Каталог каналов Каналы в закладках Мои каналы Поиск постов Рекламные посты
Инструменты
Каталог TGAds beta Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «በክርስቶስ ( in christ)»

በክርስቶስ ( in christ)
713
340
3
0
8.1K
Who is ownership of kingdom
በዚህ ቻናል መንፈሳዊ አገልግሎት እና ጉዳዬች ላይ ይተኮራል @ownkin
Подписчики
Всего
1 416
Сегодня
0
Просмотров на пост
Всего
362
ER
Общий
19.34%
Суточный
11.7%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 713 постов
Смотреть все посты
Пост от 30.01.2026 17:57
121
1
2
ደረተ ወርቅ ራሰ በረዶ
ይደገፍሃል ዘላለም ወዶ
እንኳን አውርተህ ዝም ብለህ
ፍጥረት ይርዳል ከግርማህ ፊት
ኩሩ ማዕበል እጅ ይነሳሃል
ተራራ ጭሶ  አለው ይልሃል

🎶
🔥 6
3
Пост от 30.01.2026 16:10
156
0
0
የእግዚአብሔርን ውበት በባህሪው ውስጥ በግልፅ ይታያል። እግዚአብሔር ባህሪው እሱነቱ ነው። በትክክል የአምላክ የውበት ድምቀት ባህሪው ውስጥ አለ። ስለ እግዚአብሔር ባህሪ ሲታሰብ በአንዱ ባህሪው ብቻ እሱ እንዲዚህ ብቻነው አይባልም። እግዚአብሔር ፍቅር ነው ደግሞ ፃዲቅ ነው። የእግዚአብሔር ርህራሄ ብቻ አለው አንልም ። በእርሱ ዘንድ የባህሪ መጋጨት የለም። መሃሪም ፣ አፍቃሪም ፣ ፃዲቅ ፣ፈራጅም ነው። መጋጨትም መከፋፈልም እሱን አያቀውም። እሱ በባህሪውም ድምር ስልተሰራ በባህሪዎቹ መካከል መካፈልም አያቀውም።

የማንነቱ ውበት በባህሪዎቹ ውስጥ ታይተዋል። ሰውን ሲፈጥር በድነትም ባህሪውን ለሰው ልጅ አካፈለ። በእርግጥ ያካፈለው ያላካፈለውም ባህሪ አለው። ፍቅር ፣ርህራሄው ሌላም አካፍሏል። የእሱነቱ የብቻው መገለጫ የሆኑትን ሁሉን አዋቂነት ፣ በሁሉ ቦታ መገኘትና ሁሉን መቻል አላካፈለም። ምክኒያቱም የማያጋራው የብቻው ባህሪው ነው። የሚያካፍለው ደግሞም የማያካፍለው ባህሪ መኖሩ የባህሪው ውበት ያሳያል። ማካፈሉ ህብረት ማረግ የሚችል የሚወደድ መሆኑን አለማካፈሉም ልዩነት ልዩ የሆነ ረቂቅ አይደረሴ እንደሆነ ያሳያል።

የእግዚአብሔር ባህሪ ማወቅ የማንነቱ ውበት ለመረዳት፣ መፀሃፍ ቅዱሳችን የተገለጠውን እግዚአብሔርን በትክክል ለመረዳት ፣ ትክክለኛ አምልኮ እንዲኖረን ፣ እግዚአብሔር የመፍራትና የማክበር ምልልስ እንዲኖረን ፣ ወደነው እንድንኖርና እንድንገዛ ያደርጋል ።

