Каталог каналов Каналы в закладках Мои каналы Поиск постов Рекламные посты
Инструменты
Каталог TGAds beta Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Telegraph-статьи Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы
Защита от накрутки Создать своего бота Продать/Купить канал Монетизация

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «በክርስቶስ ( in christ)»

በክርስቶስ ( in christ)
736
340
3
0
8.1K
Who is ownership of kingdom
በዚህ ቻናል መንፈሳዊ አገልግሎት እና ጉዳዬች ላይ ይተኮራል @ownkin
Подписчики
Всего
1 348
Сегодня
0
Просмотров на пост
Всего
382
ER
Общий
22.51%
Суточный
13.6%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 736 постов
Смотреть все посты
Пост от 30.12.2025 22:59
26
0
1
(የእግዚአብሔር ሰው) እግዚአብሔር ሰውን በመልኩና በአምሳሉ በመፍጠር ሰውን አከበረው ። ሰው በሀጢያት ውድቀት ምክኒያት ውስጥ ቢሆንም እግዚአብሔር በድጋሚ በሁለተኛው አዳም ክርስቶስ በኩል ሰው የሚለውን ትርጉም ከፍ አደረገው ። በመጀመሪያው አዳም እግዚአብሔር ሰውን በመልኩ በመፍጠር አከበረ ። በሁለተኛው አዳም ክርስቶስ በኩል የሰውነት ምንነት በይበልጥ አከበረ ። ሰው መሆን በሰው ከበረ ማለትም በሁለተኛው አዳም ክርስቶስ እግዚአብሔር ሰውን  የፈለገበትን ምክኒያት ግልፅ በማድረግ ሰውን አከበረ። በክርስቶስ ሰው መሆን እግዚአብሔር የፈለገው የእግዚአብሔር ሰው ተገለጠ ። የእግዚአብሔር ሰውን ማወቅ የሚፈልግ በሙሉ ሁለተኛው አዳም ክርስቶስን ይመልከት ። @cgfsd
Пост от 30.12.2025 15:13
82
0
0
ያኔማ ጸብ የለ ጥላቻ ክስም የለ ዛቻ ውብ ዙፋኑን ከቦ ሀሌ ሉያ ብቻ! 🎶
10
🔥 7
👍 1
Пост от 29.12.2025 21:51
202
0
3
(በሰው ጫማ ሰው ) አንዳንድ ሰዎች በእኛ ጫማ ሁናችሁ ነገሮችን አላያችሁ ወይም አላሰባችሁም ይላሉ ። በእኛ ቦታ ሁናችሁ ነገሮችን እንደራሳችሁ ጉዳይ አልተመለከታችሁም እንደ ማለት ነው ። የተጨነቀ ሰው ካለ በዛ ሰው ቦታ ራሱ እንደተጨነቀ ሁኖ መጨነቅ ፣ ያዘነ ካለ ባዘነው ቦታ ማዘን ፣ የተደሰተ ካለም በተደሰተው ቦታ ሁኖ መደሰት ። ኢየሱስ በሰው ጫው ውስጥ ሰው በመሆን ገባ  ። ኢየሱስ የሰውን ልጅ ችግር የሚያቀው በአምላካዊ ዕውቀቱ በዙፋን ተቀምጦ ብቻ አይደለም ፤ በሰው ቦታ እውነተኛ ሰው በመሆን ነው  ። ጌታ ኢየሱስ መራብን ተርቦ ፣ መጠማት ተጠምቶ ፣ መከዳትን ተከድቶ በሰው ጫማ ውስጥ ገብቶ የሰው ልጅን በልክ ባለፈ ተግባር በልኩ ተረዳ ። አምላክ ሰው የሆነበት የመጀመሪያ ጉዳይ የሰው ልጅ ለመረዳትና ለመርዳት ነው ። ኢየሱስ በእኛ ጫማ በመግባት ሰውን ተረዳ ደግሞም ረዳ  ። @cgfsd
14
🔥 7
👍 2
Пост от 29.12.2025 14:09
230
0
5
እግዚአብሔር ወልድ አምላክነቱን ሳይቀንስ ሰውነት ጨመረ ። ፍፁም ሰው ፍፁም አምላክ ።ክርስቶስ ሰው የሆነው ለዘላለም ነው ። ይሔም አምላክ ሰውን መወደዱን የሚያሣይበት ዘላለማዊ የፍቅር ምስል ነው ።
21
🔥 6
Пост от 27.12.2025 22:31
288
0
3
