Каталог каналов Каналы в закладках Мои каналы Поиск постов Рекламные посты
Инструменты
Каталог TGAds beta Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «በክርስቶስ ( in christ)»

በክርስቶስ ( in christ)
723
340
3
0
8.1K
Who is ownership of kingdom
በዚህ ቻናል መንፈሳዊ አገልግሎት እና ጉዳዬች ላይ ይተኮራል @ownkin
Подписчики
Всего
1 418
Сегодня
0
Просмотров на пост
Всего
283
ER
Общий
16.8%
Суточный
10.4%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 723 постов
Смотреть все посты
Пост от 28.02.2026 19:48
109
0
2
አብ ሳበኝ በፍቅሩ
ወልድ ቤዛ ለነፍሴ
አተመኝ መንፈሱ
አንድ አምላክ ስላሴ


🎶 ዳንኤል አምደሚካኤል
16
🔥 5
Пост от 27.02.2026 05:12
192
0
0
(የአመት ሰው ይበለን !)


በእየ አመቱ የአመት ሰው ይበለን እያለ በእየ አመቱ ከሚመጡብን ነገሮች መካከል  የሰሞነኛው ውዝግብ የፀጋ ስጦታ ቁሟል አልቆመም በዚህ ዘመን የሚለው ሙግት አንዱ ነው ። አንድ ወቅት ትምህርታዊ ኮንፈራንስ ላይ በቤተክርስቲያን ሁነን እንማራለን ። የሚያስተምር አገልጋይ ከዋናው ቢሮ የመጣ ሲሆን በቃለ እግዚአብሔር የታጠቀ በመንፈስ የሚቃጠል ወንድም ነበር ። በነበሩ ፕሮግራሞች ሙሉ በሙሉ ማለት በሚቻል መልኩ ጉባኤ አንድ በአንድ ይገኛል ምክኒያቱ ነፍስ የሚያድስ የትምህርትና የፀሎት ጊዜ ስለነበረ ።

ወደ ፕሮግራሙ መገባደጃ አካባቢ እስቲ እዚህ ጉባኤ ውስጥ በቤተክርስቲያን ፕሮግራማችሁ ውስጥ በትጋት ትማራላችሁ? ብሎ ጉባኤውን ጠየቀ ፤ ጉባኤውም አዎ ብሎ በደስታ መለሰ ። መፀሃፍ ቅዱስ የሚማር ጉባኤ የታደለ ነው አለ ። ቀጥሎም ጉባኤውን ባልተሸቃቀጠው በእግዚአብሔር ቃል መሰረት ባደረገ በእውነተኛ የፀጋ ስጦታዎች ለምሳሌ በትንቢት ፀጋ ትገለገላለላችሁ ? (ስለ ሀሰተኞች አላልኩም ) በማለት ጉባኤውን ጠየቀ .... ጉባኤውም ዝም አለ ። አገልጋዩ ቀጥሎ እሺ በመካከላችሁ የትንቢት ፀጋ የሚገለጥባችሁ አላችሁ ? ጉባኤ ዝም ። አትርሱ የፀጋ ስጦታ ህብረትን ለማነፅ ለህብረት የተሰጠ ነው ። ጌታ በቃሉ በብርቱ ፈልጉ ካለ እግዚአብሔር ሊሰራበት የወደበት አንድኛው መንገድ በመሆኑ በቆሮንቶስ 14  እንደተጠቀሰው በብርቱ መፈለግ አለባችሁ። ቤተክርስቲያን የፀጋ ስጦታን በአግባቡ መጠቀም አለባት ። ምክኒያቱ ደግሞ እጅግ ብዙ ስራ ስለላባት ተልዕኮዋን መፈፀም ቀዳሚ ተግባሯ ነው ።


