Каталог каналов Новое Каналы в закладках Мои каналы Поиск постов Рекламные посты
Инструменты
Мониторинг Новое Детальная статистика Анализ аудитории Telegraph-статьи Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы
Защита от накрутки Создать своего бота Продать/Купить канал Монетизация

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «በክርስቶስ ( in christ)»

በክርስቶስ ( in christ)
736
340
3
0
8.1K
Who is ownership of kingdom
በዚህ ቻናል መንፈሳዊ አገልግሎት እና ጉዳዬች ላይ ይተኮራል @ownkin
Подписчики
Всего
1 323
Сегодня
0
Просмотров на пост
Всего
339
ER
Общий
19.43%
Суточный
12.3%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 736 постов
Смотреть все посты
Пост от 03.12.2025 07:36
134
0
1
(የገሊላውና የኢየሩሳሌሙ ኢየሱስ) ኢየሱስ የኖረው ህይወት በወንጌላት ውስጥ   ያገለገለባቸው ስፍራዎች ጭምር ሳይቀሩ ከእነ አላማው ምን እንደሆነ በግልፅ ተቀምጠዋል ። በስፋት ከምናቀው የኢየሱስ ህይወት ከፃፉልን ወንጌላት መካከል የሉቃስና የዩሀንስ ወንጌል ኢየሱስ የመጣበት አላማ ትክክለኛ ተልዕኮውን ከእነ ሙሉ ምስሉ ያሳዩናል ። በሉቃስ ወንጌል ኢየሱስ አብዛኛው የምናየው በገሊላ አካባቢ ሲያገለግል ነው ። ኢየሱስ ገሊላን የመረጠበት ዋነኛ ምክኒያቱ በዙሪያ ያሉን አህዛብ ለማግኘት ነው ። ገሊላ በአህዛብ አጎራባች ዙሪያ ትገኛለች ። ኢየሱስ ተልዕኮው ለአህዛብ ጭምር እንደሆነ የመጣበት አላማ  የጠፋውን የሰው ልጅ ለመፍለግ የታለመ እንደሆነ ያሳያል ። የገሊላው አገልግሎቱ ስትራቴጂያዊ ነው ፤ ለአህዛብ ያለውን ልብ የገለጠበት ነው ።ሌላኛው በገሊላ ብዙ ያልተማሩ ፣ የማይፈለጉ ሰዎችም ይኖሩበት የነበረ ስፍራ በመሆን የሀጢያተኞች የአመንዝራዎች ወዳጅ በመሆን ለማይፈለጉ እንኳን መድሃኒት ለመሆን እንደሆነ የገሊላ አገልግሎቱ ይጠቁመናል ። የገሊላ አገልግሎቱ የማይፈለጉን የፈለገበት ፣ በቅርብ በአህዛብ ዙሪያ ተልዕኮን ያስተዋወበት ነበር ። ኢየሱስ በዩሀንስ ወንጌል ላይ ደግሞ ደጋግሞ ወደ ኢየሩሳሌም ጉዞ ሲያደርግ እናየዋለን። ኢየሩሳሌም መቅደሱ የሚገኝበት በእስራኤል እንደ ምልክት የሚታይ ስፍራ ነው። በዩሀንስ ወንጌል ኢየሱስ በተደጋጋሚ ወደ ኢየሩሳሌም ያደረገው ጉዞ የተሳተፋቸው በአላት፣ በመስቀሉ መጨረሻ ሰሞን የቆየውም በእዛው በኢየሩሳሌም አካባቢ ነበር። ኢየሱስ ኢየሩሳሌምን ሲያስታውስ የመስቀሉን የቤዛነት ስራ ስለሚያስብ፣  መከራ ሊቀበል የመጣበት አላማ በግልፅ ያስታውሳል ለሌሎችም ያንኑ ይናገራል። ወደ ኢየሩሳሌም በሚያደርጋቸው ጉዞዎች የመስቀሉን ተልዕኮ የትንሳኤውን ጉዳይ ይመለከታል። የኢየሩሳሌም አገልግሎቱ በኢየሩሳሌም አቅራቢያ ያለውን በቀራንዮ የሚያደርገውን ተልዕኮ ያሳየናል። በኢየሩሳሌም አገልግሎቱ ለምን እንደመጣ ተልዕኮ ወዳድ እንደሆነ ከኢየሱስ እንማራለን ። ኢየሱስ ተልዕኮ እንደሚወድ የገሊላው አገልግሎቱና የኢየሩሳሌም ጉዞዎች ያሳያሉ ። በገሊላም ቢሆን በኢየሩሳሌም ተልዕኮ ነበር ግቡ የመጣበትን አላማ ለመፈፀም መኖር የአገልግሎቱ መልክ ።  ኢየሱስ በገሊላም ሆነ በኢየሩሳሌም ለተልዕኮ ያለው ትኩረትና መጋደል አስደናቂ ነው ። እንደ ኢየሱስ ተልዕኮ ወዳድ ያድርገን !! @cgfsd
🔥 8
4
Пост от 01.12.2025 09:29
274
0
3
በሐዋሳ ከተማ በመጋቢ ሰለሞን አበበ ገብረመድህን " ድፍርስ ጅረቶች" የተሰኘው መፀሃፍ ይመረቃል ። በሐዋሳ አካባቢ ያላችሁ ታህሳስ 12 ሙሉ ወንጌል በመገኘት እናትርፍ !