(የሰለሞን ፀሎት ) ሰለሞን በመፀሃፍ ቅዱሳችን በንግስና የምናውቀው ሰው ነው ። የአባቱን ዳዊት የንግስና መስመር በእሱ በኩል አልፏል ። ከሰለሞን ጋር ሲነሳ ቀድመን የምናነሳቸው ንግስና ፣ ቤተ መቅደስ ፣ ጥበብ በጥቂቱ መጥቀስ ይቻላል ። ሰለሞን በተለያየ ጊዜ የፀለየው ፀሎት በመፀሃፍ ቅዱሳችን ላይ ተጠቅሷል ። ከእነዚህም አንደኛው የቤተ መቅደሱ ፀሎት ነው ። ቤተመቅደሱ በንጉስ ዳዊት በኩል ተበረከተ ስጦታ ፣ ከሊባኖስ በሚመጣ ማቴሪያል ፣ በእዕላፍ ወርቅ ለአርባ ስድስት አመታት በብዙ ልፋት የተሰራ የእስራኤል የኩራት ምንጭ የሆነ የእግዚአብሔር መቅደስ ነው ። ይሔ መቅደስ በዚህ ዘመን ቢሆን በርካታ  ቢሊዮን ሊያስወጣ እንደሚችል እጅግ ግሩም ስራ እንደሆነ ይታመናል ። ከብዙ አመታት ልፋት በኋላ ቤተ-መቅደሱ ሲመረቅ ሰለሞን በዚህ ዕለት እንደዚህ ፀለየ። "ከሕዝብህ ከእስራኤል ወገን ያልሆነ፣ ግን ከስምህ ታላቅነት የተነሣ ከሩቅ የመጣ የባዕድ አገር ሰው ቢኖር፣  ሰዎች ከሩቅ የሚመጡት ስለ ታላቁ ስምህ፣ ስለ ጠንካራዪቱ እጅህ፣ ስለ ተዘረጋችው ክንድህ ሰምተው ነውና፤ እንግዳው መጥቶ ወደዚህ ቤተ መቅደስ ቢጸልይ፣  አንተ በማደሪያህ በሰማይ ሆነህ ስማ፤ የጠየቀህንም ሁሉ ፈጽምለት፤ ይኸውም የምድር ሕዝቦች ሁሉ ስምህን ዐውቀው፣ ሕዝብህ እስራኤል አንተን እንደሚፈሩት ሁሉ እንዲፈሩህ፣ እኔ የሠራሁትም ይህ ቤት በስምህ መጠራቱን እንዲያውቁ ነው።" 1 ነገሥት 8:41-43 የሰለሞን ፀሎት አህዛብ ቢፀልዩ አዳምጣቸው እንደማለት ነው ። ሰለሞን በወርቅ ባሸበረቀው መቅደስ ውስጥ የስርአቱ ሁኔታ ብቻ አላሳሰበውም ይልቁንም የአህዛብ ወደ እግዚአብሔር መቅረብ የፀሎቱ ትኩረት ነበር ። በብሉይ ኪዳን ሆኖ ስለ አህዛብ መቅረብና መዳን አሳሰበው ። አህዛብም እግዚአብሔር እንዲያመልኩ ናፈቀ ። የሰለሞን ፀሎት የመንግስቱ ጉዳይ ነው ፣ የሰለሞን ፀሎት የእግዚአብሔር የልብ አጀንዳ ነው ።  ከሰለሞን ፀሎት ምን እንማር ይሁን ? @cgfsd
19
🔥 3
Пост от 26.12.2025 22:46
320
0
3
(ጥሬ ፀሎት) ጥሬ ፀሎት የሚለው ቃል ፍሊፕ ያንሲን የሚጠቀመው ቃል ነው ። ያልተቀባባ ፀሎት ፣ ያልተሸፋፈነ ፀሎት እንደማለት ነው ። እግዚአብሔር ጥሬ ፀሎት ይወዳል ።  ጥሬ ፀሎት የሆንነውን ነን የምንልበት ፣ ያልቻልነውን አልቻልንም የምንልበት  ንፁህ ያልተቀባባ ፀሎት ነው ። የፈሪሳዊ ፀሎትና የቀራጩ ፀሎት በግልፅ የምናየው አይነተኛ ፀሎት ነው (ሉቃስ 18) ። ፈሪሳዊ ቅብ ፀሎት ያለበት ይመስላል ፣ በፀሎቱ ውስጥ ይመፃደቃል ፣ ራሱን በትዕቢት ይወጥራል ፣ ራሱን ከቀራጮች ጋር ያወዳድራል ። ቀራጩ ደግሞ አይኑን ቀና ማድረግ ከብዶት ፤ ደረቱን እየደቃ በድያለው ማረኝ ይላል  ። በጌታ ኢየሱስ ፊት ቀራጩ የፀለየው ፀሎት ጥሬ ፀሎት ነው ። በእግዚአብሔር ፊት ያልተቀባባ ፀሎት ነው ። የፈሪሳዊ ደግሞ ቅብ ፀሎት ራስን ፅድቅ ማስቆጠር የንግግር ችሎት የሚታይበት ፀሎት ነው ። በእግዚአብሔር ፊት ስንሆን በእግዚአብሔር ፊት እንደሆንን ማወቅ አለብን ። እግዚአብሔር ፊት የሚደበቅ የሚሰወር ምንም ነገር የለም ። በፊቱ ስንቀርብ እሱን በእርግጥም ስለሚያየን ራሳችን አጋልጠን መሆን አለበት ። ጥሬ ፀሎት በእግዚአብሔር እጅ ላይ መዋረድ ነው ። ፀሎት ላይ ስሌት ሳይሆን የሚያዋጣው ፍሰት ነው የተሻለው ። በእግዚአብሔር ፊት ማስላት ሳይሆን በእግዚአብሔር ፊት መፍሰስ  ነው ትልቁ ጉዳይ ለዚህም ነው ያልተቀባባ ጥሬ ፀሎት ያስፈለገው ። @cgfsd
🔥 11
7
👍 1
Пост от 26.12.2025 18:17
331
1
1
Изображение
19
🔥 3
Смотреть все посты