@cgfsd
4
🔥 1
Пост от 28.01.2026 15:16
252
0
0
ውይይት-ሽመልስ እና ዳዊት...
ዴቭ ይመልሳል። "...እኔ ምን ላድርግ፣ እግዚአብሔርን በክርስቶስ ሳየው፣ ደግ፣ ርኅሩኅና ትኁት ነው፣ ዞር ብዬ በምድር የሚሆነውን ስመለከት ደግሞ ክፉ፣ ጨካኝና አምባገነን ይሆንብኛል። ...ኢየሱስ ለኃጢአቴ በከፈለው መሥዋዕትነት ልቤ ይነካል፤ ሆኖም በዚህ አመስግኜ፣ ከቤቴ ስወጣ የማየው... መከራና ግፍ ...እርሱ ሳይፈቅድ የመጣ እንዳልሆነ ስለማስብ ኢ-ፍትሃዊነቱ ...ያናድደኛል። የእኔ እምነት በተቃርኖ የተሞላ ነው። ...ከዚህ ጥያቄ ባርፍ ደሰ ይለኛል፤ አእምሮዬ ግን እሺ አይለኝም .."። ሽሜ ግን ይለዋል። "እግዚአብሔር መርምረን የምደርስበት "ጥያቄ" ሳይሆን፣ ተረድተን የማንጨርሰው "ፍቅር" ነው። እንዳንከፋ፣ አቅኚ አይጥፋ።

✍️ አለማየሁ ማም
8
👏 1
Пост от 27.01.2026 12:07
311
0
1
የክርስቶስ መወለድ አምላክነቱ አላስተውም ፤ ፍፁም ሰው ፍፁም አምላክ (Godman ) ነው ። የክርስቶስ ማረግ ሰውነቱን አላስተወውም ፤ ፍፁም ሰው ፍፁም አምላክ ነው ። ማንነት አይቀየርም !
15
Пост от 27.01.2026 00:31
337
0
4
ጌታ በህይወቴ እሳትህ ጣል 
በአገልግሎቴ እሳትህን ጣል
በአረማመዴ እሳትህን ጣል 🔥


  🎶 የቀድሞ መዘምራን
24
🔥 2
Пост от 26.01.2026 22:33
352
0
1
እግዚአብሔር ፍጥረት ከፈጠረ በኋላ መጋቢነቱን አሳይቷል ። ፍጥረት ፈጥሮ ብቻ አልተወውም ። ፈላስፎች እንዳሉት " እግዚአብሔር ፍጥረት ፈጥሮ ትቶት ሂዷል " ።  እግዚአብሔር ፈጥሮ ትቶ አልሄደም ለፍጥረቱ መጋቢ ነበር ፤ ለምሳሌ ወቅቶች ወቅታቸውን ጠብቀው መፈራረቃቸው ፣ እንስሳ የህይወት ዑደት ጠብቀው መኖራቸው ምግባቸውን ማግኘታቸው መጥቀስ ይቻላል። እግዚአብሔር ፍጥረቱን እየመገበ ያስኬዳል፣ ይንከባከባል ለፍጥረቱ ፈጣሪውም እንደሆነ ሁሉ መጋቢውም ነው ። የመዳንችንም ታሪክ ይሔው መልክ ይታይበታል ። ተዋጅተን ብቻ አልተወንም ምልጃ በሰማይ መቀጠሉ ፈጥሮ መጋቢ እንደሆነው ሁሉ ፤ ዋጅቶም ማላጅ ሆነ   ። ፍጥረት ከተፈጠረ በኋላ መጋቢው እንደሆነው ፤ ከዋጀ በኋላ ምልጃም እንክብካቤውንና አብሮ እንዳለ ማሳያው ነው ። እግዚአብሔር መጋቢነቱ የፍጥረት ፈጣሪ ለመሆኑና ለፍጥረቱ ያለውን ያንፀባረቀበት ነው ። ምልጃም ዘላለማዊ ፍቅርና ርህራሄ በመዋጀቱ በኩል የተገለጠበት ድንቅ እውነት  ነው ።

@cgfsd
14
Пост от 23.01.2026 13:22
411
0
2
(የአጋፋሪው ስጋት)