Изображение
12
🥰 1
Пост от 26.11.2025 07:21
357
0
0
https://youtu.be/NTPS_fZ8mYE?si=CgevW7TuAUWrp3OM
4
Пост от 25.11.2025 22:02
387
0
1
#መዝሙር ዝማሬ በይሳኮር ጌታቸው የምናምነውን እንዘምር! @cgfsd
Видео/гифка
🥰 9
Пост от 21.11.2025 13:17
384
0
2
የዮሴፍ አጥንት ጥላ (ዘፍጥረት 50:24-26) #የመሲሁ ኢየሱስ ሞትና ትንሳኤ የመፀሃፍ ቅዱሳችን ትኩረት ነው ። በፊሊሞን ነጋ @cgfsd
Видео/гифка
8
🔥 1
Пост от 19.11.2025 17:00
402
2
5
(ባለጠጋው ጌታ ) ማቴ 20:1-16 #የምህረትና የፀጋ ባለጠግነት በፊሊሞን ነጋ @cgfsd
Видео/гифка
9
🔥 3
👍 1
Пост от 19.11.2025 05:52
394
0
3
(የለፋበት ያቀዋል)  ቤተሰቦቼን ሁልጊዜ የምለምናቸው ልመና ውሻ ማሳደግ እፈልጋለሁ ፍቀዱልኝ የሚል ነበር ። ቤተሰቦቼም ደስተኛ ባይሆኑም እንኳን እንዳሳድግ  ፈቀዱልኝ ። የስምንት አመት ልጅ ነበርኩኝ ። ስለተፈቀደልኝ ደስታዬ ወደር አልነበረውም ። ውሻ ማፈላለግ ጀመርኩ ። ራቅ ያለ ሰፈር ስዞር አንድ ከተወለደ ብዙም ያልቆየ ቡችላ አገኸው ።  ከባለቤቶቹ ጋር በልጅነት ልመና አንጀታቸውን በልቼ እንድወስድ ተፈቀደልኝ ። እየፈነደኩኝ ከቡችላም ያነሰችውን ውሻ ይዤ ወደቤቴ ተመለስኩ ። የውሻ ቤት ለማሰራት አናጢ ባለሙያ አስመጥተን ከአባቴ ጋር አሰራን ። አባቴ ለውሻ ዋና ነገሩ አስተዳደጉ እሱ ተጠንቀቅ አለኝ ። በመንደራችን የሚፈራ ውሻ ወዳለበት ቤት የውሻ አስተዳደግ ልምድ ለመቅሰም መመላለስ ያዝኩ ። እንዴት ውሻውን እንዳሳደገ ደጋግሜ እየጠየኩ እስኪደክመው ድረስ ለቀናት አሳለቸሁት ። እንዴት እንዳሳደገው ነገረኝ "  ጉድጓድ ቆፈርኩ ከዛ ላይ በጉድጓዱ ላይ ትልልቅ የመኪና ጎማ ደራረብኩበት ፣ ውሻ በቂ አየር እንዲያገኝ አድርጌ አስገባሁት ። ሰው ሳያየው ሰፋ ባለው ጉድጓድ ውስጥ አደገ ። ከዛ ከ2 ወር በኋላ ማንም የማይጠጋው አራስ ነብር ይሆናል አለኝ "።  