Каталог каналов Мои подборки Мои каналы Поиск постов Тарифы
Инструменты
Каталог TGAds Мониторинг Детальная статистика Анализ аудитории Бот аналитики
Полезная информация
Инструкция Telemetr Документация к API Чат Telemetr
Полезные сервисы

Не попадитесь на накрученные каналы! Узнайте, не накручивает ли канал просмотры или подписчиков Проверить канал на накрутку
Прикрепить Телеграм-аккаунт Прикрепить Телеграм-аккаунт

Телеграм канал «በክርስቶስ ( in christ)»

በክርስቶስ ( in christ)
1.2K
334
15
7
7.3K
Who is ownership of kingdom
በዚህ ቻናል መንፈሳዊ አገልግሎት እና ጉዳዬች ላይ ይተኮራል @ownkin
Подписчики
Всего
1 564
Сегодня
0
Просмотров на пост
Всего
219
ER
Общий
14.01%
Суточный
8.2%
Динамика публикаций
Telemetr - сервис глубокой аналитики
телеграм-каналов
Получите подробную информацию о каждом канале
Отберите самые эффективные каналы для
рекламных размещений, по приросту подписчиков,
ER, количеству просмотров на пост и другим метрикам
Анализируйте рекламные посты
и креативы
Узнайте какие посты лучше сработали,
а какие хуже, даже если их давно удалили
Оценивайте эффективность тематики и контента
Узнайте, какую тематику лучше не рекламировать
на канале, а какая зайдет на ура
Попробовать бесплатно
Показано 7 из 1 154 постов
Смотреть все посты
Пост от 28.08.2026 09:36
1
0
0
Видео/гифка
Пост от 28.08.2026 04:11
17
0
0
ቅዱስ ማቴዎስ እንደሚነግረኝ ጌታዬ ኢየሱስ ከመወለዱ ጀምሮ በኃያላን ሊቀላ የሚፈለግ ስደተኛ ተፈናቃይ ሕጻን ነበር። ከተፈናቀለበት ሲመለስም ወደቤቱ ሊመለስ ስላልቻለ በናዝሬት አደገ። በውሃ ተጠምቆ ሲወጣ ከሰማይ የተወደደ ልጅ መሆኑ ቢነገርለትም በገዛ ቀየው የተገፋ ማስጠንቀቂያው ትምህርቱ ልምምዱ ሁሉ ብዙ ንትርክ የሚያስነሳበት ዓይነት ነበር። ስልጣን አልነበረውም የሚያደርገውን ሁሉ በምን ስልጣን እንደሚያደርግ ማብራራት ይጠበቅበት ነበር። የሚበላውን ሌሎች የሚሰጡት ድኻ ነበር።
እርሱ ግን ለማስረዳት በሚከብድ ኃይል የተሞላ ነበር። በመንፈስ ቅዱስ ተሞልቶ ወደምድረበዳ ሄዶ ለአርባ ቀናት ተርቦና ተጠምቶ፣ በሰይጣን ተፈትኖ ይመጣል። ሕሙማንን ሲነካ ይፈወሳሉ አጋንንት በፊቱ ይርዳሉ። እውነትም ኃያል በማለት የመጥምቁ ዮሐንስን ምስክርነት ለማጽናት እገደዳለሁ። ከማቴዎስ ገጾች ላይ ብቅ የሚለው በስደት የሚኖረው ተፈናቃዩና ጎዳና አዳሪው ኢየሱስ በአንዳች ኃይል የተሞላ የተስፋ ገንቦ ሆኖነው።
ብጹዕ ሆኖ በመንፈሱ ድኻ የመንግሥተ ሰማያት የእርሱ የሆነ የሚገባ ሌሎችን የሚያስገባ ድኻ የሚያዝን የሚጽናናና ሌሎችን አልቃሾች የሚያጽናና። የዋሕ በመስቀሉ ሞት ምድርን የሚወርስ ቀሊል ቀንበሩን ሌሎች ላይ አድርጎ ራሳቸውን ወደመካድ የሚመራ ልዝብ ልስልስ መሪ ዓለምን የሚያንበረክክ ጽኑ ፍቅር። ጽድቅን የሚራብ የሚጠማ የሞቱን ጽዋ ጨልጦ የራሱን ብቻ ሳይሆን የሌሎችን የጽድቅ ረሃብ የሚያረካ። ምህረትን የሚያደርግ ለጠላቶቹ የሚሞት በእግዚአብሔር አብ የትንሳዔን ምህረት የሚያገኝ፣ የትንሳዔን ምህረት የሚያስገኝ።ሰላምን የሚያወርድ ጨቋኞቹ እየሰቀሉት የሚመሰክሩለት እውነትም ይኽ ሰው የእግዚአብሔር ልጅ ነበር ማቴ27፥54 ። ስለጽድቅ ብሎ የተሰደደ ባለመንግሥት። እኔ ደካማዋ ላይ በረከትህ ይውረድብኝ ጌታዬ!