አጋፋሪው እንደሻው የታዋቂው ደራሲ የጋሽ ስብሃት ገብረእግዚአብሔር የልቦለድ ስራ ላይ ያለ አንድ ገፀባህሪ ናቸው ። አጋፋሪው እንደሻው ጨዋታ የሚመስል ነገር በገፀባህሪው ውስጥ ቢታይም የሰውን አንዳንድ ሁኔታዎች ቁልጭ አድርገው ይገልፃሉ ። አጋፋሪው እንደሻው በልቦለዱ ውስጥ አብዝተው ሞትን ይፈራሉ ። የልቦለዱ ታሪክ አጋፋሪው ሞትን ሽሽት ከሰፈር ፣ሰፈር ከመንደር መንደር ስንቃቸውን ጭነው እየተዘዋወሩ ነው ። በአካባቢው የለቅሶ ድምፅ ፣ የተጣለ ድንኳን ፣ መርዶ ፣ የታመመ ካለ አካባቢውን ለቀው ይወጣሉ ።

ወደ አንድ አካባቢ ሲገቡ በመጀመሪያ መንደርተኞቹን የሚጠይቁት ጥያቄ " እዚህ ሰፈር የሞተ አለ ? መርዶ አለ? የታመመ አለ ? የሚለው ይሆናል ። አዎ ከተባሉ ፈረሳቸውን እየጋለቡ አልፈው ይሄዳሉ ። አንዱ ገፀባህሪ አዎ ቢሆን መልሳችን ብሎ ሲጠይቃቸው እየሄዳለሁ ካልሆነ ከመንደር ውጭ እቀመጣለሁ እያሉ ይመልሳሉ ። በ66 አመታቸው ከወዳጃቸው ጋር እየጠጡ በድንገት ትንታ ይዛቸዋል ። በዛ መሃል ሞት የማይቀር መሆኑን ሲረዱ ይሔ ሁሉ ሽሽት በከንቱ እያለ ያጉረመርማሉ ። አጋፋሪው እንደሻው የሞት ፍርሃታቸውን በልቦለዱ ውስጥ የገሃዱን አለም ፍርሃት ያሳየኑናል ።

የአጋፋሪው እንደሻው ስጋትና ፍርሃት የሰው ልጆች ፍርሃት ነው ። ምንም እንኳን እንደ አጋፋሪው አይነት ከመንደር መንደር የሚያንከራትት ፍርሃት ባይሆንም ለሞት እንግዳ የሆነ ስሜት አለን ። ለዚህም ነው ሞት የማይለመድ ዜናነው የሚባለው ። ሞት  የሰውን ልጅ ጠላት ነው ። መፀሃፍ ቅዱስ በሮሜ 5 እንደሚነግረን ሞት ነግሶ ነበር ይለናል ። ከሁሉ በላይ የሰውን ልጅ የሞት ፍርሃት እንዳለበት በራሱ መፀሃፍ ቅዱሳች ይናገራል ።

    እንዲሁም በሕይወት ዘመናቸው ሁሉ በሞት ፍርሀት ባርነት የታሰሩትን ነጻ እንዲያወጣ ነው።
ዕብራውያን 2:15

የሰው ልጅ በጠቅላላ በሞት ፍርሃት እንደተያዘ የዕብራውያን ፀሃፊ ይነግረናል ። የሰው ልጅ ትልቁም ጠላቱ እሱ ነው ። የአጋፋሪው እንደሻው ገፀባህሪ ግነት ቢኖረው የሰውን ትልቁን ፈተና ፍርሃት ቁልጭ አድርጎ ያሳያል ። ነገር ግን በሞት ፍርሃት ተቆራምተን ከመኖር ባለፈ መፀሃፍ ቅዱሳችን ሞት ድል የሚደረግበት መንገድ እንዳለን ይነግረናል ። እርሱም ትንሳኤ ይባላል ። የክርስቶስ ትንሳኤ አብረነው እንደምነነሳ ተስፋ የተሰነቀበት ድንቅ የክርስትና እውነት ነው ። የሞት ፍርሃት ሞት አይቀርላችሁም ለተባለለት የሰው ልጅ የክርስቶስ ትንሳኤ በአዲስ ትንሳኤ አካል ትነሳለችሁ በክርስቶስ ዳግም መምጣት ይፈፀምላችኋል  የሚል ፅኑም ተስፋ ያሰንቃል።



@cgfsd
14
👍 1
Смотреть все посты