አመስግኜ ወደቤቴ ተመለስኩ ። ከአባቴ ጋር ሰው በማይጠጋበት አካባቢ ሰፊ ጉድጓድ ቆፍረን ትልልቅ ጎማ ደራርብን ለተወሰነ ጊዜ በዛ ተደብቆ እንዲቆይ አደረግነው ። በአግባቡ ልንይዘው ስላልቻልን ብዙም እኛ ጋር የሚያስኬድ የማሳደጊያ መንገድ ስላልነበር ፤ በቤቱ ውስጥ ብቻ ተደብቆ እንዲያድግ አረግነው ። ከተወሰነ ጊዜ በኋላ ሃይለኛ የሚፈራ ውሻ ሲሆን ለውጡን አስተዋልን ። ምግብ መመገብ ስላለበት ጠዋት ት/ቤት ከመሄዴ በፊት ከሰፈራችን 8 ደቂቃ መንገድ የሚያስኬድ ስጋ ቤት እየተመላለስኩ በ2 ብር ሳንባ ኮንትራት ለውሻው አመጣ ነበር ። እየወፈረና ሰውነቱም የምግብ ፍለጎቱ ሲጨምር እንዳንዴ ራቅ ካለም አካባቢ ይመጣለታል ።  ማታ ሶስት ሰአት ከመተኛቴ በፊት  እፈታዋለው ጠዋት አስራ ሁለት ሰአት ስጋው ላመጣለት ስወጣ  አስሬው ወጣለሁ ። ከአባቴና ከእኔ በቀር ማንም አለመደም ነበር ። አንዳንድ ጊዜ ሰንሰለት እየበጠሰ ሰው ይተናኮል ነበር ። በማደጉ ፣ በመወፈሩ ደስታኛ ሆንኩ ። ክረምት ሲመጣ ዘመድ ጥየቃ ወደ አዲስ አበባ ለረፍት ተጓዝኩ ። የክረምት ቆይታዬን ጨርሼ ወደ መስከረም ወደ ቤት ስመለስ ። ያ ለአንድ አመት ያሳደኩት ተወዳጁና አስፈሪው ውሻዬ ቤት ውስጥ የለም ። የመሰለኝ እንደ ሁልጊዜው ሰንሰለት በጥሶ ወጥቶ መስሎኝ ጠበኩ የለም ። ቤተሰቦቼን ስጠይቅ ሩቅ ቦታ ወደስደው እንደጣሉት ነገሩኝ ። እንዲህ ነው የሚባል ምንም ምክኒያት አልሰጡኝም ። ለእኔ የልብ ስብራት ነበር ። የለፋበት ያቀዋል  በጠዋት ተነስቶ ስጋ እያመጣ የመገበው ፣ እያጠበ ፣ለረጅም ወራት ያሳደገ የደከመበት ያቀዋል ። ህመሙም ደስታውም የለፋበትን ሰው ጋር አለ ። እግዚአብሔር ግን እንዲህ አለው፤ “አንተ እንዲበቅል ወይም እንዲያድግ ላልደከምክበት ለዚህ ቅል እጅግ አዝነሃል፤ በአንድ ሌሊት በቀለ፤ በአንድ ሌሊትም ደረቀ።  ታዲያ፣ እኔ ቀኝና ግራቸውን ለይተው መናገር የማይችሉ፣ ከአንድ መቶ ሃያ ሺህ በላይ ሰዎችና አያሌ እንስሶች ለሚኖሩባት ለታላቋ ከተማ ለነነዌ ማዘን አይገባኝምን?” ዮናስ 4:10-11 የነነዌ መትረፍ ለእግዚአብሔር የለፋበት ያቀዋል ነው ፤ ምክኒያቱም ፈጥሮታልና ። ዮናስ ደግሞ ነነዌ እንዲመለሱ አልፈለገም ። የነነዌ መትረፍ የእግዚአብሔር ትግስት ፣ እነርሱን የመፈለግ ውጤት ነው ። ዛሬም የሰዎች መዳን በእግዚአብሔር አይን ሲታይ የለፋበት ያቀዋል ነው ። እግዚአብሔር ሰው እንዲድን ተግቷል ፤  ደም ዋጋ የተከፈለበት ፤ ጥልቅ ፍቅሩን ያፈሰሰበት ታሪክ ነው ። የሰዎች መዳን ለእግዚአብሔር የለፋበት ያቀዋል ነው ። @cgfsd
22
🔥 8
👍 1
Смотреть все посты