@cgfsd
11
🔥 1
Пост от 25.02.2026 12:31
269
0
0
https://t.me/Living_pen


ብዙ የምናተርፍበት መንፈሳዊ ቻናል ነው ።
Пост от 22.02.2026 22:25
409
0
0
የአንዳንድ ሰው ህይወት ያስቀናል ! በፀጋው የደመቀ ነው ። የምስጋና ህይወት አጭር ግን ብዙ ትርጉም ያለው ነው ። እግዚአብሔርን መወደድ ፣ በእሱ ላይ መደገፍ ከዛም ከልብ ሰውን መወደድ በሰው ደስታ እንደራስ ደስታ መደሰት ፣ የሰውን ሀዘን እንደራስ ሀዘን ወስዶ ማዘን አለበት። እግዚአብሔርንም ሰውንም እንዲህ መወደድ እንደሚቻል የምስጋና ታሪክ ምሳሌ ነው ። እግዚአብሔር እንወዳለን እያልን ለሰው የምር ቦታ ለሌለን የምስጌ ህይወት አስተማሪ ነው ። የምስጋና ገፆች የተሰኘውን መፀሃፍ እግዚአብሔርንም ሰውንም መውደድ ያለበት የህይወት ታሪክ መፀሃፍ በመሆኑ ጤነኛ ለሆነ በአላማ ለተሞላ መንፈሳዊ ህይወት ስለሚጠቅም ብናነበው እናተርፋለን ።

@cgfad
11
Пост от 15.02.2026 06:58
242
0
1
#እያደገ የመጣ መገለጥ
(progressive revelation)


የመፀሃፍ ቅዱሳችን ባህሪ ለይቶ መረዳት መፀሃፍ ቅዱሳችን በትክክለኛ መንገድ እንድናውቅ ያግዘናል ። የመፀሃፍ ቅዱስ ፍሰት እያደገ የመጣ መገለጥ ነው ። መፀሃፍ ቅዱሱ እያደገ የመጣ ነው ሲባል ከታሪኮች ወደ ታሪኮች ስንሄድ በፊት ያልነበረ ነገር መጣ እያልን ሳይሆን የእግዚአብሔር ማንነት ፣ስራ መገለጡ የበለጠ እየጨመረ ግልፅ እየሆነልን መጣ ለማለት ነው ።  እያደገ መጣ የተባለው መገለጥ በፊት ከነበረው የበለጠ እየተብራራ መጣ እንጂ የበፊቱ ስህተት ወይም ከበፊቱ አዲስ ነገር መጣ ለማለት አይደለም ።

ለምሳሌ ያክል የስላሴን መገለጥ መመልከት እንችላለን ። ስላሴ በብሉይ ኪዳን ውስጥ ነበር ። መገለጡ ብዙ ግልፅ አልነበረም ፣ወይም የስላሴ ሶስትነት ይልቅ ግልፅ የሆነልን አንድነቱ ነበር ። በአዲስ ኪዳን በይበልጥ ተብራርቶልን በይበልጥ የስላሴን አንድነትና ሶስትነት ተገነዘብን ። ይሔ እያደገ የመጣ መገለጥ ይባላል ። ስላሴ አልነበረም በብሉይ ኪዳን ሳይሆን ወይም በብሉይ ኪዳን ያለው ስላሴ ስህተት ነው ለማለት አይደለም እያደገ የመጣ መገለጥ ነው (ለእኛ ያደገው እውነቱ ሳይሆን መገለጡ ነው) ። ይልቁንም የበለጠ እንድንገነዘብ እንድናወቅው ለመግለጥ ለማብራራት የሚረዳ ነው እያደገ የመጣ መገለጥ ።

ለምን መፀሃፍ ቅዱሳችን እያደገ የመጣ መገለጥ አፃፃፍ ተከተለ ? መፀሃፍ ቅዱስ የሚያትትተው ስለ ታላቁ አምላክ እግዚአብሔር ነው ። እግዚአብሔር ተገልጦ የሚያልቅ አምላክ ባለመሆኑ በሂደት ከዘፍጥረት እስከ ራዕይ ባለው ጉዞ የበለጠ ራሱን ሀሳቡን በግልፅ እየገለጠልን መጣ ። ሌላው ሰው መሆናችን ሁሉን ባንዴ አውቀን የማንጨርስ መሆናችን እያደገ የመጣ መገለጥ ለእኛ አስፈላጊ ነው ። መፀሃፍ ቅዱስ እያደገ የመጣ መገለጥ መሆኑ ማወቃችን ከመፀሃፍ ቅዱስ ጋር ካለን ግንኙነት ለምን ይጠቅመናል? መፀሃፍ ቅዱስ ስናጠና የሆነ ቦታ ላይ ብቻ እንዳከማች ሙሉ መፀሃፍ ቅዱስ በስፋት እንድንመለከት ፣ አንድ ሀሳብ ከአንድ ቦታ ስናየው ያ ቦታ ሊሰጠን የሚችለው ክፍሉ ሊለን የፈለገው ሀሳብ ብቻ እንጂ ሰፊውን መልዕክት  አስፍተን እድናይ ላያደርግ ይችላል ፤ ምሳሌ ስለ ፀጋ ከሆነ ከአንድ ክፍል ያየነው ክፍሉ ከአውዱ የተነሳ ይነግረናል ፤ ከሙሉ የመፀሃፍ ቅዱስ አንፃር ሲሆን ፀጋ በብዙ አቅጣጫ መረዳት እንችላለን ። ስለዚህ እያደገ የመጣ መገለጭ(progressive revelation ) የመፀሃፍ ቅዱሳች አፃፃፍ ባህሪ በመሆኑ መገንዘብ ያስፈልገናል ።


