ዛሬ ምሽት(2:30) የጀመርነውን Pneumatology Class የመጨረሻ ክፍል እንማማራለን።
ባለፈው የአብንና የወልድን Eternal relations of origins አይተናል።
ዛሬ የመንፈስ ቅዱስን relation of origin to the Father and the Son እናያለን።
* መንፈስ ቅዱስ የሚሠርጸው(የሚወጣው) በምዕራቧ ቤተክርስቲያን(በካቶሊኮች እና በብዙ ፕሮቴስታንቶች) እንደሚታመነው Hypostetically ከአብ እና ከወልድ ነው ወይስ በምስራቋ ቤተክርስቲያን እና በሌሎች ኦርቶዶክሳዊያን እንደሚታመነው ከአብ ብቻ?
(እና ከወልድ Hypostetically ሳይሆን Economically)
* መጽሐፍ ቅዱስ ምን ይላል? Should we affirm the Filioque("..And the Son")?
*ሁለቱም የላቲን እና የግሪክ አባቶች(Augustine, Cyril, Basil the great, Gregory Of Nyssa, Athanasius ) ምን አስተማሩ?
Hypostetical(Personal)processionን ወይስ Just Economic procession?
ይኼ ከነበሩት ቤተክርስቲያንን በ 1054 ዓ.ም ለሁለት ከከፈሉት ጉዳዮች አንዱ ነበር። ሁለቱም አብያተክርስቲያናት ተወጋግዘዋል(ካቶሊኮች በ Lyon ጉባኤ Filioqueን ዶግማ አድርገዋል። የምስራቅ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ደግሞ በበኩሏ ይሄንን ትምህርት Soul damning የሆነ አደገኛ ምንፍቅና ነው ብለው ያምናሉ። ውግዘቱ እኛንም የሚመለከት ነው ምክንያቱም ሁሉም የፕሮቴስታንት ሪፎርመሮች የ Filioqueን Clause affirm ስላደረጉ።)
በዚህ ጉዳይ ዙሪያ የራሳችሁን Research ሰርታችሁ ኑ። እንወያይበታለን። ኦርቶዶክሳዊያን ቢኖሩ ደግሞ የእነርሱንም Perspective ከራሳቸው ለመስማት More በጣም አሪፍ ይሆናል።