Каталог каналов Мои подборки Мои каналы Поиск постов Рекламные посты
Инструменты
Каталог TGAds Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «በክርስቶስ ( in christ)»

በክርስቶስ ( in christ)
1.1K
340
14
8
8.1K
Who is ownership of kingdom
በዚህ ቻናል መንፈሳዊ አገልግሎት እና ጉዳዬች ላይ ይተኮራል @ownkin
Подписчики
Всего
1 556
Сегодня
0
Просмотров на пост
Всего
296
ER
Общий
13.69%
Суточный
8.5%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 1 136 постов
Смотреть все посты
Пост от 19.07.2026 00:06
32
0
0
ለንጉሡ ታላቅ ድል ይሰጠዋል፤
ለቀባው ለዳዊትና ለዘሩ፣
ለዘላለም የማይለወጥ ፍቅሩን ያሳየዋል።
2 ሳሙኤል 22:51

አንዳንድ ጥቅስ ግን እያስተዋሉ ማንበብ እንዴት ያለ ነገር መሰላችሁ !
Пост от 18.07.2026 07:50
28
0
0
ከቤተክርስቲያን አባት መካከል የሆነው ባስልዮስ በቤተክርስቲያን ስለሚያገለግሏቸው ሰዎች ሲናገር በተለይ በድሆች አገልግሎት ዙሪያ

" እያንዳንዱ ወደ እኛ የሚመጣው ሰው ክርስቶስ በድንኳን ነው "



@cgfsd
Пост от 16.07.2026 14:35
60
0
0
የርስቱን ትሩፍ፣
ኀጢአት ይቅር የሚል፣ የሚምር
እንደ አንተ ያለ አምላክ ማነው?
ለዘላለም አትቈጣም፤
ነገር ግን ምሕረት በማድረግ ደስ ይልሃል።
ተመልሰህ ትራራልናለህ፤
ኀጢአታችንን በእግርህ ትረግጣለህ፤
በደላችንንም ሁሉ ወደ ጥልቁ ባሕር ትጥላለህ።
ከቀድሞ ዘመን ጀምሮ
ለአባቶቻችን በመሐላ ቃል እንደ ገባህላቸው፣
ለያዕቆብ ታማኝነትን፣
ለአብርሃምም ምሕረትን ታደርጋለህ።
ሚክያስ 7:18-20

- መማር ያስደስተዋል ለምን ?
* ከርህራሄው የተነሳ
* ታማኝ ስለሆነ
* ምህረት ስላለው

@cgfsd
3
Пост от 15.07.2026 17:22
46
0
0
መፅሃፍ ቅዱስን በዝግታ ፣ በቀስታ፣ ደጋግሞና መላልሶ ማንበብን የመሰለ ነገር የለም 🙅‍♂️
8
Пост от 13.07.2026 07:47
40
0
0
ባሪያውን ዳዊትን መረጠ፤
ከበጎች ጒረኖ ውስጥ ወሰደው፤
ለሕዝቡ ለያዕቆብ፣
ለርስቱም ለእስራኤል እረኛ ይሆን ዘንድ፣
የሚያጠቡ በጎችን ከመከተል አመጣው።
እርሱም በቅን ልቡ ጠበቃቸው፤
ብልኀት በተሞላ እጁም መራቸው።
መዝሙር 78:70-72
2
Пост от 10.07.2026 16:25
59
0
1
የዕብራውያን መፀሃፍ ውስጥ በተለይ (ዕብ 9:15-22) ላይ "ኪዳን" (covenant) የሚለውን ቃል " ኑዛዜ" ወይም " የአደራ ሰነድ " (will/ Testament) ከሚለው ሕጋዊ ትርጉም ጋር ያዛምደዋል ። የኑዛዜው ሰነድ የሚሰራው ተናዛዡ ሲሞት ብቻ ነው ፤ የአዲሱ ኪዳን በረከቶችም ተፈፃሚ ሊሆኑ የቻሉት በክርስቶስ ሞት ነው ። ለዚህ ነው አዲሱ ኪዳን በደም የተመረቀ ነው የሚባለው ። የክርስቶስ ደም የክርስቶስን ሞትና ራሱን አሳልፎ መስጠት የሚወክል ስለሆነ ።

@cgfsd
4
Пост от 08.07.2026 12:53
103
0
0
መንፈስ ቅዱስ በተመለከተ bible thinkers ላይ ጥናት ተጀመሯል ጠቃሚ ስለሆነ join አርጋችሁ እንድትማሩ recommended አረጋለሁ ።

በዚህ አጋጣሚ https://t.me/bibilicalthinker
channal ብትገቡ ብዙ ታተርፋላችሁ እምነታችን በአግባቡ የሚሞግት channal ስለሆነ ።
4
Смотреть все посты