✍ ሳራ ከድር
Пост от 28.08.2026 04:11
1
0
0
ቅዱስ ማቴዎስ እንደሚነግረኝ ጌታዬ ኢየሱስ ከመወለዱ ጀምሮ በኃያላን ሊቀላ የሚፈለግ ስደተኛ ተፈናቃይ ሕጻን ነበር። ከተፈናቀለበት ሲመለስም ወደቤቱ ሊመለስ ስላልቻለ በናዝሬት አደገ። በውሃ ተጠምቆ ሲወጣ ከሰማይ የተወደደ ልጅ መሆኑ ቢነገርለትም በገዛ ቀየው የተገፋ ማስጠንቀቂያው  ትምህርቱ ልምምዱ ሁሉ ብዙ ንትርክ የሚያስነሳበት ዓይነት ነበር። ስልጣን አልነበረውም የሚያደርገውን ሁሉ በምን ስልጣን እንደሚያደርግ ማብራራት ይጠበቅበት ነበር። የሚበላውን ሌሎች የሚሰጡት ድኻ ነበር።
እርሱ ግን ለማስረዳት በሚከብድ ኃይል የተሞላ ነበር። በመንፈስ ቅዱስ ተሞልቶ ወደምድረበዳ ሄዶ ለአርባ ቀናት ተርቦና ተጠምቶ፣ በሰይጣን ተፈትኖ ይመጣል። ሕሙማንን ሲነካ ይፈወሳሉ አጋንንት በፊቱ ይርዳሉ። እውነትም ኃያል በማለት የመጥምቁ ዮሐንስን ምስክርነት ለማጽናት እገደዳለሁ። ከማቴዎስ ገጾች ላይ ብቅ የሚለው በስደት የሚኖረው ተፈናቃዩና ጎዳና አዳሪው ኢየሱስ በአንዳች ኃይል የተሞላ የተስፋ ገንቦ ሆኖነው።
ብጹዕ ሆኖ  በመንፈሱ ድኻ የመንግሥተ ሰማያት የእርሱ የሆነ የሚገባ ሌሎችን የሚያስገባ ድኻ የሚያዝን የሚጽናናና ሌሎችን አልቃሾች የሚያጽናና። የዋሕ በመስቀሉ ሞት ምድርን የሚወርስ ቀሊል ቀንበሩን ሌሎች ላይ አድርጎ ራሳቸውን ወደመካድ የሚመራ ልዝብ ልስልስ መሪ ዓለምን የሚያንበረክክ ጽኑ ፍቅር። ጽድቅን የሚራብ የሚጠማ የሞቱን ጽዋ ጨልጦ የራሱን ብቻ ሳይሆን የሌሎችን የጽድቅ ረሃብ የሚያረካ። ምህረትን የሚያደርግ ለጠላቶቹ የሚሞት  በእግዚአብሔር አብ የትንሳዔን ምህረት የሚያገኝ፣ የትንሳዔን ምህረት የሚያስገኝ።ሰላምን የሚያወርድ ጨቋኞቹ እየሰቀሉት የሚመሰክሩለት እውነትም ይኽ ሰው የእግዚአብሔር ልጅ ነበር ማቴ27፥54 ። ስለጽድቅ ብሎ የተሰደደ ባለመንግሥት።  እኔ ደካማዋ ላይ በረከትህ ይውረድብኝ ጌታዬ!

✍ ሳራ ከድር
Пост от 27.08.2026 08:59
92
0
1
(የማቴዎስ ወንጌሉ ኢየሱስ)

በማቴዎስ ወንጌል መፅሃፍ ላይ የኢየሱስ ታሪክ ከእስራኤላዊያን ታሪክ ይመሳሰላል ። የኢየሱስ ታሪክ የሚተርከው የእስራኤላዊያን ታሪክ እያየ ይመስላል ። ለምሳሌ በአሜሪካን ታሪክ ውስጥ አብርሃም ሊንከንና ኬነዲ የሚባሉ ፕሬዝዳንቶች ነበር ። በሁለቱ ፕሬዝዳቶች መካከል መቶ አመት ልዩነት ነበር ።  100 አመት ልዩነት ቢመስልም የታሪክ መሳሳል አላቸው ። ፕሬዝዳንት የሆኑበት መንገድ ፣ አመራራቸው ፣ የሞቱበት መንገድ ብቻ ብዙ ነገራቸው ተመሳሳይነት አለው ። አንዱ ፕሬዝዳት አንዱን እየደገመው ይመስል ነበር ።

