Каталог каналов Мои подборки Мои каналы Поиск постов Тарифы
Инструменты
Каталог TGAds Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «በክርስቶስ ( in christ)»

በክርስቶስ ( in christ)
1.2K
334
27
19
7.3K
Who is ownership of kingdom
በዚህ ቻናል መንፈሳዊ አገልግሎት እና ጉዳዬች ላይ ይተኮራል @ownkin
Подписчики
Всего
1 607
Сегодня
0
Просмотров на пост
Всего
428
ER
Общий
27.03%
Суточный
8.71%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 1 160 постов
Смотреть все посты
Пост от 01.09.2026 12:44
50
1
0
መቼስ መፅሐፍ መጻፍ እና ማሳተም ፅንስ ከመገላገል ያነሰ ደስታ አይኖረውም። ወንድማችን ፊሊሞን ነጋ(@ownkin)ጌታ ረድቶት የመጀመሪያ መፅሐፉን ሊያሳትም ነው ። በመፅሐፉም ላይ ደቀመዝሙርነት ፣ የመስቀል ማዕከልነት ፣ ለወንጌል ያለ መቃጠል እንዲሁም በርካታ ጠቃሚ ሀሳቦች በቆንጆ አማርኛ ተሞሽረው ቀርበዋል ። ፀሀፊው ለመፅሀፍ ቅዱስ ጥግት ያለ ፤ ጤናማ ስንመለኮትን የሚያራምድ ፤ ለቤተክርስቲያን ሸክም ያለው ፤ ተልዕኮ እና ደቀመዛሙርነት ጩኸቱ የሆነ ፤ በክርስቶስ መስቀል የተብሰከሰከ መልካም ምስክርነት ያለው አገልጋይ ነው ። በፀሎትም ሆነ በቻላችሁት ነገር ከአጠገቡ እንድትቆሙ እንዲሁም ለገቢያ በሚወጣበት ጊዜ መፅሐፋን በመግዛት እንድታተርፉ የአክብሮት ጥሪዬን አቀርባለው ።
13
Пост от 01.09.2026 10:12
84
0
3
''አብሰክስከን'' የሥነ-መለኮትን ጥልቀት ከእረኛዊ ልብ እና ርህራሄ ጋር አዋህዶ የያዘ፣ የወጣቱን ትውልድ መንፈሳዊ ጥማትና የቤተክርስቲያንን ወቅታዊ ጥሪ በትክክል የተረዳ ድንቅ ጥራዝ ነው። ወንድማችን ፊልሞን ነጋ ክርስቶስንና የመስቀሉን እውነት በማዕከልነት አቁሞ፣ ትውልዱ ከላይ ላይ መንፈሳዊነት ወጥቶ በጌታ ፊት እንዲብሰከሰክ ያቀረበው ጥሪ እጅግ ወቅታዊ ነው። እያንዳንዱ አማኝ፣ አገልጋይና የነገዋ ቤተክርስቲያን ተስፋ የሆነ ወጣት ሊያነበው የሚገባ ወቅታዊ የመንፈስ ቅዱስ ጥሪ ነው!"

  እስራኤል ቴዎድሮስ
(የቃሉ አስተማሪ )
19
🔥 1
🥰 1
Пост от 01.09.2026 09:57
13
0
1
''አብሰክስከን'' የሥነ-መለኮትን ጥልቀት ከእረኛዊ ልብ እና ርህራሄ ጋር አዋህዶ የያዘ፣ የወጣቱን ትውልድ መንፈሳዊ ጥማትና የቤተክርስቲያንን ወቅታዊ ጥሪ በትክክል የተረዳ ድንቅ ጥራዝ ነው። ወንድማችን ፊልሞን ነጋ ክርስቶስንና የመስቀሉን እውነት በማዕከልነት አቁሞ፣ ትውልዱ ከላይ ላይ መንፈሳዊነት ወጥቶ በጌታ ፊት እንዲብሰከሰክ ያቀረበው ጥሪ እጅግ ወቅታዊ ነው። እያንዳንዱ አማኝ፣ አገልጋይና የነገዋ ቤተክርስቲያን ተስፋ የሆነ ወጣት ሊያነበው የሚገባ ወቅታዊ የመንፈስ ቅዱስ ጥሪ ነው!"

  እስራኤል ቴዎድሮስ
(የቃሉ አስተማሪ )
Пост от 31.08.2026 17:26
75
0
3
በቅርቡ soon.....