@cgfsd
🔥 4
2
Пост от 11.02.2026 08:22
353
0
1
ክርስቶስ ኢየሱስ ሁለት ምፅአቶች(መምጣቶች) አሉት። የመጀመሪያው መምጣሉ ወይም ምፅአቱ ሰውን ለማዳን ሰው ሁኖ ወደዚህ ምድር የመጣው መምጣት ሲሆን፤ ሁለተኛው ምፅአቱ ደግሞ ዳግመኛ በክብር የሚመጣው  መምጣቱ ነው።  የመጀመሪያው መምጣቱ የሁለተኛው መምጣት እንደማይቀር ማረጋገጫ ነው። በመጀመሪያ መምጣቱ ስለ ሰው እንደሚሞትና ከሙታን እንደሚነሳ ተናግሮ ነበር፤ የተናገረው እውነት በመሆኑን በመሞትና ከሙታን በመናሳት አረጋገጠ። ሁለተኛ እመጣለሁ ብሎ በመሄዱ እንደሚመጣ የመጀመሪያው መምጣቱ እውነተኛ መሆኑና ለሁለተኛ መምጣቱ የተስፋ መታመኛ ነው። በመጀመሪያ መምጣቱ(በመወለዱ፣ በቅድስና በመመላለሱ፣ በሞቱና በመነሳቱ) የፈፀመው ታማኝነት የሁለተኛ መምጣቱ ላይ ታማኝ እንደሆነና በእሱም እርግጠኛ እንድንሆን ያደርገናል።

@cgfsd
13
Пост от 09.02.2026 22:00
376
0
1
#በመሰብሰባችን
¶ፕሮግራም መሪዎች አስጨፍነውን ባይሰብኩን በጸሎት ከአምላካችን ጋር እንድንፈስ ቢመሩን፤
¶ዘማሪዎች አንዱን መዝሙር ሳናጣጥም ከመዝሙር መዝሙር እንደ ጦጣ ባይዘሉ፤
¶ማስታወቂያ 1ሰዐት ያህል ወደ ኋላ ቅሩ የሚባሉ ሰዎች ስም እየተጠራ ባይንዛዛ፤
¶የቃሉ አገልጋዮች(ሰበረኪያን) ጭራና ቀንዱ የማይታወቅ፣ማለቂያና ነጥብ የሌለው ንግግር ባያደርጉ፤
#ይልቁኑ መግቢያ 👉ሐቲት 👉መደምደሚያ ያለው፤
👉ውቅር ያለው መልእክት በመንፈስ ቅዱስ ኃይል በመታገዝ ለማገልገል ቢዘጋጁ፤
#ምዕመናን :-በቤተክርስቲያን የፕሮግራም መርሐግብር ጊዜአቸውን ጠብቀው በታማኝነት ቢገኙ፤
@መጽሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ይዘው ቢገኙ፤
@የከንፈሮቻቸውን ፍሬ ምሥጋናን እና የገንዘባቸውን ስጦታ በደስታና በፈቃደኝነት ቢያደርጉ፤
@ቃለ እግዚአብሔር ሲሰበክ ስልካቸውን በመነካካት ከአምልኮ መንፈስ እንዳይወጡ ስልካቸውን ✈️ ላይ ቢያደርጉ፤
@ቃለ እግዚአብሔር ተሰብኮ እንዳለቀ እንጸልይ ሲባል እንሂድ እንደተባለ ውልቅ እልም ባይሉ😁
@የመጨረሻውን ጸሎትና ቡራኬ ተቀብለው በቅዱሳን ሰላምታ ሰላምታ ተለዋውጠው፤ የሚያቁትን ብቻ ሳይሆን አዳዲስ ሰዎችንም ጭምር ሰላም ብለው በፍቅር ቢሰነባበቱ እላለሁ።


✍ ወንጌላዊ ሔኖክ ጌታቸው
@cgfsd
12
🔥 9
Смотреть все посты