የኢየሱስ ታሪክ ከእስራኤል ህዝብ ጋር ተመሳሳይነት በማቴዎስ ወንጌል ። የእስራኤል ታሪክ ጅማሬ አብርሃም እንደነበር ይታወቃል ኢየሱስ የአብርሃም ልጅ ተብሎ ተጠርቷል(ማቴ1:1) ። ኢየሱስ ሲወለድ የተጠራበት ስም አማኑኤል (ማቴ1:23)  ትርጉሙ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር እንደማለት ሲሆን ይሔ መጠሪያ ከእስራኤላዊያን መቅደስ ጋር ይመሳሰላል ፤ ምክኒያቱም በመቅደሱ እግዚአብሔር እንደ ህዝብ አብሮአቸው እንዳለ ይናገር ስለነበር ። ኢየሱስ እንደተወለደ በስደት ወደ ግብፅ ቤተሰቡ ሄዱ (ማቴ2:13) እስራኤላዊያን እንደ ህዝብ ወደ ግብፅ ዮሴፍን ጋር ያዕቆብ እየመራቸው ሄዱ በዛም ኖሩ ።

  ኢየሱስ ከግብፅ ስደት ከቤተሰቡ ጋር ተመለሰ (ማቴ2:14-15) ፣ እስራኤላዊያንም 430 አመት በኋላ ከግብፅ ወጡ ። ኢየሱስ አገልግሎቱን ሲጀምር በመጥምቁ ዩሀንስ ተጠመቀ (ማቴ 3:13-17) እስራኤላዊያን ከግብፅ ሲወጡ በደረቅ መሬት በመሻገር ተጠመቁ (1ቆሮ10) ፣ ኢየሱስ አገልግሎቱን ከመጀመሩ  በፊት 40ቀንና ሌሊት በምድረበዳ ቆየ(ማቴ3:1-14)  እስራኤላውያን ከግብፅ ከወጡ በኋላ 40 አመት በምድረበዳ እየተጓዙ ቆዩ ፣ ኢየሱስ በምድረበዳ ቆይተታው መላዕክት ያገለግሉት ነበር(ማቴ3:11) እስራኤላዊያን በምድረበዳ ቆይታቸው መላዕክት ህጉ ሲሰጣቸው ሲመሯቸው ነበር ።  ኢየሱስ ተራራ ላይ መወጥት የተራራው ስብከት የተባለው ትምህርት በማስተማር የህይወት መርህ አስተዋወወቀ (ማቴ5-7) ሙሴ ተራራ ላይ ለእስራኤላውያን የኪዳኑን መርህ ህግ በተራራው ላይ ተቀበለ ።

ይሔ የኢየሱስና የእስራኤል ታሪክ እያመሳሰለ ማቴዎስ የሚፅፍልን ምክኒያት መልዕክቱ ለእስራኤል የተፃፈ ለለነበር ። በእስራኤል ኪዳን እንዳለ ይታመን ስለነበር፤ ኢየሱስ ደግሞ ኪዳን የሚሰጥ አዲሱ ድነት ህይወት ያለበት እስራኤል እሱ ይለናል የማቴዎስ ወንጌል ፀሀፊ ስለዚህ ኢየሱስ እውነተኛው እስራኤል ነው ።
5
Пост от 25.08.2026 22:34
68
0
1
ክርስትና መቃጠልም  መረጋጋትም ነው ። ለጌታ ፍቅር መብሰክሰክ ፤ ለጌታ ፍቅር መስከን ። የጌታ ፍቅር ያቃጥላልም ያረጋጋልም ፣ ያብሰከስካልም ያሰክናልም ። አንድ ጎን ብቻ አይደለም ። ሁለቱም ጎን አስፈላጊ ናቸው ። ካልተብሰከሰከ ሰው  በሃይል የመኖር  አቅም አይኖረውም ፣ ካልሰከነ ደግሞ በማስተዋል መኖር አይችልም ። እያብሰከሰክ አስክነን፤ እያሰከን አብሰክስከን !
10
Пост от 23.08.2026 23:10
50
0
0
ፀጋህ ይብዛልን እንደሚል ፀሎት አቅምን ማወቅ የለም። እግዚአብሔር ላይ ጥገኛ ስለሚያደርግ!
10
Пост от 22.08.2026 07:03
29
0
0
እምነት ፍቅር ተስፋ

ክፍል 1: እምነት

አገልጋይ ፊልሞን

@HUfellow
#ለመንግስቱ_መትጋት
Видео/гифка
3
Смотреть все посты