ከመፅሃፉ ከተሰጡት አስተያየት መካከል 👇

አብሰክስከን የክርስቶስን ማዕከላዊነት፣ የመስቀሉን ጥልቅ ምስጢር እና የወቅቱን የትውልድ ጥያቄዎች በውብ የስነ ፅሁፍ ዘዬ ያቀረበ ድንቅ መጽሐፍ ነው። ወጣቱ ደራሲ ፊልሞን ነጋ መንፈሳዊ እውቀትን ከጥልቅ የንባብ ባህል ጋር አጣጥሞ ያቀረበበት፣መንገድ ያስደንቃል :: እያንዳንዱ አማኝ ሊያነበው የሚገባ የሕይወት መነጸር ነው።


     ፍራኦል ተመስገን (መጋቢ )
ኮምቦልቻ ቃለህይወት ቤተክርስቲያን
Изображение
Изображение
10
🔥 3
👏 1
Пост от 29.08.2026 17:39
64
0
0
" ጩቤ ጥቅስ" ተቃራኒ ተከራካሪ ማጥቂያ ፣ መዥረጥ አድርጎ ወጋ! ማድረጊያ እና አውድን ያልጠበቀ ቁንፅል የመዋጊያ ጥቅስ ማለት ነው ። ( ቤተማርያም ተሾመ፣ ቡናዬ እስኪሰክን ገፅ 63)
Пост от 28.08.2026 09:36
41
0
1
Видео/гифка
Пост от 28.08.2026 04:11
58
0
0
ቅዱስ ማቴዎስ እንደሚነግረኝ ጌታዬ ኢየሱስ ከመወለዱ ጀምሮ በኃያላን ሊቀላ የሚፈለግ ስደተኛ ተፈናቃይ ሕጻን ነበር። ከተፈናቀለበት ሲመለስም ወደቤቱ ሊመለስ ስላልቻለ በናዝሬት አደገ። በውሃ ተጠምቆ ሲወጣ ከሰማይ የተወደደ ልጅ መሆኑ ቢነገርለትም በገዛ ቀየው የተገፋ ማስጠንቀቂያው ትምህርቱ ልምምዱ ሁሉ ብዙ ንትርክ የሚያስነሳበት ዓይነት ነበር። ስልጣን አልነበረውም የሚያደርገውን ሁሉ በምን ስልጣን እንደሚያደርግ ማብራራት ይጠበቅበት ነበር። የሚበላውን ሌሎች የሚሰጡት ድኻ ነበር።
እርሱ ግን ለማስረዳት በሚከብድ ኃይል የተሞላ ነበር። በመንፈስ ቅዱስ ተሞልቶ ወደምድረበዳ ሄዶ ለአርባ ቀናት ተርቦና ተጠምቶ፣ በሰይጣን ተፈትኖ ይመጣል። ሕሙማንን ሲነካ ይፈወሳሉ አጋንንት በፊቱ ይርዳሉ። እውነትም ኃያል በማለት የመጥምቁ ዮሐንስን ምስክርነት ለማጽናት እገደዳለሁ። ከማቴዎስ ገጾች ላይ ብቅ የሚለው በስደት የሚኖረው ተፈናቃዩና ጎዳና አዳሪው ኢየሱስ በአንዳች ኃይል የተሞላ የተስፋ ገንቦ ሆኖነው።
ብጹዕ ሆኖ በመንፈሱ ድኻ የመንግሥተ ሰማያት የእርሱ የሆነ የሚገባ ሌሎችን የሚያስገባ ድኻ የሚያዝን የሚጽናናና ሌሎችን አልቃሾች የሚያጽናና። የዋሕ በመስቀሉ ሞት ምድርን የሚወርስ ቀሊል ቀንበሩን ሌሎች ላይ አድርጎ ራሳቸውን ወደመካድ የሚመራ ልዝብ ልስልስ መሪ ዓለምን የሚያንበረክክ ጽኑ ፍቅር። ጽድቅን የሚራብ የሚጠማ የሞቱን ጽዋ ጨልጦ የራሱን ብቻ ሳይሆን የሌሎችን የጽድቅ ረሃብ የሚያረካ። ምህረትን የሚያደርግ ለጠላቶቹ የሚሞት በእግዚአብሔር አብ የትንሳዔን ምህረት የሚያገኝ፣ የትንሳዔን ምህረት የሚያስገኝ።ሰላምን የሚያወርድ ጨቋኞቹ እየሰቀሉት የሚመሰክሩለት እውነትም ይኽ ሰው የእግዚአብሔር ልጅ ነበር ማቴ27፥54 ። ስለጽድቅ ብሎ የተሰደደ ባለመንግሥት። እኔ ደካማዋ ላይ በረከትህ ይውረድብኝ ጌታዬ!

✍ ሳራ ከድር
6
Смотреть все посты