግጦልናል ።

@cgfsd
9
🥰 3
Пост от 28.03.2026 19:11
378
0
3
...ሰው አምላክ ለመሆን በሚጣጣርበት አለም አምላክ ሰው ሆነ !
20
🥰 17
Пост от 27.03.2026 11:31
411
0
4
(መገለጡን መከተል)


መፀሃፍ ቅዱስ በተደጋጋሚ ከሚያሳስበን ነገሮች መሃል እግዚአብሔርን መፈለግ ዋነኛ የመፈጠራችንና የመዳናችን አላማ እንደሆነ ነው ። እግዚአብሔር ለመፈለግ ስናስብ በአዲስም ሆነ ብሉይ ኪዳን የተሻለ መንገድ እግዚአብሔር በተገለጠበት መንገድ እሱን መፈለግ ነው ። እግዚአብሔር መፈለግ ውል እንደሌለው ወይም  ወዳገኝበት አቅጣጫ ሁሉ እግዚአብሔርን አንፈልግም ምክኒያቱም እግዚአብሔርን ለመፈለግ ትክክለኛው መንገድ ራሱ እግዚአብሔር ነው ። እግዚአብሔር ከእኛ ረቂቅ በመሆኑ ራሱን በገለጠልን መንገድ ብቻ ነው የምናውቀው።

እግዚአብሔር በህዝቡ መሃል እንዲመለክ ፣ እንዲፈለግ ያደረገው ራሱን በመግለጥ ነው ። አብርሃምን እግዚአብሔር" እኔ ኤልሻዳይ ነኝ"በማለት ራሱን ገለጠለት (ዘፍ 17:1) አብርሃም የእግዚአብሔር አልሻዳይነት ማዕከል(center) ያደረገ ኑሮን ኖረ ። እግዚአብሔር ለሙሴ እኔ " የአባቶችህ የአብርሃም የይስሃቅ አምላክ እኔ ነኝ"  በማለት ራሱን ገለጠለት (ዘፀ3:6)።ሙሴም በተገለጠ መንገድ እግዚአብሔርን ፈለገው ።

እግዚአብሔር በብዙ ጎዳና ተናግር የነበረ ቢሆንም በተሻለ መንገድ በላቀ መንገድ በልጁ ተናገረ(ዕብ1:3) ።  እግዚአብሔር በልጁ  የተናገረው የሚገኘውን መዳንና ራሱን ማን  እንደሆነ ማንነቱን ነው ። የኢየሱስ ሰው መሆን አላማ ውስጥ ዋነኛው እግዚአብሔር በትክክል መግለጥ ነው ። እግዚአብሔር ራሱን በልጁ በኩል ገለጠልን ። እግዚአብሔር በተገለጠን መንገድ መፈለግ ትክክለኛው መፈለግ ነው ። እግዚአብሔር መፈለግ ስንል እግዚአብሔር ለማምለክ፣ ከእግዚአብሔር ህብረት ለማረግ ፣ እግዚአብሔር ለመምሰል ነው ። ለዚህ መፍትሔው ራሱን በተገለጠልን ደጋግሞ መፈለግ ነው ። መገለጡን መከተል መፈለጉን ትክክል ያረገዋል ።


@cgfsd
13
Пост от 26.03.2026 10:41
0
0
0
Смотреть все посты